የአህባሾችና የሱፊዮች ሚስጥራዊ ጥመት በመረጃ ሲጋለጥ
በአላህ ፍቃድ የአህባሾችን ጥመት በማስረጃ የምናጋልጥበትና የኪታብ ቂርአቶች ፣ የሱና መሻይኾች ዳዕዋ የሚተላለፍበት ፣ የተለያዩ ት/ቶችን የምንለቅበት ቻናል ይሆናል . . . https://www.youtube.com/channel/UCJ2UoimP1415sttFLLWOAfQ https://youtube.com/@mistreahbashtube?feature=shared http://telega.io/c/Mistre_ahbashe
Show more📈 Analytical overview of Telegram channel የአህባሾችና የሱፊዮች ሚስጥራዊ ጥመት በመረጃ ሲጋለጥ
Channel የአህባሾችና የሱፊዮች ሚስጥራዊ ጥመት በመረጃ ሲጋለጥ (@mistre_ahbashe) in the Amharic language segment is an active participant. Currently, the community unites 12 150 subscribers, ranking 7 317 in the Religion & Spirituality category and 2 785 in the Ethiopia region.
📊 Audience metrics and dynamics
Since its creation on невідомо, the project has demonstrated rapid growth, gathering an audience of 12 150 subscribers.
According to the latest data from 07 September, 2026, the channel demonstrates stable activity. Although there has been a change in the number of participants by 526 over the last 30 days and by 34 over the last 24 hours, overall reach remains high.
- Verification status: Not verified
- Engagement rate (ER): The average audience engagement rate is 11.33%. Within the first 24 hours after publication, content typically collects 6.38% reactions from the total number of subscribers.
- Post reach: On average, each post receives 1 375 views. Within the first day, a publication typically gains 775 views.
- Reactions and interaction: The audience actively supports content: the average number of reactions per post is 6.
📝 Description and content policy
The author describes the resource as a platform for expressing subjective opinions:
“በአላህ ፍቃድ የአህባሾችን ጥመት በማስረጃ የምናጋልጥበትና የኪታብ ቂርአቶች ፣ የሱና መሻይኾች ዳዕዋ የሚተላለፍበት ፣ የተለያዩ ት/ቶችን የምንለቅበት ቻናል ይሆናል
.
.
.
https://www.youtube.com/channel/UCJ2UoimP1415sttFLLWOAfQ https://youtube.com/@mistreahbashtube?feature=shared http://telega.io/c/Mistre_ahba...”
Thanks to the high frequency of updates (latest data received on 08 September, 2026), the channel maintains relevance and a high level of publication reach. Analytics show that the audience actively interacts with content, making it an important point of influence in the Religion & Spirituality category.
Data loading in progress...
| Date | Subscriber Growth | Mentions | Channels | |
| 08 September | +10 | |||
| 07 September | +36 | |||
| 06 September | +9 | |||
| 05 September | +1 | |||
| 04 September | 0 | |||
| 03 September | +13 | |||
| 02 September | +38 | |||
| 01 September | +3 |
| 2 | ከዝሙት የተወለደች ሴት ልጅን ሊድራት የሚችለው ማን ነው? እንዲሁም አዲስ ሰለምቴ ሴት ወሊይ (አስዳሪ) የሚሆናት ማነው? በየአካባቢው ያሉ ቃዲዎች (ዳኞች) የሱፊያ እምነት ተከታዮች (ቁቡርዬዎች) ከሆኑስ ማን ይዳራት?
ሸሪዓው በዚህ ጉዳይ ላይ ያለው ግልጽ አቋም ምንድነው?
በታላቁ ሸይኽ አቡዘር ሀሰን (ሀፊዘሁሏህ) ማብራሪያ ተለቋል👇
ለሌሎችም እንዲደርስ ሼር ያድርጉ።
#አሁኑኑ ሰብስክራይብ በማድረግ የደወል ምልክቱን ይጫኑ
የዩቲዩብ ቻናል ሊንክ👇👇
https://youtube.com/watch?v=_dPrDhh53a4&si=vwgyOlSLXy3VTPvm
https://youtube.com/watch?v=_dPrDhh53a4&si=vwgyOlSLXy3VTPvm
▯ የቴሌግራም ቻናል 👇
https://t.me/Sunnah_Fatawa | 1 |
| 3 | ጥያቄ ፡ ሱረቱል አል-ኢምራን አያህ ¹⁷²
ٱلَّذِينَ اسْتَجَابُوا لِلَّهِ وَالرَّسُولِ مِنْ بَعْدِ مَا أَصَابَهُمُ الْقَرْحُ ۚ لِلَّذِينَ أَحْسَنُوا مِنْهُمْ وَاتَّقَوْا ــــــــــــــــــــ ؟ | 197 |
| 4 | ከዝሙት የተወለደች ሴት ልጅን ሊድራት የሚችለው ማን ነው? እንዲሁም አዲስ ሰለምቴ ሴት ወሊይ (አስዳሪ) የሚሆናት ማነው? በየአካባቢው ያሉ ቃዲዎች (ዳኞች) የሱፊያ እምነት ተከታዮች (ቁቡርዬዎች) ከሆኑስ ማን ይዳራት?
ሸሪዓው በዚህ ጉዳይ ላይ ያለው ግልጽ አቋም ምንድነው?
ዛሬ ማክሰኞ ምሽት በኢትዮጵያ 3 ሰዓት ላይ በታላቁ ሸይኽ አቡዘር ሀሰን (ሀፊዘሁሏህ) ማብራሪያ የኡለማዎች ፈትዋ መድረክ የዩቲዩብ ቻናል ላይ ይለቀቃል። ለሌሎችም እንዲደርስ ሼር ያድርጉ።
#አሁኑኑ ሰብስክራይብ በማድረግ የደወል ምልክቱን ይጫኑ፦ የዩቲዩብ ቻናል ሊንክ 👇👇
https://www.youtube.com/@SunnahFatwa
https://www.youtube.com/channel/UCDX7r_ao1Y-79yIOZKj4YFA
▯ የቴሌግራም ቻናል 👇
https://t.me/Sunnah_Fatawa | 337 |
| 5 | ከዝሙት የተወለደች ሴት ልጅን ሊድራት የሚችለው ማን ነው? እንዲሁም አዲስ ሰለምቴ ሴት ወሊይ (አስዳሪ) የሚሆናት ማነው? በየአካባቢው ያሉ ቃዲዎች (ዳኞች) የሱፊያ እምነት ተከታዮች (ቁቡርዬዎች) ከሆኑስ ማን ይዳራት?
ሸሪዓው በዚህ ጉዳይ ላይ ያለው ግልጽ አቋም ምንድነው?
ዛሬ ማክሰኞ ምሽት በኢትዮጵያ 3 ሰዓት ላይ በታላቁ ሸይኽ አቡዘር ሀሰን (ሀፊዘሁሏህ) ማብራሪያ በየኡለማዎች ፈትዋ መድረክ የዩቲዩብ ቻናል ላይ ይለቀቃል። ለሌሎችም እንዲደርስ ሼር ያድርጉ።
#አሁኑኑ ሰብስክራይብ በማድረግ የደወል ምልክቱን ይጫኑ፦ የዩቲዩብ ቻናል ሊንክ 👇👇
https://www.youtube.com/@SunnahFatwa
https://www.youtube.com/channel/UCDX7r_ao1Y-79yIOZKj4YFA
▯ የቴሌግራም ቻናል 👇
https://t.me/Sunnah_Fatawa | 1 |
| 6 | ከዝሙት የተወለደች ሴት ልጅን ሊድራት የሚችለው ማን ነው? እንዲሁም አዲስ ሰለምቴ ሴት ወሊይ (አስዳሪ) የሚሆናት ማነው? በየአካባቢው ያሉ ቃዲዎች (ዳኞች) የሱፊያ እምነት ተከታዮች (ቁቡርዬዎች) ከሆኑስ ማን ይዳራት?
ሸሪዓው በዚህ ጉዳይ ላይ ያለው ግልጽ አቋም ምንድነው?
ዛሬ ማክሰኞ ምሽት በኢትዮጵያ 3 ሰዓት ላይ በታላቁ ሸይኽ አቡዘር ሀሰን (ሀፊዘሁሏህ) ማብራሪያ በየኡለማዎች ፈትዋ መድረክ የዩቲዩብ ቻናል ላይ ይለቀቃል። ለሌሎችም እንዲደርስ ሼር ያድርጉ።
#አሁኑኑ ሰብስክራይብ በማድረግ የደወል ምልክቱን ይጫኑ፦ የዩቲዩብ ቻናል ሊንክ 👇👇
https://www.youtube.com/@SunnahFatwa
https://www.youtube.com/channel/UCDX7r_ao1Y-79yIOZKj4YFA
▯ የቴሌግራም ቻናል 👇
https://t.me/Sunnah_Fatawa | 1 |
| 7 | በአላህ ፍቃድ ነጌ አዲስ ፈትዋ የሚለቀቅ ይሆናል
የዩቱብ ቻናሉን ሰብስክራይብ አድርገው ይጠብቁ👇
https://www.youtube.com/channel/UCDX7r_ao1Y-79yIOZKj4YFA | 446 |
| 8 | ☪ሙስሊም የሆናቹ ብቻ OPEN ሚለውን ንኩ☪
☪ሙስሊም የሆናቹ ብቻ OPEN ሚለውን ንኩ☪
☪ሙስሊም የሆናቹ ብቻ OPEN ሚለውን ንኩ☪
☪ሙስሊም የሆናቹ ብቻ OPEN ሚለውን ንኩ☪
☪ሙስሊም የሆናቹ ብቻ OPEN ሚለውን ንኩ☪
☪ሙስሊም የሆናቹ ብቻ OPEN ሚለውን ንኩ☪
☪ሙስሊም የሆናቹ ብቻ OPEN ሚለውን ንኩ☪
☪ሙስሊም የሆናቹ ብቻ OPEN ሚለውን ንኩ☪
☪ሙስሊም የሆናቹ ብቻ OPEN ሚለውን ንኩ☪
☪ሙስሊም የሆናቹ ብቻ OPEN ሚለውን ንኩ☪
☪ሙስሊም የሆናቹ ብቻ OPEN ሚለውን ንኩ☪
☪ሙስሊም የሆናቹ ብቻ OPEN ሚለውን ንኩ☪ | 71 |
| 9 | ➾ የአላህ ባህርያት ከፍጡራን ጋር ይመሳሰላሉን?
ክፍል ⓵
بسم الله الرحمن الرحيم
በቁርኣንና በሀዲስ ውስጥ አላህ ራሱን «ህያው» (حي)፣ «አዋቂ» (عليم)፣ «ሰሚ» (سميع)፣ «ተመልካች» (بصير) እያለ ይገልፃል። በሌላ በኩል ደግሞ የሰው ልጅም «ህያው»፣ «እውቀት ያለው»፣ «ሰሚና ተመልካች» ተብሎ የሚገለፅበት ሁኔታ ይኖራል። እዚህ ጋር ብዙ ሰዎች ዘንድ አንድ መሰረታዊ የሆነ ጥያቄ ይነሳል፦
«አላህ ህያው፣ ሰሚ፣ አዋቂ ከተባለ ሰውም ህያው፣ ሰሚ፣ አዋቂ ከተባለ በአላህና በፍጡራን መካከል ተመሳሳይነት አለ ማለት ነውን? ወይስ በፍጹም ምንም ዓይነት የጋራ ነገር የላቸውም?» የሚለው ጥያቄ መነሳቱ አይቀሬ ነው።
ለዚህ ጥያቄ የተሰጡ ምላሾች ሰዎች መለኮታዊ ባህሪያትን በሚረዱበት መንገድ ላይ ግዙፍ ልዩነትን ፈጥረዋል። በዚህም ብዙ የጥመት አንጃዎች ተፈጥረዋል። ይህንን ጥያቄ ጥርት ባለው የሰለፎች አስተምህሮ ከመመለሳችን በፊት የጥመት አንጃዎች ስህተት ላይ የወደቁበትን ምክንያትና የችግሩን መነሻ ለመረዳት የቋንቋ እና የስነ-ልሳን መሰረቶችን በጥልቀት መመርመር ያስፈልጋል።
በዐረብኛ ቋንቋ ውስጥ «ኢሽቲራክ» ማለትም «መጋራት» የሚባለው ነገር በሁለት ይከፈላል። እነርሱም፦
1) «ቃላዊ የጋራነት» (الإشتراك اللفظي) «ኢሽቲራክ ለፍዚይ» እና
2) «ትርጉማዊ የጋራነት» (الإشتراك المعنوي) «ኢሽቲራክ መዕነዊይ» ናቸው።
ሁለቱንም አንድ በአንድ እንያቸው።
1) «ቃላዊ የጋራነት» (الإشتراك اللفظي)፦ ማለት በቋንቋው አጠቃቀም መሠረት በአጻጻፍና በአነባነብ አንድ ሆኖ ነገር ግን ፍጹም የተለያዩና በውስጣዊ እውነታቸው ምንም የሚያገናኛቸው የጋራ ትርጉም የሌላቸውን የተለያዩ ነገሮች የሚገልጽ ቃል ማለት ነው። እነዚህን ነገሮች ለማመልከት ተመሳሳይ ቃላትን ብንጠቀምም በነዚህ ነገሮች መካከል ግን ምንም አመክንዮአዊ የሆነ ቁርኝት የለም። ለምሳሌ፦
በዐረብኛ ቋንቋ «ዐይን» (عين) የሚለው ቃል ከ70 በላይ እንደ አንዳንዶች ደግሞ ከ100 በላይ ትርጉሞች እንዳሉት ይነገራል። ከእነርሱም መካከል የሚከተሉት ይጠቀሳሉ፦
● የመመልከቻ የሰውነት አካል (ዓይን)
● የምንጭ ውሃ
● ጥሬ ሀብት (ወርቅ፣ ገንዘብ)
● ሰላይ ወዘተ ትርጉሞች አሉት።
እነዚህ ትርጉሞች «ዐይን» በሚለው ቃል አነባበብ ተገናኙ እንጂ በአእምሯችን ውስጥ «የምንጭ ውሃ» እና «የመመልከቻ ዓይን» እና ሌሎቹም በመካከላቸው የሚጋሩት ምንም ዓይነት አጠቃላይ የይዘትና የትርጉም ግንኙነት የለም። እነዚህ ቃላት ጥቅም ላይ ሲውሉ የተፈለገውን ትርጉም መለየት የምንችለው ከተናጋሪው የንግግር አውድ "Context" በመነሳት ነው። ይህም በአድማጩ ላይ የሀሳብ አሻሚነት "ኢጅማል" እንዳይፈጠር ይረዳል። እንደዚህ አንድ ዓይነት በቃል የሚጋሩ እና በመካከላቸው ምንም ግንኙነት የሌላቸው ቃላት «ሙሽተረክ ለፍዚይ» ተብለው ይጠራሉ።
አህሉል ከላሞች "የአላህ ስሞች እና ባህርያት እና የፍጡራን ባህርያት በቋንቋ ሲገለፁ ያሉት የቃላት መመሳሰሎች «ሙሽተረክ ለፍዚይ» ብቻ ናቸው እንጂ ምንም የጋራ ትርጉም የላቸውም" በማለት በቁርአንና በሀዲስ የመጡትን ባህርያት ትርጉም አልባ በማድረግ ወደ ተዕጢል ወደቁ።
አንዳንዶቹ የባህሪያቱን ትርጉም ነቢዩም ﷺ ፣ ሰሃቦችም ሆኑ እኛ አናውቀውም። ቃላቱን ብቻ አንብበን ትርጉሙን ለአላህ እንተው በማለት ወደ «ተፍዊድ» ወደቁ። በዚህም ነቢዩን በጅህልና መግለፅ አልያም እያወቁ ወህይን ደብቀዋል ማለት እና አላህ ቁርአንን አብራርቼዋለሁ በማለቱ እሱን ማስዋሸት አለበት።
አንዳንዶቹ ደግሞ ቃላቶቹ የፍጡራንን ባህርያት ለመግለፅ ከሚውሉበት ተመሳሳይ ቃላት ጋር ምንም ዓይነት ግንኙነት የላቸውም። የራሳቸው ትርጉም አላቸው በማለት ቃላቱን እንደ «መጃዚይ» ማለትም እንደ ፈሊጣዊ ትርጉም ቆጠሯቸው። ከዚያም ትርጉሞቹን ከቀጥተኛው ትርጉም በማዞር የአላህን ባህርያት አራቆቱ። ይህም «ተእዊል» ይባላል። በዚህም አላህ ቁርአንን ግልፅ በሆነ አረብኛ አውርጄዋለሁ በማለቱ ማስዋሸት እና የቁርአን ግልፅ ትርጉሙ ስህተት ነው ማለትን ያስይዛል።
2) «ትርጉማዊ የጋራነት» (الإشتراك المعنوي)፦ ማለት በቋንቋው ህግ መሠረት ለአንድ አጠቃላይ አእምሯዊ ትርጉም «መዕና ኩሊይ» (معنى كلي) የተቀረጸ ቃል ሲሆን በውስጡ በርካታ ነገሮችን የሚያገናኝ አጠቃላይ ጽንሰ ሀሳብን ይይዛል። ይህ አጠቃላይ የጋራ ትርጉም የአህሉ ሱናህ ወልጀማዓህ ዑለሞች ዘንድ «አል-ቀድር አል-ሙሽተረክ» (القدر المشترك) በመባል ይታወቃል። ይህንን አስመልክቶ አንድ ታዋቂ የሸይኹል ኢስላም ኢብኑ ተይሚያህ ንግግር አለ፦
«مَا مِنْ شَيْئَيْنِ إلَّا بَيْنَهُمَا قَدْرٌ مُشْتَرَكٌ وَقَدْرٌ مُمَيَّزٌ»
«የትኛውም ሁለት ነገሮች የሉም በመካከላቸው የሚመሳሰሉበት መጠን እና የሚለያዩበት መጠን ያላቸው ቢሆን እንጂ።»
📚 መጅሙዑል ፈታዋ 3/69
ልብ ሊባል የሚገባው ነገር ግን ይህ የጋራ መጠን (አል-ቀድር አል-ሙሽተረክ) ህልውና ያለው በአእምሮ ብቻ እንጂ ከውጭ በተጨባጭ ዓለም ያለ ምንም ባለቤት ነጻ ሆኖ የሚገኝ አይደለም። አላህ ሱብሀነሁ ወተዓላ «ህያው» (حي)፣ «አዋቂ» (عليم)፣ «ሰሚ» (سميع)፣ «ተመልካች» (بصير) እያለ እራሱን ሲገልፅና የሰው ልጅም በእነዚህ ቃላት ሲገለፅ የሚገናኙበት እና የሚለያዩበት ነጥብ አላቸው። ይኸውም የሚያገናኛቸው ነጥብ በአእምሮ ውስጥ ያለው አጠቃላይ የጋራ ፅንሰ ሀሳብ ነው። "ፅንሰ ሀሳብ" ሲባል «አጠቃላይ ረቂቅ ትርጉም» (المعنى الكلي المجرد) ማለት ሲሆን ይህ ረቂቅ ትርጉም ደግሞ በአእምሮ ውስጥ ሲቀረጽ "ከይፊያህ" ሊኖረው አይችልም። ለምሳሌ፦
በአእምሯችን ውስጥ "ቤት" ማለት "መጠለያ" ነው የሚል ፅንሰ ሀሳብ አለ። ይህ ፅንስ ሀሳብ በአእምሯችን ውስጥ ሲቀረጽ «ቤት ማለት ከጭቃ የተሰራ ነው፣ ከድንጋይ የተሰራ ነው፣ ከመስታወት የተሰራ ነው፣ አልያም ባለ አንድ ፎቅ ነው ወይስ ባለ 10 ፎቅ?» ብለን እንተረጉመዋለን? አንተረጉምም! አእምሯችን ላይ ያለው ረቂቅ ትርጉም "ቤት" ማለት "መጠለያ" እንደሆነ ነው። ከአእምሯችን ወጥተን ወደ ገሀዱ ዓለም ስንመጣ ግን ከላይ የዘረዘርናቸውን የቤት ዓይነቶች ተገንብተው እናገኛለን። ነገር ግን በአኳሃናቸው "በከይፊያህ" የተለያዩ ቢሆኑም ሁሉም ግን "ቤት" የሚለውን ረቂቅ ፅንሰ ሀሳብ ይጋራሉ።
አሁን ደግሞ ይህንን ምሳሌ ወደ ዓቂዳ ወስደን እንረዳው። በአእምሯችን ውስጥ "ህልውና" الوجود ማለት "መኖር" ማለት ነው የሚል ፅንሰ ሀሳብ አለ። አላህ "መውጁድ" ነው፤ ፍጡርም "መውጁድ" ነው። አሁን በአእምሮ ደረጃ "መኖር" በሚለው ፅንሰ ሀሳብ ወይም የጋራ ትርጉም (መዕና ኩሊይ) ላይ ግንኙነት አለ ወይስ የለም? "የለም" ካልን አላህ አለ ስንልና ሰው አለ ስንል "መኖር" የሚለውን ፅንሰ ሀሳብ ፈልገንበት አይደለም ማለት ነው ይህ ደግሞ ወደ ተዕጢል ይወስደናል። አለ ካልን ደግሞ ግንኙነቱ ያለ ከይፊያህ ነው ያለው ማለት ነው ምክንያቱም የአላህ "መኖር" እና የሰው "መኖር" በከይፊያህ ይለያያሉና። የአላህ መኖር «ዋጂበል ዉጁድ» ማለትም "መኖሩ ግዴታ የሆነ" «Necessary Existence» ሲሆን የሰው ልጅ መኖር ደግሞ «ሙምኪነል ዉጁድ» "ሊኖርም ላይኖርም የሚችል" «Possible Existence» ነው።
ይቀጥላል | 1 848 |
| 10 | ደረጃ | 1 |
| 11 | ➾ የአላህ ባህርያት ከፍጡራን ጋር ይመሳሰላሉን?
ክፍል ⓵
بسم الله الرحمن الرحيم
በቁርኣንና በሀዲስ ውስጥ አላህ ራሱን «ህያው» (حي)፣ «አዋቂ» (عليم)፣ «ሰሚ» (سميع)፣ «ተመልካች» (بصير) እያለ ይገልፃል። በሌላ በኩል ደግሞ የሰው ልጅም «ህያው»፣ «እውቀት ያለው»፣ «ሰሚና ተመልካች» ተብሎ የሚገለፅበት ሁኔታ ይኖራል። እዚህ ጋር ብዙ ሰዎች ዘንድ አንድ መሰረታዊ የሆነ ጥያቄ ይነሳል፦
«አላህ ህያው፣ ሰሚ፣ አዋቂ ከተባለ ሰውም ህያው፣ ሰሚ፣ አዋቂ ከተባለ በአላህና በፍጡራን መካከል ተመሳሳይነት አለ ማለት ነውን? ወይስ በፍጹም ምንም ዓይነት የጋራ ነገር የላቸውም?» የሚለው ጥያቄ መነሳቱ አይቀሬ ነው።
ለዚህ ጥያቄ የተሰጡ ምላሾች ሰዎች መለኮታዊ ባህሪያትን በሚረዱበት መንገድ ላይ ግዙፍ ልዩነትን ፈጥረዋል። በዚህም ብዙ የጥመት አንጃዎች ተፈጥረዋል። ይህንን ጥያቄ ጥርት ባለው የሰለፎች አስተምህሮ ከመመለሳችን በፊት የጥመት አንጃዎች ስህተት ላይ የወደቁበትን ምክንያትና የችግሩን መነሻ ለመረዳት የቋንቋ እና የስነ-ልሳን መሰረቶችን በጥልቀት መመርመር ያስፈልጋል።
በዐረብኛ ቋንቋ ውስጥ «ኢሽቲራክ» ማለትም «መጋራት» የሚባለው ነገር በሁለት ይከፈላል። እነርሱም፦
1) «ቃላዊ የጋራነት» (الإشتراك اللفظي) «ኢሽቲራክ ለፍዚይ» እና
2) «ትርጉማዊ የጋራነት» (الإشتراك المعنوي) «ኢሽቲራክ መዕነዊይ» ናቸው።
ሁለቱንም አንድ በአንድ እንያቸው።
1) «ቃላዊ የጋራነት» (الإشتراك اللفظي)፦ ማለት በቋንቋው አጠቃቀም መሠረት በአጻጻፍና በአነባነብ አንድ ሆኖ ነገር ግን ፍጹም የተለያዩና በውስጣዊ እውነታቸው ምንም የሚያገናኛቸው የጋራ ትርጉም የሌላቸውን የተለያዩ ነገሮች የሚገልጽ ቃል ማለት ነው። እነዚህን ነገሮች ለማመልከት ተመሳሳይ ቃላትን ብንጠቀምም በነዚህ ነገሮች መካከል ግን ምንም አመክንዮአዊ የሆነ ቁርኝት የለም። ለምሳሌ፦
በዐረብኛ ቋንቋ «ዐይን» (عين) የሚለው ቃል ከ70 በላይ እንደ አንዳንዶች ደግሞ ከ100 በላይ ትርጉሞች እንዳሉት ይነገራል። ከእነርሱም መካከል የሚከተሉት ይጠቀሳሉ፦
● የመመልከቻ የሰውነት አካል (ዓይን)
● የምንጭ ውሃ
● ጥሬ ሀብት (ወርቅ፣ ገንዘብ)
● ሰላይ ወዘተ ትርጉሞች አሉት።
እነዚህ ትርጉሞች «ዐይን» በሚለው ቃል አነባበብ ተገናኙ እንጂ በአእምሯችን ውስጥ «የምንጭ ውሃ» እና «የመመልከቻ ዓይን» እና ሌሎቹም በመካከላቸው የሚጋሩት ምንም ዓይነት አጠቃላይ የይዘትና የትርጉም ግንኙነት የለም። እነዚህ ቃላት ጥቅም ላይ ሲውሉ የተፈለገውን ትርጉም መለየት የምንችለው ከተናጋሪው የንግግር አውድ "Context" በመነሳት ነው። ይህም በአድማጩ ላይ የሀሳብ አሻሚነት "ኢጅማል" እንዳይፈጠር ይረዳል። እንደዚህ አንድ ዓይነት በቃል የሚጋሩ እና በመካከላቸው ምንም ግንኙነት የሌላቸው ቃላት «ሙሽተረክ ለፍዚይ» ተብለው ይጠራሉ።
አህሉል ከላሞች "የአላህ ስሞች እና ባህርያት እና የፍጡራን ባህርያት በቋንቋ ሲገለፁ ያሉት የቃላት መመሳሰሎች «ሙሽተረክ ለፍዚይ» ብቻ ናቸው እንጂ ምንም የጋራ ትርጉም የላቸውም" በማለት በቁርአንና በሀዲስ የመጡትን ባህርያት ትርጉም አልባ በማድረግ ወደ ተዕጢል ወደቁ።
አንዳንዶቹ የባህሪያቱን ትርጉም ነቢዩም ﷺ ፣ ሰሃቦችም ሆኑ እኛ አናውቀውም። ቃላቱን ብቻ አንብበን ትርጉሙን ለአላህ እንተው በማለት ወደ «ተፍዊድ» ወደቁ። በዚህም ነቢዩን በጅህልና መግለፅ አልያም እያወቁ ወህይን ደብቀዋል ማለት እና አላህ ቁርአንን አብራርቼዋለሁ በማለቱ እሱን ማስዋሸት አለበት።
አንዳንዶቹ ደግሞ ቃላቶቹ የፍጡራንን ባህርያት ለመግለፅ ከሚውሉበት ተመሳሳይ ቃላት ጋር ምንም ዓይነት ግንኙነት የላቸውም። የራሳቸው ትርጉም አላቸው በማለት ቃላቱን እንደ «መጃዚይ» ማለትም እንደ ፈሊጣዊ ትርጉም ቆጠሯቸው። ከዚያም ትርጉሞቹን ከቀጥተኛው ትርጉም በማዞር የአላህን ባህርያት አራቆቱ። ይህም «ተእዊል» ይባላል። በዚህም አላህ ቁርአንን ግልፅ በሆነ አረብኛ አውርጄዋለሁ በማለቱ ማስዋሸት እና የቁርአን ግልፅ ትርጉሙ ስህተት ነው ማለትን ያስይዛል።
2) «ትርጉማዊ የጋራነት» (الإشتراك المعنوي)፦ ማለት በቋንቋው ህግ መሠረት ለአንድ አጠቃላይ አእምሯዊ ትርጉም «መዕና ኩሊይ» (معنى كلي) የተቀረጸ ቃል ሲሆን በውስጡ በርካታ ነገሮችን የሚያገናኝ አጠቃላይ ጽንሰ ሀሳብን ይይዛል። ይህ አጠቃላይ የጋራ ትርጉም የአህሉ ሱናህ ወልጀማዓህ ዑለሞች ዘንድ «አል-ቀድር አል-ሙሽተረክ» (القدر المشترك) በመባል ይታወቃል። ይህንን አስመልክቶ አንድ ታዋቂ የሸይኹል ኢስላም ኢብኑ ተይሚያህ ንግግር አለ፦
«مَا مِنْ شَيْئَيْنِ إلَّا بَيْنَهُمَا قَدْرٌ مُشْتَرَكٌ وَقَدْرٌ مُمَيَّزٌ»
«የትኛውም ሁለት ነገሮች የሉም በመካከላቸው የሚመሳሰሉበት መጠን እና የሚለያዩበት መጠን ያላቸው ቢሆን እንጂ።»
📚 መጅሙዑል ፈታዋ 3/69
ልብ ሊባል የሚገባው ነገር ግን ይህ የጋራ መጠን (አል-ቀድር አል-ሙሽተረክ) ህልውና ያለው በአእምሮ ብቻ እንጂ ከውጭ በተጨባጭ ዓለም ያለ ምንም ባለቤት ነጻ ሆኖ የሚገኝ አይደለም። አላህ ሱብሀነሁ ወተዓላ «ህያው» (حي)፣ «አዋቂ» (عليم)፣ «ሰሚ» (سميع)፣ «ተመልካች» (بصير) እያለ እራሱን ሲገልፅና የሰው ልጅም በእነዚህ ቃላት ሲገለፅ የሚገናኙበት እና የሚለያዩበት ነጥብ አላቸው። ይኸውም የሚያገናኛቸው ነጥብ በአእምሮ ውስጥ ያለው አጠቃላይ የጋራ ፅንሰ ሀሳብ ነው። "ፅንሰ ሀሳብ" ሲባል «አጠቃላይ ረቂቅ ትርጉም» (المعنى الكلي المجرد) ማለት ሲሆን ይህ ረቂቅ ትርጉም ደግሞ በአእምሮ ውስጥ ሲቀረጽ "ከይፊያህ" ሊኖረው አይችልም። ለምሳሌ፦
በአእምሯችን ውስጥ "ቤት" ማለት "መጠለያ" ነው የሚል ፅንሰ ሀሳብ አለ። ይህ ፅንስ ሀሳብ በአእምሯችን ውስጥ ሲቀረጽ «ቤት ማለት ከጭቃ የተሰራ ነው፣ ከድንጋይ የተሰራ ነው፣ ከመስታወት የተሰራ ነው፣ አልያም ባለ አንድ ፎቅ ነው ወይስ ባለ 10 ፎቅ?» ብለን እንተረጉመዋለን? አንተረጉምም! አእምሯችን ላይ ያለው ረቂቅ ትርጉም "ቤት" ማለት "መጠለያ" እንደሆነ ነው። ከአእምሯችን ወጥተን ወደ ገሀዱ ዓለም ስንመጣ ግን ከላይ የዘረዘርናቸውን የቤት ዓይነቶች ተገንብተው እናገኛለን። ነገር ግን በአኳሃናቸው "በከይፊያህ" የተለያዩ ቢሆኑም ሁሉም ግን "ቤት" የሚለውን ረቂቅ ፅንሰ ሀሳብ ይጋራሉ።
አሁን ደግሞ ይህንን ምሳሌ ወደ ዓቂዳ ወስደን እንረዳው። በአእምሯችን ውስጥ "ህልውና" الوجود ማለት "መኖር" ማለት ነው የሚል ፅንሰ ሀሳብ አለ። አላህ "መውጁድ" ነው፤ ፍጡርም "መውጁድ" ነው። አሁን በአእምሮ ደረጃ "መኖር" በሚለው ፅንሰ ሀሳብ ወይም የጋራ ትርጉም (መዕና ኩሊይ) ላይ ግንኙነት አለ ወይስ የለም? "የለም" ካልን አላህ አለ ስንልና ሰው አለ ስንል "መኖር" የሚለውን ፅንሰ ሀሳብ ፈልገንበት አይደለም ማለት ነው ይህ ደግሞ ወደ ተዕጢል ይወስደናል። አለ ካልን ደግሞ ግንኙነቱ ያለ ከይፊያህ ነው ያለው ማለት ነው ምክንያቱም የአላህ "መኖር" እና የሰው "መኖር" በከይፊያህ ይለያያሉና። የአላህ መኖር «ዋጂበል ዉጁድ» ማለትም "መኖሩ ግዴታ የሆነ" «Necessary Existence» ሲሆን የሰው ልጅ መኖር ደግሞ «ሙምኪነል ዉጁድ» "ሊኖርም ላይኖርም የሚችል" «Possible Existence» ነው። ስለዚህበአዕምሮ | 1 |
| 12 | ጥቅል የሆኑ ማስረጃዎችን ለመውሊድ መጠቀም
ክፍል ⓶
ويقول أبو شامة المقدسي الشافعي رحمه الله:
"لا ينبغي تخصيص العبادات بأوقات لم يخصصها بها الشرع، بل يكون جميع أفعال البر مرسلة في جميع الزمان، ليس لبعضها على بعض فضل، إلا ما فضله الشرع وخصه بنوعه من العبادة "
[ البدع والحوادث ص٤٨]
.
[6] አቡ ሻማ አል-ማቅዲሲ አሽ-ሻፊዒ ንግግር (ከ«አል-ቢደዕ ወል-ሐዋዲት» ገጽ 48):
«ዒባዳዎችን (የእምነት ተግባራትንን) ሻሪዓው (ቁርአንና ሱና) ባልወሰናቸው ጊዜያት መወሰን ተገቢ አይደለም፤ ይልቁንም ሁሉም የበጎ አድራጎት ተግባራት በሁሉም ጊዜያት ክፍት (مرسلة) ሊሆኑ ይገባል፤ ከሻሪዓው በተለየ መልኩ በኢባዳ (በአምልኮ) አይነት ከፍ አድርጎና ለይቶ ካልገለጸው በስተቀርአንዳቸው ከሌላው የሚበልጡበት ምንም ምክንያት የለም ።
ويقول الشاطبي في دليل العموم:
"إذ لو كان دليلا عليه لم يعرب عن فهم الصحابة والتابعين ثم يفهمه هؤلاء، فعمل الأولين كيف كان مصادم لمقتضى هذا المفهوم ومعارض له، ولو كان ترك العمل، فما عمل به المتأخرون من هذا القسم مخالف لإجماع الأولين، وكل من خالف الإجماع فهو مخطئ، وأمة محمد صلى الله عليه وسلم لا تجتمع على ضلالة، فما كانوا عليه من فعل أو ترك فهو السنة والأمر المعتبر، وهو الهدى وليس ثم إلا صواب أو خطأ، فكل من خالف السلف الأولين فهو على خطأ، وهذا كاف ... فإن هؤلاء الذين أدركوا هذه المدارك، وعبروا على هذه المسالك، إما أن يكونوا قد أدركوا من فهم الشريعة ما لم يفهمه الأولون، وحادوا عن فهمها، وهذا الأخير هو الصواب؛ إذ المتقدمون من السلف الصالح هم كانوا على الصراط المستقيم، ولم يفهموا من الأدلة المذكورة وما أشبهها إلا ما كانوا عليه، وهذه المحدثات لم تكن فيهم، ولا عملوا بها؛ فدل على أن تلك الأدلة لم تتضمن هذه المعاني المخترعة بحال، وصار عملهم بخلاف ذلك دليلا إجماعيا على أن هؤلاء في استدلالاتهم وعملهم مخطئون ومخالفون للسنة
[ الموافقات (٢/ ٤٥وما بعدها]
[7] የኢማም الشاطبي (አል-ሻጢቢ) ንግግር (ከ«አል-ሙዋፈቃት»):
« (በአጠቃላይ ቃላት) ማስረጃ ላይ (ሻጢቢ) እንዲህ ይላሉ፡-
« ያ (የአጠቃላይ ቃሉ ትርጉም) ለእሱ ማስረጃ ቢሆን ኖሮ እነሱ (የኋለኞች ) የተገነዘቡት ፣ በሶሃባዎችና በታቢዒዮች ግንዛቤ ባልተሰወረ ነበር ። የቀደምቶች ስራ ለዚህ (ለኋለኞች ) ግንዛቤ የሚያስፈርደውን የሚጋጭ እንደነበር ( ሆኖ እናገኘዋለን ) ፤
የኋለኞች ከዚህ ክፍል የሠሩት ነገር የቀደምቶችን ስምምነት የሚቃረን ይሆናል፤ ኢጅማዕን የቃረነ ሁሉ ስህተተኛ ነው። የሙሐመድ (ሰ.ዐ.ወ) ሕዝብ በስህተት ላይ አይሰበሰቡም፤ ስለዚህ እነሱ (ቀደምቶቹ) በመስራትም ሆነ በመተው የነበሩበት ነገር ሱና (የአላህ መንገድ ነው )፣ እሱም ግምት የሚሰጠውና ትክክለኛው መንገድ ነው ።
እዚህ ቦታ ላይ ትክክለኛ ወይም ስህተት ነገር ነው ያለው ፤ የቀደምቱን ሰለፍ የቃረነ ሁሉ ስህተት ላይ ነው። ይህ በቂ ነው...
እነዚህ (ኋለኞቹ አዲሱን ነገር የተረዱት) በዚህም መንገድ የገለፁት ወይ ሸሪዓን ቀደምቶች ከተገነዘቡት በላይ ተገንዝበው ነው ወይም ከመገንዘብ አፈንግጠው ነው የመጨረሻው (ማለትም ኋላኞቹ ከትክክለኛ አገነዛዘብ አፈንግጠዋል የሚለው) ትክክለኛው ነው።
ምክንያቱም ቀደምቶቹ የሰለፍ ሶሊህ ሰዎች በቀጥተኛው ጎዳና ላይ ነበሩና፤ ከተጠቀሱት እና ከመሳሰሉት ማስረጃዎችም እነሱ የነበሩበትን እንጂ አልተረዱም። እነዚህ አዳዲስ ነገሮችም (በቀደምቶቹ ጊዜ) አልነበሩም፣ አልሠሩዋቸውም፤ ይህ የሚያሳየው እነዚያ ማስረጃዎች እነዚህን የተፈጠሩ ትርጉሞች ከቶውንም እንዳልያዙ ነው።
☄️ (የቀደምት) ተግባራቸው ከዚህ (ኋለኞቹ አዲስ ከተገነዘቡት ) በተቃራኒ መሆኑ ደግሞ እነዚህ (የኋለኞች) በግንዛቤያቸውና በሥራቸው ስህተተኞች እና ሱናን ተቃራኒዎች መሆናቸውን የሚያሳይ ኢጅማዓዊ (በስምምነት የተረጋገጠ) ማስረጃ ሆነ።»
[አል-ሙዋፈቃት 2/45 እና ቀጥሎ ያለው]
#አጠቃላይ_መረጃቸው
እነዚህ የጠቀስናቸው ዑለማዎች ጥቅል የሆኑ ቁርዓኖችን ወይም ሀዲሶችን ለተለየ ለሆነ ነገር ማስረጃ መጠቀም ላለመቻሉ ማስረጃቸው ሁለት አይነት ነው
[1ኛ] ለዚህ አዲስ ለተገነዘቡት ነገር ቁርዓንና ሀዲስ አለመምጣቱ
[2ኛ] ይህን አዲስ የተገነዘቡትን ነገር ሰለፎች አለመገንዘባቸው እነሱ ያልተገነዘቡትን ደግሞ መፈፀም ሰለፎች በመተው የተስማሙትን ነገር መቃረን ነው ።
በደንብ ግልጽ ስናደርገው ደግሞ ፡
ለመውሊድ አክባሪዎች መልስ ስንሰጥ !!
፨ ለመውሊድ ብላችሁ የምታመጡትን ነገር ቁርዓንና ሀዲስ አልጦቀመበትም እንዲሁም ለመውሊድ ብላችሁ የምታመጠትን ቁርዓን ቀደምቶች - ሰሃባዎች ታቢዒዮች እነሱን በጥሩ የተከተሉት - እናንተ የተገነዘባችሁትን አልተገነዘቡም አለቀ ።
ከዚህ በመቀጠል አይ እኔ እነሱ ያልሰሩትን እሰራለው የሚል ከሆነ ይህ አካል የቀድምቶች መንገድ እንደሳተ ከእነሱም መንገድ መራቅ የፈለገ ጠማማ የሆነ ሙብተዲዕ መሆኑን እወቅ ፡
¶ ዑመር አብድልዐዚዝ እንዳሉት ፡
«ከእነሱ በኋላ አዲስ ነገር ተከስቷል ካተባለ ፡
ይሄን ነገር ያስከሰተው ከእነሱ መንገድ ውጭ የተከተለ እና ከእነሱ የራቀ ሰው ነው ...»
[ አቡ ዳዉድ 4612 ]
¶ ኢማሙል በርበሃሪ እንዲህ ብለዋል ፡
የረሱል ባልደረባቸው ያልበቁን ከእስልምና የቀረ ነገር አለ ያለ በእርግጥም እነሱን መተቸት እና ከእነሱ ለመለየት ይሄ ይበቃዋል ይህም አካል ጠማማ አጥማሚ ሙብተዳዕ ነው በእስልምና ላይ የለሌን ነገር ያስገኘ ነው።
[ ሸርሁ ሱና ገጽ 46 ]
ከዚህ ተቀጠለ👇
https://t.me/Mistre_ahbashe/7144
https://t.me/Mistre_ahbashe/7144 | 1 788 |
| 13 | 💎 እውቀት የነቢያት ውርስ ነው!
አሁኑኑ ይቀላቀሉን! 👇 | 98 |
| 14 | ጥያቄ ፡ ሱረቱ አል-አንቢያእ አያህ ¹⁰⁵
وَلَقَدْ كَتَبْنَا فِي الزَّبُورِ مِن بَعْدِ الذِّكْرِ أَنَّ الْأَرْضَ يَرِثُهَا ................. ۞ | 1 755 |
| 15 | ♻️ ለኸይር ስራ ረፍዶ አያውቅም‼️
የ21 ዓመቱን የኪራይ ታሪክ ለመዝጋት÷ መስጊዱ የእርስዎን እጅ እየጠበቀ ነው:-
➡️ አንድ ካሬ 12 ሺህ ብር ብቻ‼️
✅️ በራስዎ
✅️ በባለቤትዎ
✅️ በልጆችዎ
✅️ ወደ አኼራ በሄዱ ወገኖችዎ ስም ይለግሱ‼️
♻️ የአላህን ቤት ዕዳ ሙሉ በሙሉ ዘግተን መስጅዱን እናስረክብ‼️
የባንክ ሂሳቦች፦
💰ንግድ ባንክ፦ 1000-742-45-45-45
💰አቢሲንያ ባንክ፦ 245-566-778
💰ሂጅራ ባንክ፦ 100-927-373-0001
📲 ቻናላችንን ይቀላቀሉ፦ https://t.me/bilalmesji | 677 |
| 16 | ☄️አላህ በ ነብዩ ﷺ አስታዋሾች ባስታወሱት ዘንጊዎች በዘነጉት ቁጥር ሰለዋት ይውረድ ‼️
፨
ኢማሙ ሻፊዒይ
“ አሪሳላ”
በሚለው ኪታባቸው ላይ ያወረዱት ሰለዋት ነው በዚህ ሰለዋት ምክንያት አላህ ትልቅ ደረጃ እንዳደረሳቸው ህልም ታይቶላቸዋል
፡
[[ከህልም ፍርድ ባይወሰድም ‼️ ]]
[[ صلى الله على نبينا محمد كلما ذكره الذاكرون وغفل عن ذكره الغافلون ]]
• قال الإمام الشافعي في الرسالة ط ابن كثير (١٤/١): « فصلى الله على نبينا محمد كلما ذكره الذاكرون وغفل عن ذكره الغافلون، وصلى الله عليه في الأولين والآخرين أفضل وأكثر وأزكى ما صلى على أحد من خلقه.
وَزكانا وإياكم بالصلاة عليه أفضل ما زكى أحدا من أمته بصلاته عليه، والسلام عليه ورحمة الله وبركاته، وجزاه الله عنا أفضل ما جزى مرسلا عمن أرسل إليه؛ فإنه أنقذنا به من الهَلكة، وجعلنا في خير أمة أخرجت للناس دائنين بدينه الذي ارتضى، واصطفى به ملائكته ومن أنعم عليه من خلقه؛ فلم تُمْسِ بنا نعمة ظهرت ولا بَطنت نلنا بها حظا في دين ودنيا أو دفع بها عنا مكروه فيهما، أو في واحد منهما إلا ومحمد ﷺ سببها، القائد إلى خيرها، والهادي إلى رشدها الذائد عن الهلكة وموارد السوء في خلاف الرشد، المنبه للأسباب التي تورد الهلكة، القائم بالنصيحة في الإرشاد والإنذار فيها؛ فصلى الله على محمد وعلى آل محمد كما صلى على إبراهيم وآل إبراهيم إنه حميد مجيد ».
• قال ابن بشكوال في القربة (٦٩): وأخبرنا القاضي الإمام أبو علي حسين بن محمد الصدفي - إجازة كتبها إلي بخطه، قال: أخبرنا أبو عبد الله محمد بن أبي نصر الحميدي، قال: أخبرنا أبو القاسم الصيمري، قال: حدثنا الميمون بن حمزة، قال: حدثنا أبو جعفر الطحاوي، قال: قال عبد الله بن عبد الحكم -رحمه الله تعالى-:
« رأيت الشافعي رحمه الله في النوم، فقلت له: ما فعل الله بك؟ قال: رحمني وغفر لي، وزففت إلى باب الجنة كما تزف العروس، ونثر علي كما ينثر على العروس. فقلت: بما بلغت هذا الحال؟ فقال لي قائل: بقولك في كتاب «الرسالة» من الصلاة على نبيه محمد ﷺ. قلت: وكيف ذلك؟ قال: وصلى الله على محمد عدد ما ذكره الذاكرون، وعدد ما غفل عنه الغافلون. قال: فلما أصبحت، نظرت الرسالة فوجدت الأمر كما رأيت ». | 785 |
| 17 | ● ወሳኝ የጁሙዓህ ኹጥባ (ምክር)
ርዕስ :-"ጠንቋዮች (የሩቁን እናውቃለን ባዮች) እና አደጋወቻቸው "
🎙በሸይኽ አቡ ዘር ሐሰን ኮምቦልቻ -ሐፊዞሁ'ሏህ-
🕌 በኮምቦልቻ ከተማ ሰላም
https://t.me/UstazAbuzarhassenAbutolha
https://t.me/Mistre_ahbashe
https://t.me/Mistre_ahbashe | 799 |
| 18 | 🔖የጁሙዓ ቀን ...
ይህንን ያውቃሉን?... አመቱን ሙሉ እንደፆመና እንደሰገደ ይቆጠርለታል...
አውስ ቢን አውስ አስ-ሰቀፊ ( ረሂመሁላሁ ተዓላ) የአላህ መልእክተኛ (ﷺ) እንዲህ ሲሉ ሰምቻለሁ አለ፦
❝...በጁሙዓ ቀን በትክክል የታጠበ፣ከዚያም ወደ ኹጥባ በጊዜ የሄደ፣በመጓጓዣ ሳይሆን በእግር የሄደ፣ኢማሙ (ኸጢቡ) አጠገብ ቀርቦ የተቀመጠ፣የሚያዳምጥና የማያወራ...የሆነ ሰው አመቱን ሙሉ እንደፆመና እንደሰገደ ይቆጠርለታል።❞
ሐዲሱን፡ ኢማሙ አሕመድ፣አቡ ዳውድና ቲርሚዚ ዘግበውታል/ ሸይኽ አልባኒ ሶሂህ ብለውታል (ሶሂህ አል-ጃሚዕ አስ-ሰጊር ቁጥር: 6405)
አል-ሙላ አል-ቃሪዕ ይህንን ሐዲስ አስመልክተው ማብራሪያ ሲሰጡ የሚከተለውን አሉ፦
❝...ዐለማዎች እንዲህ አሉ: 'ከመልእክተኛው (ﷺ) ሐዲሶች አጠቃላይ ከዚህኛው ሐዲስ የበለጠ አጅር (ምንዳ) ያለው የበለጠ ምናውቀው የለም።'❞
📗 [ሙርቃት አል-መፋቲህ ሸርህ ሚሽካት አል-መሳቢህ፣ (3/484)]
Translated by: Abu Hafsah
@semirEnglish
https://t.me/Mistre_ahbashe
https://t.me/+Bqa4j6lxrhIwNmY0 | 876 |
| 19 | ጥያቄ ፡ ሱረቱል ሙእሚኑን አያህ ¹¹⁷
وَمَن يَدْعُ مَعَ ٱللَّهِ إِلَٰهًا ءَاخَرَ لَا بُرْهَانَ لَهُۥ بِهِۦ فَإِنَّمَا حِسَابُهُۥ عِندَ رَبِّهِۦ ۚ إِنَّهُۥ لَا يُفْلِحُ ــــــــــــــــــــ ؟ | 2 064 |
| 20 | ጥያቄ ፡ ሱረቱ አን-ኒሳእ አያህ ¹³⁶
يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا آمَنُوا بِاللَّهِ وَرَسُولِهِ وَالْكِتَابِ الَّذِي ................. عَلَىٰ رَسُولِهِ وَالْكِتَابِ الَّذِي أَنزَلَ مِن قَبْلُ ۚ | 141 |
