en
Feedback
Shibu Ejersa Grade 9

Shibu Ejersa Grade 9

Open in Telegram
449
Subscribers
+324 hours
+87 days
+1430 days
Posts Archive
photo content

photo content

The 12th grade natural and social science model exam, which is organized at the sub-city level, and given for 3 consecutive d
+1
The 12th grade natural and social science model exam, which is organized at the sub-city level, and given for 3 consecutive days, has started today.

photo content

የተከበራችሁ ወላጆች/አሳዳጊ ዎች ነገ በ29/4/2016 ዓ.ም ሙሉ ቀን ትምህርት የማይኖር መሆኑን እየገለፅን በ30/4/2016ዓ.ም ግን መደበኛው የመማር ማስተማር እንደሚቀጥል እናሳስባለን፡፡

እንኳን ደስ ያላችሁ የት/ቤታችን መ/ራን እና ማህበረሰብ በሙሉ በክላስተር ደረጃ በተደረገ የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች የጥያቄና መልስ ውድድር ተሳታፊ የነበሩ ልጆቻችን በተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪ ናታኒም ነፃ
እንኳን ደስ ያላችሁ የት/ቤታችን መ/ራን እና ማህበረሰብ በሙሉ በክላስተር ደረጃ በተደረገ የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች የጥያቄና መልስ ውድድር ተሳታፊ የነበሩ ልጆቻችን በተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪ ናታኒም ነፃነት ምንም ጥያቄ ሳይስት 1ኛ፤ በማህበራዊ ሳይንስ ተማሪ አቤሜሌክ ጀምስ 2 ጥያቄ ብቻ በመሳት የመለያ ተጨማሪ 1 ጥያቄ በመመልስ ጠንካራ ፉክክር አድርጎ 2ኛ በመውጣት ለራሳቸው የሜዳሊያ ለት/ቤቱ የዋንጫ ሽልማት ያመጡ መሆኑን ስንገልፅ በታላቅ ደስታ ነው !!!!!!

ለ2ኛ ደረጃ ተማሪዎች በሙሉ ነገ ሙሉ ቀን መደበኛ ትምህርት የሚሰጥት ቀን እንጂ የብሔር ብሔርሰቦች ቀን የሚከበርበት አይደለም፡፡

ለተከበራችሁ ወላጆች/ አሳዳጊዎች( ነገ የአጋማሽ ፈተና ለሚጨርሱና ለሰርቪስ ተጠቃሚ ተማሪ ወላጆች) በቅድሚያ የማክበር ሰላምታችን እያቀረብን  ነገ 28/03/16 ዓ.ም የ1ኛ ደረጃና KG ተማሪዎች ፈተና ጨርስው መደበኛ ት/ት እንደሚጀምሩ ይታውቃል ስለሆነም ያለሰርቪስ መመለስ የማትችሉ የ2ኛ ደረጃ ተማሪዎች የስርቪስ መውጫ ሰዓት በመደበኛ ስዓት መሆኑን እየገለፅን ከፈተና ቦኋላ በት/ቤት ቅጥር ግቢ እና  ቤተ-መፅሐፍ ውስጥ እያነበቢችሁ መቆየት የምትችል መሆኑን  እናሳውቃለን፡፡

photo content

photo content

ለ2ኛ ደረጃ ት/ቤት ተማሪ ወላጆች በሙሉ ነገ ማለትም ህዳር 11/2016 አ.ም በተማሪዎች የሩብ አመት ውጤት ዙሪያ ከመ/ራን ጋር ውይይት ስለሚኖር ትምህርት የሚኖረው ለግማሽ ቀን ሲሆን ሰርቪስ ተጠቃሚ ተማሪዎች ሁለት ክፍለ ጊዜ ት/ቤት ውስጥ ቆይተው ሰርቪስ መጠቀም የሚችሉ መሆኑን አውቃችሁ ልጆቻችሁን እንትልኩ ስንል በትህትና እናሳውቃለን፡፡

በ2015 ዓ.ም ካስፈተናቸው የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች ውስጥ በመቁረጫ ነጥቡ መሰረት ወጪያቸው በመንግስት ሳይሸፈንበመንግሰት ዩኒቨርስቲ እና በግል ተቋማት በመግባትና የRemedial ፕሮግራም መከታተል
+5
በ2015 ዓ.ም ካስፈተናቸው የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች ውስጥ  በመቁረጫ ነጥቡ መሰረት ወጪያቸው በመንግስት ሳይሸፈንበመንግሰት ዩኒቨርስቲ እና በግል ተቋማት መግባትና የRemedial ፕሮግራም መከታተል የሚችሉ  ተማሪዎች የሚከተሉት ናቸዉ

በ2015 ዓ.ም ካስፈተናቸው የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች ውስጥ  በመቁረጫ ነጥቡ መሰረት ወጪያቸው በመንግስት ሳይሸፈንበመንግሰት ዩኒቨርስቲ እና  በግል ተቋማት መግባት የRemedial ፕሮግራም መከታተል የሚችሉ  ተማሪዎች የሚከተሉት ናቸዉ

photo content
+9

photo content
+9

photo content
+2

photo content
+9

በ2015 ዓ.ም ካስፈተናቸው የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች ውስጥ በመቁረጫ ነጥቡ መሰረት ወጪያቸው በመንግስት ተሸፍበመንግሰት ዩኒቨርስቲ መግባትና የRemedial ፕሮግራም መከታተል የሚችሉ ተማሪዎች የሚከተሉት ናቸዉ

የተከበራችሁ የትምህርት ቤታችን ወላጆች እና የት/ቤቱ ማህበረሰብ በሙሉ በ2015 ዓ.ም ካስፈተናቸው 75 የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች ውስጥ 71 ተማሪዎች (95%) በቀጥታና በማሻሻያ ፕሮግራም በመንግሰትና በግል ተቋማት ገብተው ትምህርታቸውን መከተተል የሚያስችል ውጤት በማምጣታቸው የተሰማንን ደስታ እየገለፅን የማሻሻያ ፕሮግራም ለመከታተል የሚያስችለው የመቁረጫ ነጥብም ስለተወሰነ ከላይ ካጋራናቸው ተማሪዎች በተጨማሪ በመቁረጫ ነጥቡ መሰረት በመንግስት ተቋማት (ወጪያቸው በመንግስት ተሸፍኖ) እና ወጪያቸው በመንግሰት ሳይሸፍን በመንግሰት እና በግል ተቋማት መግባትና የRemedial ፕሮግራም መከታተል የሚችሉ ቀሪ ተማሪዎቻችን ውጤት በቅርቡ በቴሌግራም ቻናላችን ይፋ የምናደርግ መሆኑ እንገልጻለን፡፡

photo content
+5