fa
Feedback
የአህባሾችና የሱፊዮች ሚስጥራዊ ጥመት በመረጃ ሲጋለጥ

የአህባሾችና የሱፊዮች ሚስጥራዊ ጥመት በመረጃ ሲጋለጥ

رفتن به کانال در Telegram

በአላህ ፍቃድ የአህባሾችን ጥመት በማስረጃ የምናጋልጥበትና የኪታብ ቂርአቶች ፣ የሱና መሻይኾች ዳዕዋ የሚተላለፍበት ፣ የተለያዩ ት/ቶችን የምንለቅበት ቻናል ይሆናል . . . https://www.youtube.com/channel/UCJ2UoimP1415sttFLLWOAfQ https://youtube.com/@mistreahbashtube?feature=shared http://telega.io/c/Mistre_ahbashe

نمایش بیشتر

📈 تحلیل کانال تلگرام የአህባሾችና የሱፊዮች ሚስጥራዊ ጥመት በመረጃ ሲጋለጥ

کانال የአህባሾችና የሱፊዮች ሚስጥራዊ ጥመት በመረጃ ሲጋለጥ (@mistre_ahbashe) در بخش زبانی امهری بازیگری فعال است. در حال حاضر جامعه شامل 12 098 مشترک است و جایگاه 7 344 را در دسته دین و مذهبی و رتبه 2 792 را در منطقه أثيوبيا دارد.

📊 شاخص‌های مخاطب و پویایی

از زمان ایجاد در невідомо، پروژه رشد سریعی داشته و 12 098 مشترک جذب کرده است.

بر اساس آخرین داده‌ها در تاریخ 04 سپتامبر, 2026، کانال فعالیت پایداری دارد. در ۳۰ روز گذشته تغییر اعضا برابر 535 و در ۲۴ ساعت گذشته برابر -5 بوده و همچنان دسترسی گسترده‌ای حفظ شده است.

  • وضعیت تأیید: تأیید نشده
  • نرخ تعامل (ER): میانگین تعامل مخاطب 10.99% است و در ۲۴ ساعت نخست پس از انتشار، محتوا معمولاً 6.08% واکنش نسبت به کل مشترکان کسب می‌کند.
  • دسترسی پست‌ها: هر پست به طور میانگین 1 330 بازدید دریافت می‌کند. در اولین روز معمولاً 736 بازدید جمع‌آوری می‌شود.
  • واکنش‌ها و تعامل: مخاطبان به‌طور فعال حمایت می‌کنند؛ میانگین واکنش به هر پست 6 است.

📝 توضیح و سیاست محتوایی

نویسنده این فضا را محل بیان دیدگاه‌های شخصی توصیف می‌کند:
በአላህ ፍቃድ የአህባሾችን ጥመት በማስረጃ የምናጋልጥበትና የኪታብ ቂርአቶች ፣ የሱና መሻይኾች ዳዕዋ የሚተላለፍበት ፣ የተለያዩ ት/ቶችን የምንለቅበት ቻናል ይሆናል . . . https://www.youtube.com/channel/UCJ2UoimP1415sttFLLWOAfQ https://youtube.com/@mistreahbashtube?feature=shared http://telega.io/c/Mistre_ahba...

به لطف به‌روزرسانی‌های پرتکرار (آخرین داده در تاریخ 05 سپتامبر, 2026)، کانال همواره به‌روز و دارای دسترسی بالاست. تحلیل‌ها نشان می‌دهد مخاطبان به‌طور فعال با محتوا تعامل دارند و آن را به نقطه اثرگذاری مهم در دسته دین و مذهبی تبدیل کرده‌اند.

12 098
مشترکین
-524 ساعت
+827 روز
+53530 روز

در حال بارگیری داده...

ابر برچسب‌ها
هیچ داده‌ای
مشکلی وجود دارد؟ لطفاً صفحه را تازه کنید یا با مدیر پشتیبانی ما تماس بگیرید.
اشارات ورودی و خروجی
---
---
---
---
---
---
جذب مشترکین
سپتامبر '26
سپتامبر '26
+54
در 4 کانال‌ها
اوت '26
+629
در 27 کانال‌ها
Get PRO
ژوئیه '26
+515
در 35 کانال‌ها
Get PRO
ژوئن '26
+628
در 37 کانال‌ها
Get PRO
مه '26
+483
در 32 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '26
+84
در 46 کانال‌ها
Get PRO
مارس '26
+336
در 57 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '26
+602
در 68 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '26
+524
در 56 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '25
+184
در 23 کانال‌ها
Get PRO
نوامبر '25
+244
در 28 کانال‌ها
Get PRO
اکتبر '25
+237
در 36 کانال‌ها
Get PRO
سپتامبر '25
+193
در 25 کانال‌ها
Get PRO
اوت '25
+259
در 42 کانال‌ها
Get PRO
ژوئیه '25
+391
در 26 کانال‌ها
Get PRO
ژوئن '25
+459
در 64 کانال‌ها
Get PRO
مه '25
+574
در 41 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '25
+571
در 79 کانال‌ها
Get PRO
مارس '25
+631
در 57 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '25
+466
در 55 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '25
+369
در 38 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '24
+210
در 32 کانال‌ها
Get PRO
نوامبر '24
+135
در 19 کانال‌ها
Get PRO
اکتبر '24
+148
در 18 کانال‌ها
Get PRO
سپتامبر '24
+433
در 48 کانال‌ها
Get PRO
اوت '24
+306
در 19 کانال‌ها
Get PRO
ژوئیه '24
+110
در 11 کانال‌ها
Get PRO
ژوئن '24
+205
در 50 کانال‌ها
Get PRO
مه '24
+448
در 38 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '24
+478
در 60 کانال‌ها
Get PRO
مارس '24
+953
در 52 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '24
+860
در 83 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '24
+742
در 57 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '23
+489
در 68 کانال‌ها
Get PRO
نوامبر '23
+31
در 32 کانال‌ها
Get PRO
اکتبر '23
+64
در 5 کانال‌ها
Get PRO
سپتامبر '23
+51
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اوت '23
+36
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئیه '23
+44
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئن '23
+44
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مه '23
+52
در 0 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '23
+52
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مارس '23
+46
در 0 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '23
+48
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '23
+107
در 0 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '22
+127
در 0 کانال‌ها
Get PRO
نوامبر '22
+121
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اکتبر '22
+103
در 0 کانال‌ها
Get PRO
سپتامبر '22
+132
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اوت '22
+154
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئیه '22
+344
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئن '22
+386
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مه '22
+220
در 0 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '22
+194
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مارس '22
+289
در 0 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '22
+174
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '22
+301
در 0 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '21
+269
در 0 کانال‌ها
Get PRO
نوامبر '21
+107
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اکتبر '21
+553
در 0 کانال‌ها
Get PRO
سپتامبر '21
+381
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اوت '21
+309
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئیه '21
+342
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئن '21
+398
در 0 کانال‌ها
تاریخ
رشد مشترکین
اشارات
کانال‌ها
05 سپتامبر0
04 سپتامبر0
03 سپتامبر+13
02 سپتامبر+38
01 سپتامبر+3
پست‌های کانال
ጥቅል የሆኑ ማስረጃዎችን ለመውሊድ መጠቀም
ክፍል ⓶ ويقول أبو شامة المقدسي الشافعي رحمه الله: "لا ينبغي تخصيص العبادات بأوقات لم يخصصها بها الشرع، بل يكون جميع أفعال البر مرسلة في جميع الزمان، ليس لبعضها على بعض فضل، إلا ما فضله الشرع وخصه بنوعه من العبادة " [ البدع والحوادث ص٤٨] . [6]  አቡ ሻማ አል-ማቅዲሲ አሽ-ሻፊዒ ንግግር (ከ«አል-ቢደዕ ወል-ሐዋዲት» ገጽ 48): «ዒባዳዎችን (የእምነት ተግባራትንን) ሻሪዓው (ቁርአንና ሱና) ባልወሰናቸው ጊዜያት መወሰን ተገቢ አይደለም፤ ይልቁንም ሁሉም የበጎ አድራጎት ተግባራት በሁሉም ጊዜያት ክፍት (مرسلة) ሊሆኑ ይገባል፤ ከሻሪዓው በተለየ መልኩ በኢባዳ (በአምልኮ) አይነት ከፍ አድርጎና ለይቶ ካልገለጸው በስተቀርአንዳቸው ከሌላው የሚበልጡበት ምንም ምክንያት የለም ። ويقول الشاطبي في دليل العموم: "إذ لو كان دليلا عليه لم يعرب عن فهم الصحابة والتابعين ثم يفهمه هؤلاء، فعمل الأولين كيف كان مصادم لمقتضى هذا المفهوم ومعارض له، ولو كان ترك العمل، فما عمل به المتأخرون من هذا القسم مخالف لإجماع الأولين، وكل من خالف الإجماع فهو مخطئ، وأمة محمد صلى الله عليه وسلم لا تجتمع على ضلالة، فما كانوا عليه من فعل أو ترك فهو السنة والأمر المعتبر، وهو الهدى وليس ثم إلا صواب أو خطأ، فكل من خالف السلف الأولين فهو على خطأ، وهذا كاف ... فإن هؤلاء الذين أدركوا هذه المدارك، وعبروا على هذه المسالك، إما أن يكونوا قد أدركوا من فهم الشريعة ما لم يفهمه الأولون، وحادوا عن فهمها، وهذا الأخير هو الصواب؛ إذ المتقدمون من السلف الصالح هم كانوا على الصراط المستقيم، ولم يفهموا من الأدلة المذكورة وما أشبهها إلا ما كانوا عليه، وهذه المحدثات لم تكن فيهم، ولا عملوا بها؛ فدل على أن تلك الأدلة لم تتضمن هذه المعاني المخترعة بحال، وصار عملهم بخلاف ذلك دليلا إجماعيا على أن هؤلاء في استدلالاتهم وعملهم مخطئون ومخالفون للسنة [ الموافقات (٢/ ٤٥وما بعدها] [7] የኢማም الشاطبي (አል-ሻጢቢ) ንግግር (ከ«አል-ሙዋፈቃት»): « (በአጠቃላይ ቃላት) ማስረጃ ላይ (ሻጢቢ) እንዲህ ይላሉ፡- « ያ (የአጠቃላይ ቃሉ ትርጉም) ለእሱ ማስረጃ ቢሆን ኖሮ እነሱ (የኋለኞች ) የተገነዘቡት ፣ በሶሃባዎችና በታቢዒዮች ግንዛቤ ባልተሰወረ ነበር ። የቀደምቶች ስራ ለዚህ  (ለኋለኞች ) ግንዛቤ የሚያስፈርደውን የሚጋጭ እንደነበር ( ሆኖ እናገኘዋለን ) ፤ የኋለኞች ከዚህ ክፍል የሠሩት ነገር የቀደምቶችን ስምምነት የሚቃረን ይሆናል፤ ኢጅማዕን የቃረነ ሁሉ ስህተተኛ ነው። የሙሐመድ (ሰ.ዐ.ወ) ሕዝብ በስህተት ላይ አይሰበሰቡም፤ ስለዚህ እነሱ (ቀደምቶቹ) በመስራትም ሆነ በመተው የነበሩበት ነገር ሱና (የአላህ መንገድ ነው )፣ እሱም ግምት የሚሰጠውና ትክክለኛው መንገድ ነው ። እዚህ ቦታ ላይ ትክክለኛ ወይም ስህተት ነገር ነው ያለው ፤ የቀደምቱን ሰለፍ የቃረነ ሁሉ ስህተት ላይ ነውይህ በቂ ነው... እነዚህ (ኋለኞቹ አዲሱን ነገር የተረዱት) በዚህም መንገድ የገለፁት  ወይ ሸሪዓን ቀደምቶች  ከተገነዘቡት በላይ ተገንዝበው ነው ወይም ከመገንዘብ አፈንግጠው ነው የመጨረሻው (ማለትም ኋላኞቹ ከትክክለኛ አገነዛዘብ አፈንግጠዋል የሚለው) ትክክለኛው ነው። ምክንያቱም ቀደምቶቹ የሰለፍ ሶሊህ ሰዎች በቀጥተኛው ጎዳና ላይ ነበሩና፤ ከተጠቀሱት እና ከመሳሰሉት ማስረጃዎችም እነሱ የነበሩበትን እንጂ አልተረዱም። እነዚህ አዳዲስ ነገሮችም (በቀደምቶቹ ጊዜ) አልነበሩም፣ አልሠሩዋቸውም፤ ይህ የሚያሳየው እነዚያ ማስረጃዎች እነዚህን የተፈጠሩ ትርጉሞች ከቶውንም እንዳልያዙ ነው ☄️ (የቀደምት) ተግባራቸው ከዚህ (ኋለኞቹ አዲስ ከተገነዘቡት ) በተቃራኒ መሆኑ ደግሞ እነዚህ (የኋለኞች) በግንዛቤያቸውና በሥራቸው ስህተተኞች እና ሱናን ተቃራኒዎች መሆናቸውን የሚያሳይ ኢጅማዓዊ (በስምምነት የተረጋገጠ) ማስረጃ ሆነ።» [አል-ሙዋፈቃት 2/45 እና ቀጥሎ ያለው] #አጠቃላይ_መረጃቸው እነዚህ የጠቀስናቸው ዑለማዎች ጥቅል የሆኑ ቁርዓኖችን ወይም ሀዲሶችን ለተለየ ለሆነ ነገር ማስረጃ መጠቀም ላለመቻሉ ማስረጃቸው ሁለት አይነት ነው [1ኛ] ለዚህ አዲስ ለተገነዘቡት ነገር ቁርዓንና ሀዲስ አለመምጣቱ [2ኛ] ይህን አዲስ የተገነዘቡትን ነገር ሰለፎች አለመገንዘባቸው እነሱ ያልተገነዘቡትን ደግሞ መፈፀም ሰለፎች በመተው የተስማሙትን ነገር መቃረን ነው ። በደንብ ግልጽ ስናደርገው ደግሞ ፡ ለመውሊድ አክባሪዎች መልስ ስንሰጥ !!
፨ ለመውሊድ ብላችሁ የምታመጡትን ነገር ቁርዓንና ሀዲስ አልጦቀመበትም እንዲሁም ለመውሊድ ብላችሁ የምታመጠትን ቁርዓን ቀደምቶች - ሰሃባዎች ታቢዒዮች እነሱን በጥሩ የተከተሉት - እናንተ የተገነዘባችሁትን አልተገነዘቡም አለቀ ።
ከዚህ በመቀጠል አይ እኔ እነሱ ያልሰሩትን እሰራለው የሚል ከሆነ ይህ አካል የቀድምቶች መንገድ እንደሳተ ከእነሱም መንገድ መራቅ የፈለገ ጠማማ የሆነ ሙብተዲዕ መሆኑን እወቅ ፡ ¶ ዑመር አብድልዐዚዝ እንዳሉት ፡ «ከእነሱ በኋላ አዲስ ነገር ተከስቷል ካተባለ ፡ ይሄን ነገር ያስከሰተው ከእነሱ መንገድ ውጭ የተከተለ እና ከእነሱ የራቀ ሰው ነው ...» [ አቡ ዳዉድ 4612 ] ¶ ኢማሙል በርበሃሪ እንዲህ ብለዋል ፡ የረሱል ባልደረባቸው ያልበቁን ከእስልምና የቀረ ነገር አለ ያለ በእርግጥም እነሱን መተቸት እና ከእነሱ ለመለየት ይሄ ይበቃዋል ይህም አካል ጠማማ አጥማሚ ሙብተዳዕ ነው በእስልምና ላይ የለሌን ነገር ያስገኘ ነው። [ ሸርሁ ሱና ገጽ 46 ] ከዚህ ተቀጠለ👇 https://t.me/Mistre_ahbashe/7144 https://t.me/Mistre_ahbashe/7144

2
​💎 እውቀት የነቢያት ውርስ ነው! ​አሁኑኑ ይቀላቀሉን! 👇
98
3
ጥያቄ ፡ ሱረቱ አል-አንቢያእ አያህ ¹⁰⁵ وَلَقَدْ كَتَبْنَا فِي الزَّبُورِ مِن بَعْدِ الذِّكْرِ أَنَّ الْأَرْضَ يَرِثُهَا ................. ۞
464
4
♻️ ለኸይር ስራ ረፍዶ አያውቅም‼️ ​የ21 ዓመቱን የኪራይ ታሪክ ለመዝጋት÷ መስጊዱ የእርስዎን እጅ እየጠበቀ ነው:-       ➡️ አንድ ካሬ 12 ሺህ ብር ብቻ‼️           ✅️ በራስዎ            ✅️ በባለቤትዎ            ✅️ በልጆችዎ            ✅️  ወደ አኼራ በሄዱ ወገኖችዎ ስም ይለግሱ‼️ ♻️ የአላህን ቤት ዕዳ ሙሉ በሙሉ ዘግተን  መስጅዱን እናስረክብ‼️ ​የባንክ ሂሳቦች፦ 💰ንግድ ባንክ፦ 1000-742-45-45-45 💰አቢሲንያ ባንክ፦ 245-566-778 💰ሂጅራ ባንክ፦ 100-927-373-0001 ​📲 ቻናላችንን ይቀላቀሉ፦ https://t.me/bilalmesji
304
5
☄️አላህ በ ነብዩ ﷺ አስታዋሾች ባስታወሱት ዘንጊዎች በዘነጉት ቁጥር ሰለዋት ይውረድ ‼️ ፨ ኢማሙ ሻፊዒይ “ አሪሳላ” በሚለው ኪታባቸው ላይ ያወረዱት ሰለዋት ነው በዚህ ሰለዋት ምክንያት አላህ ትልቅ ደረጃ እንዳደረሳቸው ህልም ታይቶላቸዋል ፡ [[ከህልም ፍርድ ባይወሰድም ‼️ ]] [[ صلى الله على نبينا محمد كلما ذكره الذاكرون وغفل عن ذكره الغافلون ]] • قال الإمام الشافعي في الرسالة ط ابن كثير (١٤/١): « فصلى الله على نبينا محمد كلما ذكره الذاكرون وغفل عن ذكره الغافلون، وصلى الله عليه في الأولين والآخرين أفضل وأكثر وأزكى ما صلى على أحد من خلقه. وَزكانا وإياكم بالصلاة عليه أفضل ما زكى أحدا من أمته بصلاته عليه، والسلام عليه ورحمة الله وبركاته، وجزاه الله عنا أفضل ما جزى مرسلا عمن أرسل إليه؛ فإنه أنقذنا به من الهَلكة، وجعلنا في خير أمة أخرجت للناس دائنين بدينه الذي ارتضى، واصطفى به ملائكته ومن أنعم عليه من خلقه؛ فلم تُمْسِ بنا نعمة ظهرت ولا بَطنت نلنا بها حظا في دين ودنيا أو دفع بها عنا مكروه فيهما، أو في واحد منهما إلا ومحمد ﷺ سببها، القائد إلى خيرها، والهادي إلى رشدها الذائد عن الهلكة وموارد السوء في خلاف الرشد، المنبه للأسباب التي تورد الهلكة، القائم بالنصيحة في الإرشاد والإنذار فيها؛ فصلى الله على محمد وعلى آل محمد كما صلى على إبراهيم وآل إبراهيم إنه حميد مجيد ». • قال ابن بشكوال في القربة (٦٩): وأخبرنا القاضي الإمام أبو علي حسين بن محمد الصدفي - إجازة كتبها إلي بخطه، قال: أخبرنا أبو عبد الله محمد بن أبي نصر الحميدي، قال: أخبرنا أبو القاسم الصيمري، قال: حدثنا الميمون بن حمزة، قال: حدثنا أبو جعفر الطحاوي، قال: قال عبد الله بن عبد الحكم -رحمه الله تعالى-: « رأيت الشافعي رحمه الله في النوم، فقلت له: ما فعل الله بك؟ قال: رحمني وغفر لي، وزففت إلى باب الجنة كما تزف العروس، ونثر علي كما ينثر على العروس. فقلت: بما بلغت هذا الحال؟ فقال لي قائل: بقولك في كتاب «الرسالة» من الصلاة على نبيه محمد ﷺ. قلت: وكيف ذلك؟ قال: وصلى الله على محمد عدد ما ذكره الذاكرون، وعدد ما غفل عنه الغافلون. قال: فلما أصبحت، نظرت الرسالة فوجدت الأمر كما رأيت ».
427
6
● ወሳኝ የጁሙዓህ ኹጥባ (ምክር) ርዕስ :-"ጠንቋዮች (የሩቁን እናውቃለን ባዮች) እና አደጋወቻቸው " 🎙በሸይኽ አቡ ዘር ሐሰን ኮምቦልቻ    -ሐፊዞሁ'ሏህ- 🕌 በኮምቦልቻ ከተማ ሰላም https://t.me/UstazAbuzarhassenAbutolha https://t.me/Mistre_ahbashe https://t.me/Mistre_ahbashe
504
7
🔖የጁሙዓ ቀን ... ይህንን ያውቃሉን?... አመቱን ሙሉ እንደፆመና እንደሰገደ ይቆጠርለታል... አውስ ቢን አውስ አስ-ሰቀፊ ( ረሂመሁላሁ ተዓላ) የአላህ መልእክተኛ (ﷺ) እንዲህ ሲሉ ሰምቻለሁ አለ፦ ❝...በጁሙዓ ቀን በትክክል የታጠበ፣ከዚያም ወደ ኹጥባ በጊዜ የሄደ፣በመጓጓዣ ሳይሆን በእግር የሄደ፣ኢማሙ (ኸጢቡ) አጠገብ ቀርቦ የተቀመጠ፣የሚያዳምጥና የማያወራ...የሆነ ሰው አመቱን ሙሉ እንደፆመና እንደሰገደ ይቆጠርለታል።❞ ሐዲሱን፡ ኢማሙ አሕመድ፣አቡ ዳውድና ቲርሚዚ ዘግበውታል/ ሸይኽ አልባኒ ሶሂህ ብለውታል (ሶሂህ አል-ጃሚዕ አስ-ሰጊር ቁጥር: 6405) አል-ሙላ አል-ቃሪዕ ይህንን ሐዲስ አስመልክተው ማብራሪያ ሲሰጡ የሚከተለውን አሉ፦ ❝...ዐለማዎች እንዲህ አሉ: 'ከመልእክተኛው (ﷺ) ሐዲሶች አጠቃላይ ከዚህኛው ሐዲስ የበለጠ አጅር (ምንዳ) ያለው የበለጠ ምናውቀው የለም።'❞ 📗 [ሙርቃት አል-መፋቲህ ሸርህ ሚሽካት አል-መሳቢህ፣ (3/484)] Translated by: Abu Hafsah @semirEnglish https://t.me/Mistre_ahbashe https://t.me/+Bqa4j6lxrhIwNmY0
533
8
​ጥያቄ ፡ ሱረቱል ሙእሚኑን አያህ ¹¹⁷ وَمَن يَدْعُ مَعَ ٱللَّهِ إِلَٰهًا ءَاخَرَ لَا بُرْهَانَ لَهُۥ بِهِۦ فَإِنَّمَا حِسَابُهُۥ عِندَ رَبِّهِۦ ۚ إِنَّهُۥ لَا يُفْلِحُ ــــــــــــــــــــ ؟ ​ ​ ​ ​ ​
1 454
9
ጥያቄ ፡ ሱረቱ አን-ኒሳእ አያህ ¹³⁶ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا آمَنُوا بِاللَّهِ وَرَسُولِهِ وَالْكِتَابِ الَّذِي ................. عَلَىٰ رَسُولِهِ وَالْكِتَابِ الَّذِي أَنزَلَ مِن قَبْلُ ۚ
141
10
|| ጥቅል የሆኑ ማስረጃዎችን ለመውሊድ መጠቀም ‼️ ፨ በመጀመሪያ ደረጃ አላህ ሱብሀነሁ ወተዓላ ከእንደንዚህ አይነት ጥመት ስላወጣን አልሀምዱሊህ !!!! በመቀጠል የትኛውም የቢድዓ ባለቤት ከቀደምት ጀምሮ እስከ አሁን ድረስ ለቢድዓው የሚመቸውን አንቀፃት ይወስዳል ኸዋርጆች ፣ ቀደርያዎች ፣ ሙርጂኣዎች ፣ጀህምያዎች ... ሁሉም የየራሱ ቢድዓውን የሚደግፍ የሚመስልን ነገር ከቁርዓንና ከሀዲስ ይጠቀማል በአጭሩ ማለት የፈለኩት መውሊድ አክባሪዎችም ለቢድዓቸው ይሆናል ብለው ያስቀመጡት ነገር አለ ፡ ለምሳሌ ምን ይላሉ ፡ #ነብዩ ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም ሰኞን ቀን በመፆም አክብረዋሉ #ሰሀባዎች ተሰባስበው አላህ ወደ እስልምና ስለመራቸው እንዲሁም ረሱልን ﷺ ለኛ በመለገሱ አላህን አስታውሰዋል #ረሱል ﷺ ለራሳቸው አቂቃ አውጥተዋል (ሀዲሱ ትክክል ቢሆንም ) ይህን እና ይሄን ይመሳሰሉ ነገራቶች እየጠቀሱ ሰውን ወደ ቢድዓ እየተጣሩ ይገኛሉ ማስረጃ ብለው የጠቀሱት ነገር አቅል ያለው ሰው መረጃ እንዳልሆነ እና በጭራሽ የማይገናኝ ነገር መሆኑን ያውቃል አንዳንድ ተራ ሰዎች ከተሸወዱበት እንጂ !! ፨ በመጨረሻም እንደዚህ ያሉ ጥቅል የሆኑ ሀዲሶችን ለተለየ (مخصوص) ለሆነ ነገር መጠቀም ይቻላልን ⁉️ ለዚህ ብዥታ መልስ 👇 قال العلامة ابن رجب البغدادي رحمه الله تعالى في [جامع العلوم والحكم ص ٦٠): « ليس كل ما كان قربة في موطن يكون قربة في كل المواطين؛ وإنما يتبع في ذلك كله ما وردت به الشريعة في مواضعها؛ وكذلك من تقرب بعبادة نهي عنها بخصوصها؛ كمن صام يوم العيد أو صلى وقت النهي. وأما من عمل عملاً أصله مشروع وقربة ثم أدخل فيه ما ليس بمشروع أو أخل فيه بمشروع فهذا أيضاً مخالف للشريعةبقدر إخلاله بما أخل به أو إدخاله ما أدخل فيه » [1]. ታላቁ ዓሊም የኢብኑ ረጀብ አል-በግዳዲ ረሂመሁላህ እንዲህ ይላሉ ፡ «ጃሚዕ አል-ዑሉም ወል-ሒከም» በተሰኘው መጽሐፋቸው (ገጽ 65) ላይ እንዲህ ብለዋል፦ «በአንድ ሁኔታ ወይም ቦታ ላይ ወደ አላህ የሚያቃርብ መልካም ስራ የሆነ ሁሉ፣ በሁሉም ሁኔታዎችና ቦታዎች ላይ ወደ አላህ የሚያቃርብ ስራ ሊሆን አይችልም። በዚህ ሁሉ ነገር ውስጥ መከተል ያለበት ሸሪዓው በየቦታው ያስቀመጠውን (ያዘዘውን) ድንጋጌ ብቻ ነው። በተመሳሳይ መልኩ በተለይ በተከለከለች ኢባዳ (አምልኮ) ወደ አላህ ለመቃረብ የሞከረ ሰው ልክ በዒድ ቀን እንደፆመ ወይም ሰላት በተከለከለበት ወቅት እንደሰገደ ሰው ማለት ነው። ነገር ግን መሰረቱ የተደነገገ እና መልካም ስራ በሆነ ተግባር ላይ፣ ያልተደነገገን ነገር ያስገባ ወይም የተደነገገን ነገር ያ ጉደለ ሰው፤ ይህ ሰውም ባ ጉደለው ወይም ባስገባው ልክ ሸሪዓን ተቃርኗል።» وقال خليل المالكي: "ما حده الشارع وقفنا عنده، وما أطلقه ولم يخصه بسبب أطلقناه، وما تركه السلف تركناه وإن كان أصله مشهودًا له بالمشروعية؛ فإنه دستور للتمسك بالسنة وقاعدة مالك التوضيح شرح مختصر ابن حاجب ٢/ ٤ [2] ፡ኸሊል አል-ማሊኪ እንዲህ ብለዋል፦ «ህግ አውጪው (ሸሪዓው) የወሰነውን ነገር እሱ ዘንድ እንቆማለን (ወሰኑን አንሻገርም)። ያላጠበበውንና ያልገደበውን (በአጠቃላይ ልቅ ያረገውን) ነገር ደግሞ እኛም ልቅ እናደርገዋለን። ቀደምት ደጎች (ሰለፎች) የተዉትን ነገር እኛም እንተዋለን፤ ምንም እንኳን መሰረቱ በሸሪዓ የተደነገገ ለመሆኑ ምስክር ቢኖረውም። ይህ (አካሄድ) ሱናን አጥብቆ ለመያዝ መመሪያ እና የኢማም ማሊክ መሰረታዊ መርህ ነው።» [አት-ተውዲህ ሸርሕ ሙኽተሰር ኢብኑል ሓጂብ 2/4] يقول ابن دقيق العيد: "وكذلك الاجتماع وإقامة شعار في وقت مخصوص على شيء مخصوص لم يثبت شرعا، وقريب من ذلك أن تكون العبادة من جهة الشرع مرتبة على وجه مخصوص، فيريد بعض الناس أن يحدث فيها أمرا آخر لم يرد به الشرع، زاعما أنه يدرجه تحت العموم، فهذا لا يستقيم؛ لأن الغالب على العبادات التعبد، ومأخذها التوقيف " إحكام الأحكام (۱/ ١٢٩) [3] ኢብኑ ደቂቅ አል-ዒድ እንዲህ ይላሉ፦ «በተመሳሳይ መልኩ በሸሪዓ ባልተረጋገጠ መልኩ በተለየ ጊዜና በተለየ ሁኔታ ላይ መሰብሰብ እና አንድን መገለጫ (አርማ) ማቋቋም (ተቀባይነት የለውም)። ከዚህ ጋር ተቀራራቢ የሚሆነው ደግሞ፡ አንድ አምልኮ (ኢባዳ) ከሸሪዓ አንጻር በተለየና በተደራጀ መልኩ የተቀመጠ ሆኖ ሳለ፣ አንዳንድ ሰዎች ሸሪዓ ያላመጣበትን ሌላ ነገር በውስጡ ሊፈጥሩ ሲፈልጉና ይህንን አዲስ ነገር “በጠቅላላው ማስረጃ (ዑሙም)” ስር ይካተታል ብለው ሲሞግቱ ነው። ይህ በፍጹም ቀጥተኛ አካሄድ አይደለም፤ ምክንያቱም የአምልኮቶች (ኢባዳዎች) ዋነኛ ባህሪያቸው “ተዓቡዲይ” (ጭፍን መታዘዝ) መሆኑና ምንጫቸውም “ተውቂፊይ” (ከቁርኣንና ሐዲስ መረጃ ላይ ብቻ መቆም) በመሆኑ ነው።» [ኢሕካም አል-አሕካም (1/129)]4. ورد السبكي على دليل العموم في معرض رده على ابن الصلاح في صلاة الرغائب فقال: "لم يرد فيه إلا مطلق طلب الصلاة، وأنها خير موضوع، فلا يطلب منه شيء بخصوصه، قمتى خص شيئا يزمان أو مكان أو نحو ذلك دخل في قسم البدع [ ينظر الفتاوى الكبرى للهيتمي (۲/ ۳۸) نقلا عن تقي الدين السبكي ] [4] የ አስ-ሱብኪ ምላሽ (በጠቅላላ ማስረጃ ላይ የሰጡት ትችት)፦ አስ-ሱብኪ “ሰላት አል-ረጋኢብ” (በ ረጀብ ወር የመጀመሪያ ጁምዓ የሚሰገድ ቢድዓ ሰላት) በሚለው ጉዳይ ላይ በኢብኑ አስ-ሷላሕ ላይ ምላሽ ሲሰጡ እንዲህ ብለዋል፦«በዚህ ጉዳይ ላይ የመጣው ሰላትን በጠቅላላ የመጠየቅ (የማዘዝ) መረጃ ብቻ ነው ፡  ሰላት ደግሞ ከተቀመጡ መልካም ነገሮች ሁሉ በላጭ ናት። ነገር ግን የተለየ ነገር (በዚህ መልኩ) አይፈለግም። ስለዚህ አንድን ነገር በጊዜ፣ በቦታ ወይም በሌላ ተመሳሳይ ነገር ላይ የገደበ (የለየ) ሰው፣ ወደ ቢድዓ (በዲን ላይ አዲስ ነገር መፍጠር) ክፍል ውስጥ ገብቷል።» [አል-ፈታዋ አል-ኩብራ ሊል-ሀይተሚ (2/38) ] قال ابن تيمية: شرع الله ورسوله صلى الله عليه وسلم للعمل يوصف العموم الإطلاق لا يقتضي أن يكون مشروعا بوصف الخصوص والتقييد [ مجموع الفتاوى (۸۸/۱۱) ] [5] ኢብኑ ተይሚያ እንዲህ ብለዋል፦«አላህና መልክተኛው ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም አንድን ስራ በጠቅላላ (ዑሙም) እና በተለቀቀ (ኢጥላቅ) ባህሪ መደንገጋቸው፣ ያ ስራ በተለየ (ኹሱስ) እና በተገደበ (ተቅዪድ) ባህሪ የተደነገገ መሆኑን አያመላክትም።» [መጅሙዕ አል-ፈታዋ (11/88)] ይቀጥላል ... ||የቴሌግራም ቻናል :-👇 https://t.me/Mistre_ahbashe
1 778
11
🔷የሰለፊዮች ዋና አላማ ምንድነው?
77
12
أتمنى من كل سلفي أن ينتصح بهذه النصيحة الغالية من هذا الإمام الخبير  لا سيما الذين يقحمون أنفسهم فيما لا يخصهم ولا يعنيهم فإن من حسن إسلام المرء تركه ما لا يعنيه قال الشيخ ربيع بن هادي عمير المدخلي رحمه الله تعالى و غفر له : ( الذي يحترمُ الدَّعوة السَّلفية يَحتمِل هذا المنهج ، يبتعدُ عن كلِّ الأسباب التي تثير الخلافات والفُرقة ، بعضُ النَّاس يثيرون أسباب الفُرقة ، ويثيرون الفتن ، فيمزِّقون السَّلفيين تمزيقًا ، هذه ليست من المنهج الصَّحيح ، ولا من المنهج السَّلفي ، ولا من منهج الصَّحابة والتَّابعين ، بعضُهم يتحرَّى الأسباب التي تُفرِّق وتمزِّق ، هؤلاء لا يؤتمنون على دِين الله تبارك وتعالى ، ولا يُصدَّقون في دعواهم السَّلفية ، ويجب أن تُسلَّط عليهم الأضواء كما يقال ، لماذا تتعاطى أسباب الفُرقة !؟  لماذا تفرِّق السَّلفيين !؟ الذي يُخطئ يُنصَح بالحكمة ، وباللُّطف ، وبالرِّفق . [ مَا كَانَ الرِّفْقُ فِي شَيْءٍ إِلَّا زَانَهُ، وَلَا نُزِعَ مِنْ شَيْءٍ إِلَّا شَانَهُ ] . عليكم بالأخلاق العالية من الصَّبر والحِلم والصِّدق  - بارك الله فيكم - والثَّبات على الحقِّ  ﴿ لَّقَدْ كَانَ لَكُمْ فِي رَسُولِ اللَّـهِ أُسْوَةٌ حَسَنَةٌ ﴾ [الأحزاب: ٢١] ، والله يقول فيه : ﴿ وَإِنَّكَ لَعَلَىٰ خُلُقٍ عَظِيمٍ ﴾ [القلم: ٤] ويقول صلّى الله عليه وسلم : [ بعثتُ متمِّما لمكارم الأخلاق ] ).                                        / كلمة توجيهية ٢٢\٥\١٤٣٤ /.
710
13
أتمنى من كل سلفي أن ينتصح بهذه النصيحة الغالية من هذا الإمام الخبير لا سيما الذين يقحمون أنفسهم فيما لا يخصهم ولا يعنيهم فإن من حسن إسلام المرء تركه ما لا يعنيه قال الشيخ ربيع بن هادي عمير المدخلي رحمه الله تعالى و غفر له : ( الذي يحترمُ الدَّعوة السَّلفية يَحتمِل هذا المنهج ، يبتعدُ عن كلِّ الأسباب التي تثير الخلافات والفُرقة ، بعضُ النَّاس يثيرون أسباب الفُرقة ، ويثيرون الفتن ، فيمزِّقون السَّلفيين تمزيقًا ، هذه ليست من المنهج الصَّحيح ، ولا من المنهج السَّلفي ، ولا من منهج الصَّحابة والتَّابعين ، بعضُهم يتحرَّى الأسباب التي تُفرِّق وتمزِّق ، هؤلاء لا يؤتمنون على دِين الله تبارك وتعالى ، ولا يُصدَّقون في دعواهم السَّلفية ، ويجب أن تُسلَّط عليهم الأضواء كما يقال ، لماذا تتعاطى أسباب الفُرقة !؟ لماذا تفرِّق السَّلفيين !؟ الذي يُخطئ يُنصَح بالحكمة ، وباللُّطف ، وبالرِّفق . [ مَا كَانَ الرِّفْقُ فِي شَيْءٍ إِلَّا زَانَهُ، وَلَا نُزِعَ مِنْ شَيْءٍ إِلَّا شَانَهُ ] . عليكم بالأخلاق العالية من الصَّبر والحِلم والصِّدق - بارك الله فيكم - والثَّبات على الحقِّ ﴿ لَّقَدْ كَانَ لَكُمْ فِي رَسُولِ اللَّـهِ أُسْوَةٌ حَسَنَةٌ ﴾ [الأحزاب: ٢١] ، والله يقول فيه : ﴿ وَإِنَّكَ لَعَلَىٰ خُلُقٍ عَظِيمٍ ﴾ [القلم: ٤] ويقول صلّى الله عليه وسلم : [ بعثتُ متمِّما لمكارم الأخلاق ] ). / كلمة توجيهية ٢٢\٥\١٤٣٤ /.
1
14
ጥያቄ ፡ ሱረቱ አል-ቀሰስ አያህ ⁸⁸ وَلَا تَدْعُ مَعَ اللَّهِ إِلَٰهًا آخَرَ ۘ لَا إِلَٰهَ إِلَّا هُوَ ۚ كُلُّ شَيْءٍ هَالِكٌ إِلَّا وَجْهَهُ ۚ لَهُ الْحُكْمُ ................. ۞
754
15
🇪🇹የኢትዮጵያ ሰለፊዮችን ትክክለኛ ቻናል በቀላሉ ለማግኘት👉OPEN👈 ምትለዋን ብቻ ይጫኑ
71
16
ጥያቄ ፡ ሱረቱ ያሲን አያህ ⁴⁰ ​لَا الشَّمْسُ يَنبَغِي لَهَا أَن تُدْرِكَ الْقَمَرَ وَلَا اللَّيْلُ سَابِقُ النَّهَارِ ۚ ..................... يَسْبَحُونَ ۞
2 015
17
ሱረቱል ሂጅር አያህ 11 وَمَا يَأْتِيهِمْ مِنْ رَسُولٍ إِلَّا كَانُوا بِهِ .......
906
18
ከታች ካሉ ዝርዝሮች የተመቻቹን ንኩ👇👇👇👇
61
19
[3] ሶስተኛ ላይ የጠቀሱት ብዥታ " አቡበክር ረዲየላሁ ዐንሁ ረሱል ﷺ ከሞቱ በኋላ ቁርዓንን ለመሰብሰብ ሀሳብ ሲያቀርቡላቸው እንዴት ረሱል ﷺ ያልሰሩትን እሰራለው ሲሉ ዑመር ረዲየላሁ ዐንሁ ይህን ነገር ኸይር ነገር እንደሆነ ደጋግመው ነገሩት ከዛ በኋላ  አቡበክር ተቀበሏቸው " !! ለዚህ ብዝታ መልስ አንደኛ ፡ ከመሰረቱ ቁርዓንን መሰብሰቡ ቢድዓ አይደለም !! قَالَ السُّيُوْطِيُّ رَحِمَهُ اللهُ: (وَقَالَ الحَارِثُ المُحَاسَبِيُّ فِي كِتَابِ "فَهْمِ السُّنَنِ": كِتَابَةُ القُرْآنِ لَيْسَتْ بِمُحْدَثَةٍ! فَإِنَّهُ صَلَّى اللَّهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ كَانَ يَأْمُرُ بِكِتَابَتِهِ؛ وَلَكِنَّهُ كَانَ مُفَرَّقًا فِي الرِّقَاعِ وَالأَكْتَافِ وَالعُسُبِ، فَإِنَّمَا أَمَرَ الصَّدِيقِ بِنَسْخِهَا مِنْ مَكَانٍ إِلَى مَكَانٍ مُجْتَمِعًا، وَكَانَ ذَلِكَ بِمَنْزِلَةِ أَوْرَاقٍ وُجِدَتْ فِي بَيْتِ رَسُولِ اللَّهِ صَلَّى اللَّهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ فِيهَا القُرْآنُ مُنْتَشِرٌ؛فَجَمَعَهَا جَامِعٌ وَرَبَطَهَا بِخَيْطٍ حَتَّى لَا يَضِيعَ مِنْهَا شَيْءٌ). [  الإِتْقَانُ فِي عُلُوْمِ القُرْآنِ (1/ 206) ]   አሱዩጢይ እንዲህ ይላሉ :- «አል-ሃሪስ አል-ሙሃሲቢይ በ«ፈህሙ አስ-ሱነን» ኪታባቸው ላይ እንዲህ ብለዋል:- ቁርአንን መጻፍ ቢድዓ አይደለም ምክንያቱም ነቢዩ ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም እንዲጻፍ ያዙ ነበርና ነገር ግን በቆዳ ቁርጥራጮች፣  (እንሳሳዎች ትከሻ ላይ የሚገኝ ) አጥንቶች እና በቴምር ዝንጣፊዎች ላይ ተበታትኖ ነበር። አቡ በከር አስ-ሲዲቅ (ረዲየላሁ ዐንሁ) ያደረጉት ነገር ቢኖር እነዚያን ተበታትነው የነበሩትን ከአንድ ቦታ ወደ ሌላ ቦታ በአንድነት እንዲገለበጡ ማዘዝ ብቻ ነው።ይህም ልክ በነቢዩ ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም ቤት ውስጥ ቁርአን ተበታትኖባቸው እንደተገኙ ወረቀቶች ነበረ ከዛ አንድ ሰብሳቢ ሰብስቦት እንዳይጠፋም በክር አስረው እንዳስቀመጡት አይነት ነው ።» ፨ እንግዲህ ተመልከቱ ምሳሌውንም አስተውሉ ቁርዓንን መሰብስብ ልክ የረሱል ﷺ ቤት ውስጥ ተበታትኖ የተቀመጡ ቁርዓን የተፃፈባቸው ወረቅቶችን እንደመሰብሰብ ነው ታድያ ይሄ ቢድዓ ነው የሚባለው !? አረ ሰዎች ፍርድ ከመስጠታችሁ በፊት እስኪ ቆም ብላችሁ ቢድዓ ምን እንደሆነ አስቡ ከዛ አቡበክር አሲዲቅ የፈፀመውን አስተውሉ አላህ ካለ ልትረዱ ትችላልችሁና ‼️ ሁለተኛ ፡ ራፊዳዎች ይህን እድል ተጠቅመው አቡ በክር ረዲየላሁ ዐንሁ ላይ እንዴት ረሱል ﷺ ያልሰሩትን ይሰራል ብለው ትችት ሲያቀርቡ ፡ የኢብን ሀጀር መልስ እንዲህ የሚል ነበር :- ለዚህ መልስ ፡ ይህን ነገር (አቡበክር) የሰራው በሚፈቀደው ኢጅቲሃድ መንገድ እንጂ ሌላ አይደለም ይህም የመነጨው ለአላህ ለመልክተኛው ፣ለቁርዓን ፣ለሙስሊም መሪዎች ፣በአጠቃላይ ለመህበረሰቡ ምክር ሲባል ነው ... ከዛ በመቀጠል እንደውም የሚያመላክተው ትልቅ ደረጃ እንዳላቸው መሆኑን ከጦቀሙ በኋላ « من سن في الإسلام سنة حسنة » ይሄን እንደ መረጃ አስቀመጡ በመቀጠልም እንዲህ አሉ :- (ከአቡበክር) በኋላ የትኛውም ሰው ቁርዓንን አይሰበስብም !! (ከሰበሰበ) ልክ እንደሱ አይነት አጅር ቢኖረው እንጂ » ብለው አሉ ስለዚህ አቡ በክር የፈፀሙት በጭራሽ ቢድዓ አይደለም እንደውም ምርጥ ሱና ነው። ሶስተኛ ፡ ከአሁኑ ጋር የተያያዘ ሲሆን እሱም ይህ ድርጊት የኹለፋኡራሺዲን ሱና ውስጥ ይገባል ፡ «عليكم بسنتي وسنة الخلفاء الراشدين المهديبن » እዚህ ሀዲስ ላይ በግልጽ ረሱል ﷺ የሳቸውን ሱና እና የተተኪዎችን  (ማለትም የአቡበክር የዑመር የዑስማን የዐልይን ) ሱና በመያዝ አደራ ብለዋል ፡ ይህ ሀዲስ እነሱ ሱና እንዳላቸው በቂ ማስረጃ ነው እንደተጨማሪ ለነሱ ሱና እንዳላቸው ማስረጃ :- قال علي رضي الله عنه ؛ جلد النبي ﷺ أربعين وجلد أبو بكر أربعين وعمر ثمانين وكل سنة وهذا أحب إلي . رواه مسلم ዐሊይ ረዲየላሁ ዐንሁ ኸምር የጠጣ ሰው ስንት እንደሚገረፍ ሲያወሩ እንዲህ ይላሉ ፦ « ነብዩﷺ አርባ ገርፈዋል አቡበክርም አርባ ገርፈዋል ዑመር ሰማንያ ገርፏል ሁሉም ሱናነው ይህ (የነብዩ) ግን እኔ ዘንድ የተወደደ ነው » ዑመር ሰማንያ ነው የገረፉት ዐልይ ግን ምን አሉ « ሁሉም ሱና ነው » ስለዚህ እነዚህ ተተኪዎች ሱና አላቸው ማለት ነው በዚሁም የኡስማን አዛን ቢድዓ ነው ለሚሉት መልስ አለበት። ذكر الآحري في الشريعة ( ١/ ٤٦١ ) عن عمر ابن عبد العزيز رحمه الله ؛ « سن رسول الله صلى الله عليه وسلم ، وولاة الأمور من بعده سننا ... ኣጁሪይ አሸሪዓ 1/461 በሚባለው ኪታባቸው ላይ እንዲሁም ሌሎች በዘገቡት ፡ ከዑመር ኢብን አብድልዐዚዝ አንስቶ እንዲህ ይላል ፦ « ረሱል ﷺ ሱና አድርገዋል ከ ረሱል ﷺ ም በኋላ (የረሱል ምትክ የሆኑት) ኸላፋኦች ሱና አድርገውልናል ... » በአጭሩ ቁርዓን አቡበክር አሲዲቅ መሰብሰቡ ከነሱ ሱና ይመደባል እንጂ ዲን ላይ አዲስ የተጨመረ ነገር አይደለም ። ሶስተኛው  ፡ ዑመር ረዲየላሁ ዐንሁ የረሱልን ﷺ ሀዲስ በመፈፀም የሁዶችን ከኸይበር አውጥቷቸው ነበር ያን ግዜ ፡ فلما أجمع عمر على ذلك أتاه أحد بني أبي الحقيق فقال: يا أمير المؤمنين أتخرجنا وقد أقرنا محمد ﷺ وعاملنا على الأموال وشرط ذلك لنا؟ « ዑመር ረዲየላሁ ዐንሁ ጉዳዩን ሰብስቦ (በጨረሰ ግዜ) አንድ (የሁድ) ሰው ከበኒ ሀቂቅ መጣና ፡ የሙስሊሞች አሚር ሆይ ሙሀመድﷺ እዚህ (እንድንቆይ) አፅንቶን እንዲሁም ግብር እንድንሰጥ መስፈርት አድርጎልን ነበር (ታድያ) አንተ ታወጣናለህ !? » እንግዲህ ተመልከቱ ዑመር ረሱል ﷺ ያዘዙትን ነው እየሰሩ ያለው ፡ ረሱል ﷺ ግን በቀጣይ አመት አላህ ካቆየኝ አወጣቸዋለው ብለው ነበር ግን አላወጧቸውም  ከዛ በዑመር ግዜ አወጣቸው ፡ አውጧቸው !! የሚለው ትዕዛዝ ከ ረሱል ﷺ ነው ትግበራው ግን ከነሱ አይደለም ከሰሃባዎች ነው  በተጨማሪ ረሱል ﷺ የኣሹራን ፆም እስከ ቀጣይ አመት ካቆየኝ ዘጠነኛውን እፆማለው ብለው ነበር ግን የዛውን አመት ዘጠነኛውን ሳይፆሙ ሞቱ እንዲውም ተራዊህን ትንሽ ቀናት ሰግደው ግዴታ እንዳይሆን ትተውት ነበር ከዛ በዑመር ረዲየላሁ ዐንሁ ግዜ በጀመዓ ተሰገደ ፡ ነገር ግን እነዚህ ሁሉ ሱናዎች ናቸው እንደዚሁም ረሱል ﷺ የኹለፋኦችን ሱና ተከተሉ ብለዋል ስለዚህ ረሱል ﷺ ከሞቱ በኋላ እንኳን የሆነ ነገር ቢያስገኙ ቢድዓ አስገኝተዋል ማለት አይደለም ወላሁ አዕለም ። አራተኛ ፡ በዚህ ነገር ላይ ሰሃባዎች ተስማምተዋል ኢጅማዕ ደግሞ መረጃ ነው። 👌ስለዚህ መሰረቱ እንዳለ ነው ያለው ማለትም «ሁሉም ቢድዓ ጥመት ነው» አንድንም መሰረት የሌለውን ነገር እስልምና ላይ መጨመር አይቻልም ። || የቴሌግራም ቻናል :- 👇 https://t.me/Mistre_ahbashe/7123?single ሼር Share
2 709
20
|| የቴሌግራም ቻናል :- 👇 https://t.me/Mistre_ahbashe/7123?single https://t.me/Mistre_ahbashe ሼር Share
1