1 855
Subscribers
+324 hours
+267 days
+6430 days
Posts Archive
1 855
6ኛ ክፍል 100% በከፍተኛ ውጤት አለፉ!! 👏👏👏👏👏👏👏👏
ለውድ ለኖኤል ትምህርት ቤት
👉መምህራን
👉ተማሪዎች
👉ወላጆችና
👉የትምህርት ቤቱ መላው ማህበረሰብ
የስምንተኛ ክፍል ከተማ አቀፍ የመልቀቂያ ፈተና ይፋ ሆነ!!!!
🏆🏆🏆🏆🏆🏆🏆🏆🏆🏆🏆🏆🏆
ትምህርት ቤቱ ካስፈተናቸው
🏆🏆🏆🏆🏆🏆🏆🏆🏆🏆
👉 40ወንድ
👉 42 ሴት
👉 በድምሩ 82 ተማሪዎች መካከል
🙌 ሁሉም ተማሪዎችን🙌. ማለትም
🏆 82ቱም ተማሪዎች
100% ማለፋቸውን ስንገልፅ በደስታ ነው!!!!
🏆ይህ ውጤት እንዲመዘገብ ያላሰለሰ ጥረትና መሥዋዕት ለከፈላችሁ
👉የትምህርት ቤቱ ተማሪዎች
👉መምህራን
👉ርዕሰ መምህር እንዲሁም ወላጆች
እንኳን ደስ ያላችሁ!!
እንኳን ደስ አለን!
1 855
Repost from Addis Ababa Education Bureau
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ2018 የትምህርት ዘመን የ6ኛ ክፍል መልቀቂያ ከተማ አቀፍ ፈተና ውጤት ነገ ጠዋት ይፋ ይሆናል፡፡
(ሰኔ 28/2018 ዓ.ም) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ2018 የትምህርት ዘመን የ6ኛ ክፍል መልቀቂያ ከተማ አቀፍ ፈተና ውጤት ነገ ጠዋት ይፋ ይደረጋል።
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የ2018 የትምህርት ዘመንን የ6ኛ ክፍል መልቀቂያ ከተማ አቀፍ ፈተና በአጭር ጊዜ አርሞ ይፋ ማድረጉ ተማሪዎች ለቀጣዩ የትምህርት አመት ከወዲሁ በቂ ዝግጅት እንዲያደርጉ የሚያስችል ነው፡፡
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ2018 የትምህርት ዘመን የ6ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተና ከሰኔ 8 -10 /2018 ዓ.ም ድረስ በከተማ አስተዳደሩ በሚገኙ 199 የመፈተኛ ጣቢያዎች ለተከታታይ ሶስት ቀናት መሰጠቱ ይታወሳል፡፡
ለተጨማሪ የመረጃ አማራጮች ማሰፈንጠሪያውን ይጫኑ!
https://linktr.ee/aacaebc
1 855
Repost from Andu personal Edu. Consultant and Trainer
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ2018 የትምህርት ዘመን የ6ኛ ክፍል መልቀቂያ ከተማ አቀፍ ፈተና ውጤት ነገ ጠዋት ይፋ ይሆናል፡፡
(ሰኔ 28/2018 ዓ.ም) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ2018 የትምህርት ዘመን የ6ኛ ክፍል መልቀቂያ ከተማ አቀፍ ፈተና ውጤት ነገ ጠዋት ይፋ ይደረጋል።
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የ2018 የትምህርት ዘመንን የ6ኛ ክፍል መልቀቂያ ከተማ አቀፍ ፈተና በአጭር ጊዜ አርሞ ይፋ ማድረጉ ተማሪዎች ለቀጣዩ የትምህርት አመት ከወዲሁ በቂ ዝግጅት እንዲያደርጉ የሚያስችል ነው፡፡
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ2018 የትምህርት ዘመን የ6ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተና ከሰኔ 8 -10 /2018 ዓ.ም ድረስ በከተማ አስተዳደሩ በሚገኙ 199 የመፈተኛ ጣቢያዎች ለተከታታይ ሶስት ቀናት መሰጠቱ ይታወሳል፡፡
ለተጨማሪ የመረጃ አማራጮች ማሰፈንጠሪያውን ይጫኑ!
https://linktr.ee/aacaebc
