en
Feedback
Hawassa University Students' Information Center

Hawassa University Students' Information Center

Open in Telegram

This channel will provide you the information you need in all the campuses of Hawassa University. Main campus Techno Referal Agri Wendo Bensa Daye and Awada campuses For more information and comments contact : @Anwar_N_Ahmed @Rediet_Gezahegn

Show more
8 630
Subscribers
+1124 hours
+537 days
+20030 days
Posts Archive
DBB Telegram Post.png2.24 KB

📣Internship Opportunity at Daye Bensa Group! Our company Daye Bensa Business PLC provides annual coffee processing training for fresh university graduates to ensure trainees gain adequate knowledge and expertise. Accordingly, registration is now open to start the training program for the year 2026. If you are a recent graduate in Horticulture, Agriculture, Agronomy, Soil Science, or Natural Resources Management, make sure to apply. 🌱 What You'll Work On → Agricultural sourcing & farmer station operations → Coffee farm assessment & crop quality monitoring → Traceability documentation & compliance support → Sustainable farming practices & environmental standards → Post-harvest processing & quality control 🎓 Who We're Looking For Curious, disciplined graduates who want to learn by doing with strong analytical thinking and a genuine interest in Ethiopia's agricultural and coffee sectors. English proficiency is an advantage. ⭐️ What You'll Gain Mentorship from domain specialists, exposure to international standards including hands-on experience in one of Ethiopia's leading agri-business groups. 📄 Apply here: 👉 https://docs.google.com/forms/d/e/1FAIpQLSeDvUVQTA8scmWKco4T5rHGSNTupDwQBcg2FVfz0bAO3BYhgQ/viewform?usp=header ⏳ Deadline: September 18th, 2026 Don't miss this opportunity share with anyone who might be interested! 🌿

የስራ ቅጥር ማስታወቂያ ለሰነዶች ማረጋገጫና ምዝገባ አገልግሎት ድሬደዋ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት :: ምንጊዜም ቅድሚያ ለተገልጋዮች! @ToleraMulugetaKebede
የስራ ቅጥር ማስታወቂያ ለሰነዶች ማረጋገጫና ምዝገባ አገልግሎት ድሬደዋ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት :: ምንጊዜም ቅድሚያ ለተገልጋዮች! @ToleraMulugetaKebede

Registration Schedule Dear Students, We wish you a happy new year. This notice is issued to inform all undergraduate regular program students that the registration for the first semester of 2019 E.C is officially scheduled for Meskerem 21–22, 2019 E.C. The Students’ Union advises all individuals to complete their registration within the specified dates to prevent any delays. Your cooperation is essential to ensuring a smooth commencement of the academic year. With respect, Hawassa University students union https://t.me/HUGaDSSA_Official

𝐇𝐞𝐥𝐥𝐨 𝐞𝐯𝐞𝐫𝐲𝐨𝐧𝐞! 𝐖𝐞 𝐚𝐫𝐞 𝐞𝐱𝐜𝐢𝐭𝐞𝐝 𝐭𝐨 𝐛𝐞𝐠𝐢𝐧 𝐨𝐮𝐫 𝐌𝐢𝐥𝐥𝐞𝐧𝐧𝐢𝐮𝐦 𝐅𝐞𝐥𝐥𝐨𝐰𝐬𝐡𝐢𝐩 𝐂𝐥
𝐇𝐞𝐥𝐥𝐨 𝐞𝐯𝐞𝐫𝐲𝐨𝐧𝐞! 𝐖𝐞 𝐚𝐫𝐞 𝐞𝐱𝐜𝐢𝐭𝐞𝐝 𝐭𝐨 𝐛𝐞𝐠𝐢𝐧 𝐨𝐮𝐫 𝐌𝐢𝐥𝐥𝐞𝐧𝐧𝐢𝐮𝐦 𝐅𝐞𝐥𝐥𝐨𝐰𝐬𝐡𝐢𝐩 𝐂𝐥𝐚𝐬𝐬 𝐨𝐟 𝟐𝟎𝟐𝟔 𝐣𝐨𝐮𝐫𝐧𝐞𝐲 𝐚𝐭 𝐇𝐚𝐰𝐚𝐬𝐬𝐚 𝐔𝐧𝐢𝐯𝐞𝐫𝐬𝐢𝐭𝐲. 𝐈’𝐦 𝐀𝐧𝐰𝐚𝐫 𝐍. 𝐀𝐡𝐦𝐞𝐝, 𝐬𝐞𝐫𝐯𝐢𝐧𝐠 𝐚𝐬 𝐂𝐚𝐦𝐩𝐮𝐬 𝐃𝐢𝐫𝐞𝐜𝐭𝐨𝐫 𝐭𝐨𝐠𝐞𝐭𝐡𝐞𝐫 𝐰𝐢𝐭𝐡 𝐦𝐲 𝐜𝐨-𝐂𝐚𝐦𝐩𝐮𝐬 𝐃𝐢𝐫𝐞𝐜𝐭𝐨𝐫, 𝐊𝐢𝐛𝐫𝐞𝐚𝐛 𝐀𝐛𝐞𝐫𝐚 𝐃𝐢𝐥𝐚𝐦𝐨. 𝐖𝐞 𝐚𝐫𝐞 𝐜𝐮𝐫𝐫𝐞𝐧𝐭𝐥𝐲 𝐬𝐞𝐭𝐭𝐢𝐧𝐠 𝐮𝐩 𝐨𝐮𝐫 𝐝𝐞𝐝𝐢𝐜𝐚𝐭𝐞𝐝 𝐇𝐚𝐰𝐚𝐬𝐬𝐚 𝐔𝐧𝐢𝐯𝐞𝐫𝐬𝐢𝐭𝐲 𝐂𝐚𝐦𝐩𝐮𝐬 𝐅𝐞𝐥𝐥𝐨𝐰𝐬 𝐓𝐞𝐥𝐞𝐠𝐫𝐚𝐦 𝐆𝐫𝐨𝐮𝐩, 𝐰𝐡𝐢𝐜𝐡 𝐰𝐢𝐥𝐥 𝐛𝐞 𝐨𝐮𝐫 𝐬𝐩𝐚𝐜𝐞 𝐟𝐨𝐫 𝐟𝐞𝐥𝐥𝐨𝐰𝐬𝐡𝐢𝐩 𝐮𝐩𝐝𝐚𝐭𝐞𝐬, 𝐜𝐨𝐨𝐫𝐝𝐢𝐧𝐚𝐭𝐢𝐨𝐧, 𝐝𝐢𝐬𝐜𝐮𝐬𝐬𝐢𝐨𝐧𝐬, 𝐚𝐧𝐝 𝐚𝐜𝐭𝐢𝐯𝐢𝐭𝐢𝐞𝐬 𝐭𝐡𝐫𝐨𝐮𝐠𝐡𝐨𝐮𝐭 𝐭𝐡𝐞 𝐩𝐫𝐨𝐠𝐫𝐚𝐦𝐦𝐞. 𝐀𝐦𝐚𝐧𝐮𝐞𝐥 𝐀𝐥𝐞𝐦𝐮 𝐄𝐝𝐞𝐧 𝐊𝐚𝐬𝐬𝐚𝐡𝐮𝐧 𝐄𝐦𝐚𝐧 𝐀𝐧𝐬𝐰𝐚𝐫 𝐅𝐢𝐤𝐢𝐫 𝐀𝐝𝐝𝐢𝐬 𝐅𝐢𝐫𝐞𝐳𝐞𝐫 𝐇𝐚𝐢𝐥𝐞𝐦𝐚𝐫𝐢𝐚𝐦 𝐆𝐞𝐥𝐢𝐥𝐚 𝐆𝐮𝐜𝐡𝐢𝐦𝐚 𝐇𝐚𝐧𝐧𝐚 𝐓𝐞𝐬𝐬𝐞𝐦𝐚 𝐇𝐚𝐲𝐦𝐚𝐧𝐨𝐭 𝐆𝐢𝐫𝐦𝐚 𝐋𝐢𝐝𝐢𝐲𝐚 𝐓𝐚𝐝𝐞𝐬𝐬𝐞 𝐌𝐚𝐡𝐝𝐞𝐫 𝐑𝐞𝐭𝐚 𝐌𝐚𝐡𝐥𝐞𝐭 𝐒𝐞𝐢𝐟𝐞 𝐌𝐚𝐫𝐞𝐟𝐢𝐚 𝐌𝐞𝐤𝐮𝐫𝐢𝐚 𝐌𝐚𝐫𝐢𝐚𝐦 𝐊𝐞𝐝𝐢𝐫 𝐌𝐞𝐧𝐚𝐫 𝐓𝐞𝐲𝐛 𝐑𝐞𝐝𝐢𝐞𝐭 𝐆𝐞𝐭𝐚𝐜𝐡𝐞𝐰 𝐑𝐮𝐡𝐚𝐦𝐚 𝐃𝐞𝐦𝐭𝐬𝐞 𝐓𝐚𝐦𝐢𝐫𝐚𝐭 𝐁𝐞𝐤𝐞𝐥𝐞 𝐘𝐚𝐛𝐬𝐞𝐫𝐚 𝐋𝐮𝐤𝐚𝐬 𝐈𝐟 𝐲𝐨𝐮 𝐚𝐫𝐞 𝐨𝐧𝐞 𝐨𝐟 𝐭𝐡𝐞 𝐅𝐞𝐥𝐥𝐨𝐰𝐬 𝐥𝐢𝐬𝐭𝐞𝐝 𝐚𝐛𝐨𝐯𝐞, 𝐩𝐥𝐞𝐚𝐬𝐞 𝐫𝐞𝐚𝐜𝐡 𝐨𝐮𝐭 𝐭𝐨 𝐦𝐞 𝐝𝐢𝐫𝐞𝐜𝐭𝐥𝐲 𝐨𝐧 𝐓𝐞𝐥𝐞𝐠𝐫𝐚𝐦 𝐬𝐨 𝐈 𝐜𝐚𝐧 𝐚𝐝𝐝 𝐲𝐨𝐮 𝐭𝐨 𝐭𝐡𝐞 𝐜𝐚𝐦𝐩𝐮𝐬 𝐠𝐫𝐨𝐮𝐩. @Anwar_N_Ahmed 𝐌𝐢𝐥𝐥𝐞𝐧𝐧𝐢𝐮𝐦 𝐅𝐞𝐥𝐥𝐨𝐰𝐬𝐡𝐢𝐩 𝟐𝟎𝟐𝟔 | 𝐇𝐚𝐰𝐚𝐬𝐬𝐚 𝐔𝐧𝐢𝐯𝐞𝐫𝐬𝐢𝐭𝐲 𝐋𝐞𝐚𝐝 • 𝐋𝐞𝐚𝐫𝐧 • 𝐂𝐫𝐞𝐚𝐭𝐞 𝐈𝐦𝐩𝐚𝐜𝐭 💛

Repost from N/a
𝐃𝐈𝐆𝐈𝐓𝐀𝐋 𝐉𝐔𝐒𝐓𝐈𝐂𝐄: 𝐑𝐮𝐫𝐚𝐥-𝐔𝐫𝐛𝐚𝐧 𝐂𝐨𝐧𝐧𝐞𝐜𝐭𝐢𝐯𝐢𝐭𝐲 𝐢𝐬 𝐚 𝐘𝐨𝐮𝐭𝐡 𝐑𝐢𝐠𝐡𝐭 𝐓𝐡𝐞 𝐠𝐥𝐨𝐛𝐚
𝐃𝐈𝐆𝐈𝐓𝐀𝐋 𝐉𝐔𝐒𝐓𝐈𝐂𝐄: 𝐑𝐮𝐫𝐚𝐥-𝐔𝐫𝐛𝐚𝐧 𝐂𝐨𝐧𝐧𝐞𝐜𝐭𝐢𝐯𝐢𝐭𝐲 𝐢𝐬 𝐚 𝐘𝐨𝐮𝐭𝐡 𝐑𝐢𝐠𝐡𝐭 𝐓𝐡𝐞 𝐠𝐥𝐨𝐛𝐚𝐥 𝐞𝐜𝐨𝐧𝐨𝐦𝐲 𝐢𝐬 𝐦𝐢𝐠𝐫𝐚𝐭𝐢𝐧𝐠 𝐨𝐧𝐥𝐢𝐧𝐞, 𝐲𝐞𝐭 𝐦𝐢𝐥𝐥𝐢𝐨𝐧𝐬 𝐨𝐟 𝐲𝐨𝐮𝐧𝐠 𝐦𝐢𝐧𝐝𝐬 𝐢𝐧 𝐫𝐞𝐠𝐢𝐨𝐧𝐚𝐥 𝐜𝐞𝐧𝐭𝐞𝐫𝐬 𝐚𝐧𝐝 𝐫𝐮𝐫𝐚𝐥 𝐚𝐫𝐞𝐚𝐬 𝐫𝐞𝐦𝐚𝐢𝐧 𝐬𝐭𝐫𝐮𝐜𝐭𝐮𝐫𝐚𝐥𝐥𝐲 𝐝𝐢𝐬𝐜𝐨𝐧𝐧𝐞𝐜𝐭𝐞𝐝. 𝐀𝐜𝐜𝐨𝐫𝐝𝐢𝐧𝐠 𝐭𝐨 𝐫𝐞𝐜𝐞𝐧𝐭 𝐈𝐧𝐭𝐞𝐫𝐧𝐚𝐭𝐢𝐨𝐧𝐚𝐥 𝐓𝐞𝐥𝐞𝐜𝐨𝐦𝐦𝐮𝐧𝐢𝐜𝐚𝐭𝐢𝐨𝐧 𝐔𝐧𝐢𝐨𝐧 (𝐈𝐓𝐔) 𝐝𝐚𝐭𝐚, 𝐰𝐡𝐢𝐥𝐞 𝐮𝐫𝐛𝐚𝐧 𝐢𝐧𝐭𝐞𝐫𝐧𝐞𝐭 𝐚𝐝𝐨𝐩𝐭𝐢𝐨𝐧 𝐚𝐜𝐫𝐨𝐬𝐬 𝐀𝐟𝐫𝐢𝐜𝐚 𝐫𝐞𝐚𝐜𝐡𝐞𝐬 𝟓𝟓%, 𝐫𝐮𝐫𝐚𝐥 𝐜𝐨𝐧𝐧𝐞𝐜𝐭𝐢𝐯𝐢𝐭𝐲 𝐥𝐚𝐠𝐬 𝐛𝐞𝐡𝐢𝐧𝐝 𝐚𝐭 𝐣𝐮𝐬𝐭 𝟐𝟏%. 𝐅𝐨𝐫 𝐚 𝐲𝐨𝐮𝐧𝐠 𝐠𝐫𝐚𝐝𝐮𝐚𝐭𝐞 𝐨𝐫 𝐞𝐧𝐭𝐫𝐞𝐩𝐫𝐞𝐧𝐞𝐮𝐫 𝐢𝐧 𝐂𝐞𝐧𝐭𝐫𝐚𝐥 𝐄𝐭𝐡𝐢𝐨𝐩𝐢𝐚, 𝐡𝐢𝐠𝐡 𝐝𝐚𝐭𝐚 𝐜𝐨𝐬𝐭𝐬, 𝐥𝐨𝐰 𝐬𝐢𝐠𝐧𝐚𝐥 𝐜𝐨𝐯𝐞𝐫𝐚𝐠𝐞, 𝐚𝐧𝐝 𝐥𝐢𝐦𝐢𝐭𝐞𝐝 𝐝𝐢𝐠𝐢𝐭𝐚𝐥 𝐬𝐤𝐢𝐥𝐥𝐬 𝐭𝐫𝐚𝐢𝐧𝐢𝐧𝐠 𝐦𝐞𝐚𝐧 𝐛𝐞𝐢𝐧𝐠 𝐥𝐨𝐜𝐤𝐞𝐝 𝐨𝐮𝐭 𝐨𝐟 𝐫𝐞𝐦𝐨𝐭𝐞 𝐰𝐨𝐫𝐤, 𝐠𝐥𝐨𝐛𝐚𝐥 𝐬𝐜𝐡𝐨𝐥𝐚𝐫𝐬𝐡𝐢𝐩𝐬, 𝐚𝐧𝐝 𝐝𝐢𝐠𝐢𝐭𝐚𝐥 𝐦𝐚𝐫𝐤𝐞𝐭𝐩𝐥𝐚𝐜𝐞𝐬. 𝐃𝐢𝐠𝐢𝐭𝐚𝐥 𝐢𝐧𝐜𝐥𝐮𝐬𝐢𝐨𝐧 𝐢𝐬 𝐧𝐨𝐭 𝐚 𝐥𝐮𝐱𝐮𝐫𝐲; 𝐢𝐭 𝐢𝐬 𝐚𝐧 𝐞𝐧𝐠𝐢𝐧𝐞 𝐨𝐟 𝐬𝐨𝐜𝐢𝐚𝐥 𝐦𝐨𝐛𝐢𝐥𝐢𝐭𝐲 𝐚𝐧𝐝 𝐞𝐜𝐨𝐧𝐨𝐦𝐢𝐜 𝐣𝐮𝐬𝐭𝐢𝐜𝐞. 𝐒𝐎𝐔𝐑𝐂𝐄𝐒 𝐈𝐓𝐔: 𝐌𝐞𝐚𝐬𝐮𝐫𝐢𝐧𝐠 𝐃𝐢𝐠𝐢𝐭𝐚𝐥 𝐃𝐞𝐯𝐞𝐥𝐨𝐩𝐦𝐞𝐧𝐭: 𝐅𝐚𝐜𝐭𝐬 𝐚𝐧𝐝 𝐅𝐢𝐠𝐮𝐫𝐞𝐬 𝟐𝟎𝟐𝟓/𝟐𝟎𝟐𝟔 𝐑𝐞𝐩𝐨𝐫𝐭. 𝐔𝐍𝐂𝐓𝐀𝐃: 𝐃𝐢𝐠𝐢𝐭𝐚𝐥 𝐄𝐜𝐨𝐧𝐨𝐦𝐲 𝐑𝐞𝐩𝐨𝐫𝐭. 𝐖𝐞𝐛𝐬𝐢𝐭𝐞 | 𝐋𝐢𝐧𝐤𝐞𝐝𝐈𝐧 𝐘𝟒𝐃𝐉 | ʙᴇᴄᴀᴜꜱᴇ ᴇᴠᴇʀʏ ᴄᴏᴍᴍᴜɴɪᴛʏ ᴅᴇꜱᴇʀᴠᴇꜱ ʙᴇᴛᴛᴇʀ!

#Update‼️ #NGAT‼️ የNGAT ውጤት ተለቋል ውጤታችሁን Username በማስገባት በሚከተለው Link ማየት ትችላላችሁ! https://result.ethernet.edu.et 👉የማለፊያ ነጥብ 50
#Update‼️ #NGAT‼️ የNGAT ውጤት ተለቋል ውጤታችሁን Username በማስገባት በሚከተለው Link ማየት ትችላላችሁ! https://result.ethernet.edu.et 👉የማለፊያ ነጥብ 50% እና ከዛ በላይ ነው ካመጣችሁ ሰርቲፊኬት ማውረድ ትችላላችሁ መልካም ውጤት ይሁንላችሁ‼️ https://t.me/ToleraMulugetaKebede

Repost from N/a
𝐘𝐨𝐮𝐭𝐡 𝐈𝐧𝐟𝐨𝐫𝐦𝐚𝐥 𝐄𝐦𝐩𝐥𝐨𝐲𝐦𝐞𝐧𝐭 𝐚𝐧𝐝 𝐭𝐡𝐞 𝐉𝐮𝐬𝐭𝐢𝐜𝐞 𝐨𝐟 𝐃𝐞𝐜𝐞𝐧𝐭 𝐖𝐨𝐫𝐤 𝐈𝐧 𝐄𝐭𝐡𝐢𝐨𝐩𝐢�
𝐘𝐨𝐮𝐭𝐡 𝐈𝐧𝐟𝐨𝐫𝐦𝐚𝐥 𝐄𝐦𝐩𝐥𝐨𝐲𝐦𝐞𝐧𝐭 𝐚𝐧𝐝 𝐭𝐡𝐞 𝐉𝐮𝐬𝐭𝐢𝐜𝐞 𝐨𝐟 𝐃𝐞𝐜𝐞𝐧𝐭 𝐖𝐨𝐫𝐤 𝐈𝐧 𝐄𝐭𝐡𝐢𝐨𝐩𝐢𝐚, 𝐨𝐯𝐞𝐫 𝟔𝟎% 𝐨𝐟 𝐲𝐨𝐮𝐭𝐡 𝐰𝐡𝐨 𝐞𝐧𝐭𝐞𝐫 𝐭𝐡𝐞 𝐥𝐚𝐛𝐨𝐫 𝐦𝐚𝐫𝐤𝐞𝐭 𝐭𝐫𝐚𝐧𝐬𝐢𝐭𝐢𝐨𝐧 𝐝𝐢𝐫𝐞𝐜𝐭𝐥𝐲 𝐢𝐧𝐭𝐨 𝐢𝐧𝐟𝐨𝐫𝐦𝐚𝐥 𝐞𝐦𝐩𝐥𝐨𝐲𝐦𝐞𝐧𝐭, 𝐟𝐚𝐜𝐢𝐧𝐠 𝐰𝐚𝐠𝐞 𝐢𝐧𝐬𝐭𝐚𝐛𝐢𝐥𝐢𝐭𝐲, 𝐥𝐚𝐜𝐤 𝐨𝐟 𝐬𝐨𝐜𝐢𝐚𝐥 𝐬𝐚𝐟𝐞𝐭𝐲 𝐧𝐞𝐭𝐬, 𝐚𝐧𝐝 𝐦𝐢𝐧𝐢𝐦𝐚𝐥 𝐥𝐞𝐠𝐚𝐥 𝐩𝐫𝐨𝐭𝐞𝐜𝐭𝐢𝐨𝐧 𝐚𝐠𝐚𝐢𝐧𝐬𝐭 𝐰𝐨𝐫𝐤𝐩𝐥𝐚𝐜𝐞 𝐞𝐱𝐩𝐥𝐨𝐢𝐭𝐚𝐭𝐢𝐨𝐧. 𝐖𝐡𝐢𝐥𝐞 𝐦𝐚𝐜𝐫𝐨𝐞𝐜𝐨𝐧𝐨𝐦𝐢𝐜 𝐩𝐨𝐥𝐢𝐜𝐲 𝐝𝐢𝐬𝐜𝐮𝐬𝐬𝐢𝐨𝐧𝐬 𝐨𝐟𝐭𝐞𝐧 𝐟𝐨𝐜𝐮𝐬 𝐨𝐧 𝐟𝐨𝐫𝐦𝐚𝐥 𝐣𝐨𝐛 𝐜𝐫𝐞𝐚𝐭𝐢𝐨𝐧 𝐦𝐞𝐭𝐫𝐢𝐜𝐬, 𝐭𝐡𝐞 𝐥𝐢𝐯𝐞𝐝 𝐫𝐞𝐚𝐥𝐢𝐭𝐲 𝐟𝐨𝐫 𝐦𝐢𝐥𝐥𝐢𝐨𝐧𝐬 𝐨𝐟 𝐲𝐨𝐮𝐧𝐠 𝐰𝐨𝐫𝐤𝐞𝐫𝐬 𝐢𝐧 𝐫𝐞𝐠𝐢𝐨𝐧𝐚𝐥 𝐡𝐮𝐛𝐬 𝐥𝐢𝐤𝐞 𝐇𝐨𝐬𝐬𝐞𝐚𝐧𝐚 𝐫𝐞𝐦𝐚𝐢𝐧𝐬 𝐭𝐢𝐞𝐝 𝐭𝐨 𝐢𝐧𝐟𝐨𝐫𝐦𝐚𝐥, 𝐠𝐢𝐠, 𝐚𝐧𝐝 𝐬𝐦𝐚𝐥𝐥-𝐬𝐜𝐚𝐥𝐞 𝐜𝐨𝐦𝐦𝐮𝐧𝐢𝐭𝐲 𝐭𝐫𝐚𝐝𝐞. 𝐒𝐮𝐬𝐭𝐚𝐢𝐧𝐚𝐛𝐥𝐞 𝐝𝐞𝐯𝐞𝐥𝐨𝐩𝐦𝐞𝐧𝐭 𝐢𝐬 𝐢𝐦𝐩𝐨𝐬𝐬𝐢𝐛𝐥𝐞 𝐰𝐡𝐞𝐧 𝐲𝐨𝐮𝐭𝐡 𝐥𝐚𝐛𝐨𝐫 𝐢𝐬 𝐮𝐧𝐝𝐞𝐫-𝐢𝐧𝐬𝐮𝐫𝐞𝐝, 𝐮𝐧𝐝𝐞𝐫𝐩𝐚𝐢𝐝, 𝐚𝐧𝐝 𝐮𝐧𝐩𝐫𝐨𝐭𝐞𝐜𝐭𝐞𝐝. 𝐒𝐎𝐔𝐑𝐂𝐄𝐒 𝟏. 𝐈𝐋𝐎: 𝐆𝐥𝐨𝐛𝐚𝐥 𝐄𝐦𝐩𝐥𝐨𝐲𝐦𝐞𝐧𝐭 𝐓𝐫𝐞𝐧𝐝𝐬 𝐟𝐨𝐫 𝐘𝐨𝐮𝐭𝐡 𝐑𝐞𝐩𝐨𝐫𝐭 & 𝐈𝐧𝐟𝐨𝐫𝐦𝐚𝐥 𝐄𝐜𝐨𝐧𝐨𝐦𝐲 𝐒𝐭𝐮𝐝𝐢𝐞𝐬 𝐢𝐧 𝐒𝐮𝐛-𝐒𝐚𝐡𝐚𝐫𝐚𝐧 𝐀𝐟𝐫𝐢𝐜𝐚. 𝟐. 𝐔𝐍𝐃𝐏 𝐄𝐭𝐡𝐢𝐨𝐩𝐢𝐚: 𝐘𝐨𝐮𝐭𝐡 𝐄𝐦𝐩𝐥𝐨𝐲𝐦𝐞𝐧𝐭 𝐚𝐧𝐝 𝐄𝐜𝐨𝐧𝐨𝐦𝐢𝐜 𝐎𝐩𝐩𝐨𝐫𝐭𝐮𝐧𝐢𝐭𝐢𝐞𝐬 𝐀𝐬𝐬𝐞𝐬𝐬𝐦𝐞𝐧𝐭. 𝟑. 𝐌𝐨𝐋𝐒: 𝐍𝐚𝐭𝐢𝐨𝐧𝐚𝐥 𝐘𝐨𝐮𝐭𝐡 𝐄𝐦𝐩𝐥𝐨𝐲𝐦𝐞𝐧𝐭 𝐒𝐭𝐫𝐚𝐭𝐞𝐠𝐲 𝐏𝐨𝐥𝐢𝐜𝐲 𝐅𝐫𝐚𝐦𝐞𝐰𝐨𝐫𝐤𝐬. 𝐖𝐞𝐛𝐬𝐢𝐭𝐞 | 𝐋𝐢𝐧𝐤𝐞𝐝𝐈𝐧 𝐘𝟒𝐃𝐉 | ʙᴇᴄᴀᴜꜱᴇ ᴇᴠᴇʀʏ ᴄᴏᴍᴍᴜɴɪᴛʏ ᴅᴇꜱᴇʀᴠᴇꜱ ʙᴇᴛᴛᴇʀ!

የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ጥሪ ማስታወቂያ ሀገራችን የአፍሪካ ሕብረት የመሪዎችን ጉባኤ እና ሌሎች የተለያዩ ዓለም አቀፋዊ፣ አህጉራዊና ቀጠናዊ ጉባኤዎችን እንደምታስተናግድ ይታወቃል፡፡ በቀጣይ ሀገራችን የተባበሩት መንግሥታት የአየር ንብረት ለውጥ ማዕቀፍ ስምምነት (UNFCCC) የአየር ንብረት ለውጥ ጉባኤ (COP32)፣ 5ኛው የአፍሪካ ማኅበረሰብ ጤና ዓለም አቀፍ ጉባኤ (CPHIA) እና 40ኛው የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባኤ ላይ የሚሳተፉ እንግዶችን በላቀ መስተንግዶ ለመቀበል ልዩ ዝግጅት እያደረገች ትገኛለች፡፡ የኢ.ፌ.ዲ.ሪ. የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የሀገራችንን በጎ ገጽታ አጉልቶ ለማሳየት መልካም አጋጣሚን በሚፈጥሩት በእነዚህ ጉባኤ ላይ እንግዶችን ከአቀባበል እስከ አሸኛኘት፣ እንዲሁም በሌሎች የመስተንግዶ መርሃ-ግብሮች ላይ በጎ ፈቃደኛ የፕሮቶኮል ካዴቶችን በመመልመል አሰልጥኖ በተለያዩ  የፕሮቶኮል ስራዎች ላይ ለማሰማራት ይፈልጋል፡፡ በመሆኑም አመልካቾች ከነሐሴ 26/2018 ጀምሮ ባሉት አስር ተከታታይ የሥራ ቀናት በሚከተለው የምዝገባ ማስፈንጠሪያ                       https://forms.gle/qHRXAh5f6kKdZ5wq5 በመጠቀም በOnline ወይም በዋናው መሥሪያ ቤት በአካል በመገኘት እንድትመዘገቡ እያሳወቅን፡ የሀገራት መሪዎች፣ የዓለም ዓቀፍና ቀጠናዊ ተቋማት ኃላፊዎች እንዲሁም ተጽዕኖ ፈጣሪ ግለሰቦች በሚሳተፉበት ዓለም አቀፋዊ ጉባኤ ላይ በጎ ፈቃደኛ ፕሮቶኮል በመሆን የዚህ ተሪካዊ አካል ሆናችሁ ሀገራችሁን በኩራት እንድታገለግሉ የኢ.ፌ.ዲ.ሪ. የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ጥሪውን ያስተላልፋል፡፡ የመመዝገቢያ መስፈርት፡- • በተባበሩት መንግስታት ድርጅት የአየር ንብረት ለውጥ ኮንቬንሽን (UNFCCC) ምልመላ መስፈርት መሠረት፣ • በኢትዮጵያ የታወቀ የከፍተኛ ትምህርት ተቋም በማንኛውም የትምህርት መስክ ቢያንስ የ1ኛ ዓመት ተማሪ የሆነ/የሆነች፤ • በጉባኤዎቹ ላይ ለሚሳተፉ እንግዶች በተለያዩ የፈረቃ ስምሪቶች ለማገልገል ፈቃደኛ የሆነ/የሆነች፤ • ከሚሰጡ የፕሮቶኮልና የመስተንግዶ አገልግሎቶች ጋር በተያያዘ የሚዘጋጁ የተለያዩ ሥልጠናዎችን ለመከታተል ፈቃደኛ የሆነ/የሆነች፤ • ከሱስ ልማዶች ነፃ የሆነ/የሆነች፣ መልካም ሥነ-ምግባር ያላው/ያላት፤ • ጉባኤዎቹ ከመጀመራቸው በፊት በሚካሄዱ የቅድመ-ዝግጅት ሥራዎች ላይ፣ በጉባኤዎቹ ወቅት እና እንደአስፈላጊነቱ ከጉባኤዎቹ በኋላ ለተወሰነ ጊዜ ለማገልገል ፈቃደኛ የሆነ/የሆነች፤ • በተመደቡበት የሥራ አካባቢ ሙያዊ ሥነ-ምግባርን፣ ትህትናን፣ ትዕግሥትንና ተጠያቂነትን ማሳየት የሚችል/የምትችል፤ • የበጎ ፈቃድ አገልግሎቱ ያለክፍያ መሆኑን በመረዳት ለማገልገል ፈቃደኛ የሆነ/የሆነች፤ • ሴቶች እንዲያመለክቱ ይበረታታል የቋንቋ ችሎታ አመልካቾች ቢያንስ እንግሊዝኛን በተግባር አቀላጥፎ መናገርና መጻፍ የሚችሉ መሆን አለባቸው። ከዚህ በተጨማሪ የተባበሩት መንግሥታት ሌሎች ይፋዊ የሥራ ቋንቋዎችን (ፈረንሳይኛ፣ ዓረብኛ፣ ስፓኒሽ፣ መንደሪን (ቻይና) እና ሩሲያኛ)  የሚችሉ አመልካቾች በተለይ ይበረታታሉ። የምዝገባ ጊዜና መንገድ ምዝገባው ከነሐሴ 26 ቀን ጀምሮ ለአስር ተከታታይ የሥራ ቀናት የሚቆይ ሲሆን፣ አመልካቾች በሚከተሉት ሁለት መንገዶች መመዝገብ ይችላሉ፦ 1. በOnline ምዝገባ የምዝገባ ቅጹን በሚከተለው የኦፊሴላዊ ማስፈንጠሪያ በመጠቀም መሙላት ይቻላል፦ 👉 https://forms.gle/qHRXAh5f6kKdZ5wq5 2. በአካል ምዝገባ አመልካቾች በኢ.ፌ.ዲ.ሪ. የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ዋና መሥሪያ ቤት በአካል በመገኘት መመዝገብ ይችላሉ። ቦታ፦ ከሒልተን ሆቴል ፊት ለፊት፣ አዲስ አበባ ለምዝገባ የሚያስፈልጉ ሰነዶች አመልካቾች በአካል ሲመዘገቡ፦ • የትምህርት ማስረጃ ኦሪጅናልና የማይመለስ ቅጂ፤ • ትክክለኛ የብሔራዊ መታወቂያ ወይም ፓስፖርት ይዘው መቅረብ ይኖርባቸዋል። • አንድ ገጽ ግለ ታሪክ (CV) ማቅረብ፣ • ከዚህ ቀደም የበጎ ፈቃደኛነት አገልግሎት የሰጡ ከሆነ ማስረጃውን ማቅረብ፣ ማሳሰቢያ፡- • ለOnline ተመዝጋቢዎች ፋይል ስትጭኑ/upload ስታደርጉ ፎልደሩ በሙሉ ስማችሁ እስከ አያት ድረስ መሆን አለበት፡፡ የኢ.ፌ.ዲ.ሪ. የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ነሐሴ 26 ቀን 2018 ዓ.ም. #Ethiopia #VolunteerOpportunity https://t.me/ToleraMulugetaKebede

🚩For Fresh Graduates 🎴Dashen Bank SC🎴 ▪️Position - Customer Service Officer- Maker Educagion:Bachelor Degree in a business related field e.g. Marketing Management, Accounting, Management, Economics, Business Administration, Information Technology or any other equivalent fields. ▪️Find More Details here           💧💧💧💧💧    https://kebenajobs.com/job/dashen-bank-sc/ ▪️Deadline : September 10, 2026 @ToleraMulugetaKebede

ክፍት የስራ መደብ ማስታወቂያ የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ከዚህ በታች በተጠቀሱት ክፍት የስራ መደቦች ላይ አመልካቾችን አወዳድሮ በቋሚነት መቅጠር ይፈልጋል፡፡ የምዝገባ ቦታ፡- በወጭ ጉዳይ ሚ
ክፍት የስራ መደብ ማስታወቂያ የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ከዚህ በታች በተጠቀሱት ክፍት የስራ መደቦች ላይ አመልካቾችን አወዳድሮ በቋሚነት መቅጠር ይፈልጋል፡፡  የምዝገባ ቦታ፡- በወጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አዲሱ ህንጻ 4ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 401 በአካል በመቅረብ ወይም ከዚህ በታች በተቀመጠው የመመዝገቢያ ሊንክ በመጠቀም መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን፤ https://forms.gle/R7PmwCNeqEE3EQBN6 የኢ.ፌ.ዲ.ሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ነሐሴ 27 ቀን 2018 ዓ.ም https://t.me/HUGaDSSA_Official

በነሐሴ 2018 ዓ.ም የጤና ሙያ ፈቃድ ፈተና የወሰዱ የጤና ባለሙያዎች ውጤት ተለቋል፡፡ በነሐሴ 2018 ዓ.ም በጤና ሚኒስቴር የተሰጠውን የጤና ሙያ የብቃት መዘና ፈተና የወሰዳችሁ ተመዛኞች ከዛሬ ነሐሴ 27/2018 ዓ.ም ጀምሮ https://hple.moh.gov.et ላይ በመግባትና የብሔራዊ መለያ ቁጥር (FAN) እና Password በማስገባት የፈተና ውጤታችሁን መመልከት የምትችሉ መሆኑን ጤና ሚኒስቴር አሳውቋል፡፡ በውጤታችሁ ላይ ቅሬታ ያላችሁ ተመዛኞች ውጤት ከዛሬ ነሐሴ 27/2018 ዓ.ም ጀምሮ ባሉት 10 (አስር) ተከታታይ የሥራ ቀናት በስልክ ቁ. 952 በሥራ ሰዓት በመደወል ሙሉ ስም፣ ዲፓርትመንት እና የተማራችሁበትን የትምህርት ተቋም ስም በማሳወቅ ጥያቄዎቻችሁን ማቅረብ እንደምትችሉ ተገልጿል፡፡ በዚህ ዙር ለመጀመሪያ ጊዜ ተመዛኞች በተናጠል የውጤት ትንተና (Domain Analysis) ማየት እንደምትችሉ የተገለፀ ሲሆን፣ ይህም ራችሁን ለማሻሻልና የበለጠ ለማብቃት የሚያስችል ነው ተብሏል፡፡ የጤና ሙያ ፈቃድ ፈተናውን ያለፋችሁ ተመዛኞች ከሰኞ ዻጉሜን 02/2018 ዓ.ም ጀምሮ ስም ዝርዝራችሁ ወደ ክልል የሚላክ ስለሆነ የሙያ ፍቃዳችሁን 12ኛ ክፍል በተማራችሁበት ክልል ማውጣት የምትችሉ መሆኑን ሚኒስቱሩ አሳውቋል፡፡ https://t.me/ToleraMulugetaKebede

ክፍት የስራ መደብ ማስታወቂያ የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ከዚህ በታች በተጠቀሱት ክፍት የስራ መደቦች ላይ አመልካቾችን አወዳድሮ በቋሚነት መቅጠር ይፈልጋል፡፡ የምዝገባ ቦታ፡- በወጭ ጉዳይ ሚ
ክፍት የስራ መደብ ማስታወቂያ የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ከዚህ በታች በተጠቀሱት ክፍት የስራ መደቦች ላይ አመልካቾችን አወዳድሮ በቋሚነት መቅጠር ይፈልጋል፡፡  የምዝገባ ቦታ፡- በወጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አዲሱ ህንጻ 4ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 401 በአካል በመቅረብ ወይም ከዚህ በታች በተቀመጠው የመመዝገቢያ ሊንክ በመጠቀም መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን፤ https://forms.gle/R7PmwCNeqEE3EQBN6 የኢ.ፌ.ዲ.ሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ነሐሴ 27 ቀን 2018 ዓ.ም https://t.me/HUGaDSSA_Official

"🎬 “አውራ አምባ ለዓለም አዲስ ምዕራፍ” — 10 ዓመታትን የፈጀ ዘጋቢ ፊልም እሁድ ይመረቃል! በኢትዮጵያ ልዩ ታሪክ፣ ፍልስፍና እና ማኅበራዊ የአኗኗር ዘይቤ ያለውን የአውራ አምባ ማኅበረሰብ ታሪ
"🎬 “አውራ አምባ ለዓለም አዲስ ምዕራፍ” — 10 ዓመታትን የፈጀ ዘጋቢ ፊልም እሁድ ይመረቃል! በኢትዮጵያ ልዩ ታሪክ፣ ፍልስፍና እና ማኅበራዊ የአኗኗር ዘይቤ ያለውን የአውራ አምባ ማኅበረሰብ ታሪክና የሕይወት ተሞክሮ የሚዳስሰው “አውራ አምባ ለዓለም አዲስ ምዕራፍ” ዘጋቢ ፊልም ለመጀመሪያ ጊዜ ለእይታ ቀርቦ በይፋ ሊመረቅ ነው። 10 ዓመታትን የፈጀው ዘጋቢ ፊልሙ፣ በታዋቂዋ ትውልደ ኢትዮጵያዊት የፊልም ባለሙያ፣ የቪዲዮ አርቲስት እና አስተማሪ ፕሮፌሰር ሳሌም መኩሪያ የተዘጋጀ ነው። ፕሮፌሰር ሳሌም መኩሪያ  ከዚህ ቀደም ስደት እና የወንዝ ማዕበል የተሰኙ የፊልም ስራወች የሚታወቁ ሲሆን፣ ሥራዎቻቸው በቬኒስ ቢዬናሌ፣ በኒውዮርክ አፍሪካን ፊልም ፌስቲቫል እና በሌሎች ዓለም አቀፍ የኪነጥበብ መድረኮች ቀርበዋል። ዘጋቢ ፊልሙ እሁድ ጳጉሜ 1 2018 ዓ.ም ከቀኑ 8:30 ጀምሮ ሰንጋተራ አካባቢ በሚገኘው የአዲስ አበባ ከተማ ሲኒማ ቤቶች ድርጅት አዳራሽ (አዲስ ሲኒማ ኮምፕሌክስ) በደመቀ ዝግጅት ይመረቃል። የፊልሙ ምረቃ ለፊልም ባለሙያዎች፣ ለባህልና ማኅበራዊ ጥናት ተመራማሪዎች፣ ለኪነ-ጥበብ ወዳጆች እንዲሁም የአውራ አምባን ማኅበረሰብ ልዩ የህይወት ተሞክሮ ለማወቅ ፍላጎት ላላቸው ሁሉ ጥሩ አጋጣሚ እንደሚሆን ይጠበቃል። ለመጀመሪያ ጊዜ ለይታ የሚቀርበውንና የሚመረቀውን ይህን ዘጋቢ ፊልም በሰዓቱና በቦታው ተገኝተው እንዲታደሙ ሁላችሁም ተጋብዛችኋል።

🎓 YOU FINISHED GRADE 12. NOW THINK BEYOND. 🇮🇹 The exam is over. The next chapter is waiting. What if your university journ
🎓 YOU FINISHED GRADE 12. NOW THINK BEYOND. 🇮🇹 The exam is over. The next chapter is waiting. What if your university journey takes you beyond Ethiopia—to Italy? 🇮🇹 ✨ Study at Italian universities 🎓 Explore English-taught programs 💶 Discover affordable study options 🏛️ Explore scholarship opportunities 🌍 Start your European journey Your Grade 12 result is not where the journey ends. It’s where your next chapter begins. Interested 👀 Register here: https://forms.gle/4MFXm7qen8CWvKWV9 🇮🇹 STUDY IN ITALY — 2027 https://t.me/ToleraMulugetaKebede

ክፍት የስራ ማስታወቂያ በዜሮ ዓመት ረዳት ዳኛ በፌድራል ታክስ ይግባኝ ኮሚሽን ለዝርዝር ከላይ የተያያዘውን ምስል ይመልከቱ:: https://t.me/ToleraMulugetaKebede
ክፍት የስራ ማስታወቂያ  በዜሮ ዓመት ረዳት ዳኛ በፌድራል ታክስ ይግባኝ ኮሚሽን ለዝርዝር ከላይ የተያያዘውን ምስል ይመልከቱ:: https://t.me/ToleraMulugetaKebede

ለ 20 ሰዎች ነፃ የ UDEMY ኮርስ እና ሰርተፍኬት - ቫይራል ማርኬቲንግ አጭር የቪዲዮ ኮርስ (ለ20 ሰዎች ብቻ በነፃ) 🔥 ተከታዮችዎን የሚያበዙ እና ገንዘብ የሚያስገኙ ቫይራል አጫጭር ቪዲዮዎች
ለ 20 ሰዎች ነፃ የ UDEMY ኮርስ እና ሰርተፍኬት - ቫይራል ማርኬቲንግ አጭር የቪዲዮ ኮርስ (ለ20 ሰዎች ብቻ በነፃ) 🔥 ተከታዮችዎን የሚያበዙ እና ገንዘብ የሚያስገኙ ቫይራል አጫጭር ቪዲዮዎችን መስራት ይፈልጋሉ? ለተወሰነ ጊዜ “Viral Marketing: Shortform Video Systems That Convert” የተሰኘውን የUdemy ኮርስ ለመጀመሪያዎቹ 20 ሰዎች በነፃ እያቀረብኩ ነው። ከዚያ በኋላ ኮርሱ በ UDEMY ላይ $27.99 የሚሸጥ ቢሆንም በታላቅ ቅናሽ በ 800 ብር ብቻ መግዛት ይችላሉ፡፡ ይህ ኮርስ የሰዎችን ቀልብ የሚስቡ ይዘቶችን ለመፍጠር እና እይታዎችን ወደ ገቢ ለመቀየር የተለያዩ ስልቶችን ያስተምራል። ምን ያገኛሉ ሙሉ የUdemy ኮርስ አክሰስ (የቪዲዮ ትምህርቶች፣ ቴምፕሌቶች እና ግብዓቶች)። ኮርሱን ሲያጠናቅቁ የUdemy ሰርተፍኬት - የኦንላይን ስራ ለመስራት፣ በሊንክዲን ለማጋራት እና ለፖርትፎሊዮዎ ጠቃሚ የሆነ። ሀሳብ ለማመንጨት፣ ቀረፃ፣ ሁክስ (hooks)፣ ኤዲቲንግ እና ፖስት ለማድረግ የሚያገለግሉ ተግባራዊ ስልቶች። ከይዘትዎ ገንዘብ ማግኘት እንዲጀምሩ ገንዘብ የማግኛ (Monetization) ስልቶች። በTikTok፣ Instagram Reels እና YouTube Shorts ላይ ተከታዮችን በፍጥነት ለማሳደግ የሚረዱ ዘዴዎች። ይህ ኮርስ ለማን ነው? ተማሪዎች፣ የይዘት ፈጣሪዎች (creators)፣ አነስተኛ የንግድ ተቋማት ባለቤቶች እና የማህበራዊ ሚዲያ አካውንቶቻቸውን ማሳደግ ወይም ከአጫጭር ቪዲዮዎች ገንዘብ ማግኘት ለሚፈልግ ለማንኛውም ሰው። የነፃ እድሉን ለመጠቀም ይፍጠኑ! ኮርሱን ለመቀላቀል እና ሲጨርሱ የ UDEMY ሰርተፍኬት ለማግኘት አሁኑኑ @emanb2 ላይ ሜሴጅ ይላኩልኝ!