449
المشتركون
+324 ساعات
+87 أيام
+1430 أيام
جاري تحميل البيانات...
القنوات المماثلة
سحابة العلامات
لا توجد بيانات
هل تواجه مشاكل؟ يرجى تحديث الصفحة أو الاتصال بمدير الدعم الخاص بنا.
الإشارات الواردة والصادرة
---
---
---
---
---
---
جذب المشتركين
أكتوبر '24
أكتوبر '24
+16
في 0 قنوات
سبتمبر '24
+98
في 0 قنوات
Get PRO
أغسطس '24
+14
في 0 قنوات
Get PRO
يوليو '24
+14
في 0 قنوات
Get PRO
يونيو '24
+18
في 0 قنوات
Get PRO
مايو '24
+6
في 0 قنوات
Get PRO
أبريل '24
+7
في 0 قنوات
Get PRO
مارس '24
+7
في 1 قنوات
Get PRO
فبراير '24
+10
في 0 قنوات
Get PRO
يناير '24
+21
في 0 قنوات
Get PRO
ديسمبر '23
+440
في 0 قنوات
| التاريخ | نمو المشتركين | الإشارات | القنوات | |
| 16 أكتوبر | +1 | |||
| 15 أكتوبر | +1 | |||
| 14 أكتوبر | +1 |
منشورات القناة
| 2 | لا يوجد نص... | 11 |
| 3 | The 12th grade natural and social science model exam, which is organized at the sub-city level, and given for 3 consecutive days, has started today. | 669 |
| 4 | لا يوجد نص... | 729 |
| 5 | የተከበራችሁ ወላጆች/አሳዳጊ ዎች ነገ በ29/4/2016 ዓ.ም ሙሉ ቀን ትምህርት የማይኖር መሆኑን እየገለፅን በ30/4/2016ዓ.ም ግን መደበኛው የመማር ማስተማር እንደሚቀጥል እናሳስባለን፡፡ | 791 |
| 6 | እንኳን ደስ ያላችሁ የት/ቤታችን መ/ራን እና ማህበረሰብ በሙሉ በክላስተር ደረጃ በተደረገ የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች የጥያቄና መልስ ውድድር ተሳታፊ የነበሩ ልጆቻችን በተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪ ናታኒም ነፃነት ምንም ጥያቄ ሳይስት 1ኛ፤ በማህበራዊ ሳይንስ ተማሪ አቤሜሌክ ጀምስ 2 ጥያቄ ብቻ በመሳት የመለያ ተጨማሪ 1 ጥያቄ በመመልስ ጠንካራ ፉክክር አድርጎ 2ኛ በመውጣት ለራሳቸው የሜዳሊያ ለት/ቤቱ የዋንጫ ሽልማት ያመጡ መሆኑን ስንገልፅ በታላቅ ደስታ ነው !!!!!! | 835 |
| 7 | ለ2ኛ ደረጃ ተማሪዎች በሙሉ
ነገ ሙሉ ቀን መደበኛ ትምህርት የሚሰጥት ቀን እንጂ የብሔር ብሔርሰቦች ቀን የሚከበርበት አይደለም፡፡ | 593 |
| 8 | ለተከበራችሁ ወላጆች/ አሳዳጊዎች( ነገ የአጋማሽ ፈተና ለሚጨርሱና ለሰርቪስ ተጠቃሚ ተማሪ ወላጆች)
በቅድሚያ የማክበር ሰላምታችን እያቀረብን ነገ 28/03/16 ዓ.ም የ1ኛ ደረጃና KG ተማሪዎች ፈተና ጨርስው መደበኛ ት/ት እንደሚጀምሩ ይታውቃል ስለሆነም ያለሰርቪስ መመለስ የማትችሉ የ2ኛ ደረጃ ተማሪዎች የስርቪስ መውጫ ሰዓት በመደበኛ ስዓት መሆኑን እየገለፅን ከፈተና ቦኋላ በት/ቤት ቅጥር ግቢ እና ቤተ-መፅሐፍ ውስጥ እያነበቢችሁ መቆየት የምትችል መሆኑን እናሳውቃለን፡፡ | 673 |
| 9 | لا يوجد نص... | 872 |
| 10 | لا يوجد نص... | 983 |
| 11 | ለ2ኛ ደረጃ ት/ቤት ተማሪ ወላጆች በሙሉ ነገ ማለትም ህዳር 11/2016 አ.ም በተማሪዎች የሩብ አመት ውጤት ዙሪያ ከመ/ራን ጋር ውይይት ስለሚኖር ትምህርት የሚኖረው ለግማሽ ቀን ሲሆን ሰርቪስ ተጠቃሚ ተማሪዎች ሁለት ክፍለ ጊዜ ት/ቤት ውስጥ ቆይተው ሰርቪስ መጠቀም የሚችሉ መሆኑን አውቃችሁ ልጆቻችሁን እንትልኩ ስንል በትህትና እናሳውቃለን፡፡ | 1 127 |
| 12 | በ2015 ዓ.ም ካስፈተናቸው የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች ውስጥ በመቁረጫ ነጥቡ መሰረት ወጪያቸው በመንግስት ሳይሸፈንበመንግሰት ዩኒቨርስቲ እና በግል ተቋማት በመግባትና የRemedial ፕሮግራም መከታተል የሚችሉ ተማሪዎች የሚከተሉት ናቸዉ | 1 345 |
| 13 | በ2015 ዓ.ም ካስፈተናቸው የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች ውስጥ በመቁረጫ ነጥቡ መሰረት ወጪያቸው በመንግስት ሳይሸፈንበመንግሰት ዩኒቨርስቲ እና በግል ተቋማት በመግባት የRemedial ፕሮግራም መከታተል የሚችሉ ተማሪዎች የሚከተሉት ናቸዉ | 964 |
| 14 | لا يوجد نص... | 945 |
| 15 | لا يوجد نص... | 692 |
| 16 | لا يوجد نص... | 683 |
| 17 | لا يوجد نص... | 693 |
| 18 | በ2015 ዓ.ም ካስፈተናቸው የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች ውስጥ በመቁረጫ ነጥቡ መሰረት ወጪያቸው በመንግስት ተሸፍኖ በመንግሰት ዩኒቨርስቲ መግባትና የRemedial ፕሮግራም መከታተል የሚችሉ ተማሪዎች የሚከተሉት ናቸዉ | 661 |
| 19 | የተከበራችሁ የትምህርት ቤታችን ወላጆች እና የት/ቤቱ ማህበረሰብ በሙሉ በ2015 ዓ.ም ካስፈተናቸው 75 የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች ውስጥ 71 ተማሪዎች (95%) በቀጥታና በማሻሻያ ፕሮግራም በመንግሰትና በግል ተቋማት ገብተው ትምህርታቸውን መከተተል የሚያስችል ውጤት በማምጣታቸው የተሰማንን ደስታ እየገለፅን የማሻሻያ ፕሮግራም ለመከታተል የሚያስችለው የመቁረጫ ነጥብም ስለተወሰነ ከላይ ካጋራናቸው ተማሪዎች በተጨማሪ በመቁረጫ ነጥቡ መሰረት በመንግስት ተቋማት (ወጪያቸው በመንግስት ተሸፍኖ) እና ወጪያቸው በመንግሰት ሳይሸፍን በመንግሰት እና በግል ተቋማት መግባትና የRemedial ፕሮግራም መከታተል የሚችሉ ቀሪ ተማሪዎቻችን ውጤት በቅርቡ በቴሌግራም ቻናላችን ይፋ የምናደርግ መሆኑ እንገልጻለን፡፡ | 706 |
| 20 | لا يوجد نص... | 702 |
