HUGaDSSA (HU Governance and Development Studies Students' Association)
Open in Telegram
Our aim is: "Advancing Governance For Sustainable Development". (አላማችን: ''ብቁ ልማታዊ አመራር መፍጠር ነው''።) For more info contact : @meroda212 @Noor54914 @Yeamlaksira_Samuel @Yael_Tewodros @faviyana @Tolera_Mulugeta
Show more2 114
Subscribers
-124 hours
+277 days
+3430 days
Data loading in progress...
Similar Channels
Tags Cloud
Incoming and Outgoing Mentions
---
---
---
---
---
---
Attracting Subscribers
September '26
September '26
+33
in 2 channels
August '26
+34
in 3 channels
Get PRO
July '26
+60
in 2 channels
Get PRO
June '26
+120
in 2 channels
Get PRO
May '26
+46
in 5 channels
Get PRO
April '26
+46
in 3 channels
Get PRO
March '26
+50
in 4 channels
Get PRO
February '26
+66
in 1 channels
Get PRO
January '26
+44
in 1 channels
Get PRO
December '25
+72
in 5 channels
Get PRO
November '25
+86
in 4 channels
Get PRO
October '25
+116
in 3 channels
Get PRO
September '25
+100
in 1 channels
Get PRO
August '25
+75
in 3 channels
Get PRO
July '25
+12
in 0 channels
Get PRO
June '25
+73
in 4 channels
Get PRO
May '25
+44
in 3 channels
Get PRO
April '25
+26
in 4 channels
Get PRO
March '25
+52
in 5 channels
Get PRO
February '25
+100
in 2 channels
Get PRO
January '25
+55
in 3 channels
Get PRO
December '24
+146
in 11 channels
Get PRO
November '24
+66
in 1 channels
Get PRO
October '24
+110
in 1 channels
Get PRO
September '24
+46
in 2 channels
Get PRO
August '24
+94
in 1 channels
Get PRO
July '24
+105
in 3 channels
Get PRO
June '24
+823
in 12 channels
Get PRO
May '24
+181
in 10 channels
Get PRO
April '24
+334
in 4 channels
| Date | Subscriber Growth | Mentions | Channels | |
| 07 September | +2 | |||
| 06 September | +3 | |||
| 05 September | +2 | |||
| 04 September | +1 | |||
| 03 September | +7 | |||
| 02 September | +17 | |||
| 01 September | +1 |
Channel Posts
የበጎ ፈቃድ አገልግሎት
ጥሪ ማስታወቂያ
ሀገራችን የአፍሪካ ሕብረት የመሪዎችን ጉባኤ እና ሌሎች የተለያዩ ዓለም አቀፋዊ፣ አህጉራዊና ቀጠናዊ ጉባኤዎችን እንደምታስተናግድ ይታወቃል፡፡ በቀጣይ ሀገራችን የተባበሩት መንግሥታት የአየር ንብረት ለውጥ ማዕቀፍ ስምምነት (UNFCCC) የአየር ንብረት ለውጥ ጉባኤ (COP32)፣ 5ኛው የአፍሪካ ማኅበረሰብ ጤና ዓለም አቀፍ ጉባኤ (CPHIA) እና 40ኛው የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባኤ ላይ የሚሳተፉ እንግዶችን በላቀ መስተንግዶ ለመቀበል ልዩ ዝግጅት እያደረገች ትገኛለች፡፡
የኢ.ፌ.ዲ.ሪ. የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የሀገራችንን በጎ ገጽታ አጉልቶ ለማሳየት መልካም አጋጣሚን በሚፈጥሩት በእነዚህ ጉባኤ ላይ እንግዶችን ከአቀባበል እስከ አሸኛኘት፣ እንዲሁም በሌሎች የመስተንግዶ መርሃ-ግብሮች ላይ በጎ ፈቃደኛ የፕሮቶኮል ካዴቶችን በመመልመል አሰልጥኖ በተለያዩ የፕሮቶኮል ስራዎች ላይ ለማሰማራት ይፈልጋል፡፡
በመሆኑም አመልካቾች ከነሐሴ 26/2018 ጀምሮ ባሉት አስር ተከታታይ የሥራ ቀናት በሚከተለው የምዝገባ ማስፈንጠሪያ
https://forms.gle/qHRXAh5f6kKdZ5wq5
በመጠቀም በOnline ወይም በዋናው መሥሪያ ቤት በአካል በመገኘት እንድትመዘገቡ እያሳወቅን፡
የሀገራት መሪዎች፣ የዓለም ዓቀፍና ቀጠናዊ ተቋማት ኃላፊዎች እንዲሁም ተጽዕኖ ፈጣሪ ግለሰቦች በሚሳተፉበት ዓለም አቀፋዊ ጉባኤ ላይ በጎ ፈቃደኛ ፕሮቶኮል በመሆን የዚህ ተሪካዊ አካል ሆናችሁ ሀገራችሁን በኩራት እንድታገለግሉ የኢ.ፌ.ዲ.ሪ. የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ጥሪውን ያስተላልፋል፡፡
የመመዝገቢያ መስፈርት፡-
• በተባበሩት መንግስታት ድርጅት የአየር ንብረት ለውጥ ኮንቬንሽን (UNFCCC) ምልመላ መስፈርት መሠረት፣
• በኢትዮጵያ የታወቀ የከፍተኛ ትምህርት ተቋም በማንኛውም የትምህርት መስክ ቢያንስ የ1ኛ ዓመት ተማሪ የሆነ/የሆነች፤
• በጉባኤዎቹ ላይ ለሚሳተፉ እንግዶች በተለያዩ የፈረቃ ስምሪቶች ለማገልገል ፈቃደኛ የሆነ/የሆነች፤
• ከሚሰጡ የፕሮቶኮልና የመስተንግዶ አገልግሎቶች ጋር በተያያዘ የሚዘጋጁ የተለያዩ ሥልጠናዎችን ለመከታተል ፈቃደኛ የሆነ/የሆነች፤
• ከሱስ ልማዶች ነፃ የሆነ/የሆነች፣ መልካም ሥነ-ምግባር ያላው/ያላት፤
• ጉባኤዎቹ ከመጀመራቸው በፊት በሚካሄዱ የቅድመ-ዝግጅት ሥራዎች ላይ፣ በጉባኤዎቹ ወቅት እና እንደአስፈላጊነቱ ከጉባኤዎቹ በኋላ ለተወሰነ ጊዜ ለማገልገል ፈቃደኛ የሆነ/የሆነች፤
• በተመደቡበት የሥራ አካባቢ ሙያዊ ሥነ-ምግባርን፣ ትህትናን፣ ትዕግሥትንና ተጠያቂነትን ማሳየት የሚችል/የምትችል፤
• የበጎ ፈቃድ አገልግሎቱ ያለክፍያ መሆኑን በመረዳት ለማገልገል ፈቃደኛ የሆነ/የሆነች፤
• ሴቶች እንዲያመለክቱ ይበረታታል
የቋንቋ ችሎታ
አመልካቾች ቢያንስ እንግሊዝኛን በተግባር አቀላጥፎ መናገርና መጻፍ የሚችሉ መሆን አለባቸው።
ከዚህ በተጨማሪ የተባበሩት መንግሥታት ሌሎች ይፋዊ የሥራ ቋንቋዎችን (ፈረንሳይኛ፣ ዓረብኛ፣ ስፓኒሽ፣ መንደሪን (ቻይና) እና ሩሲያኛ) የሚችሉ አመልካቾች በተለይ ይበረታታሉ።
የምዝገባ ጊዜና መንገድ
ምዝገባው ከነሐሴ 26 ቀን ጀምሮ ለአስር ተከታታይ የሥራ ቀናት የሚቆይ ሲሆን፣ አመልካቾች በሚከተሉት ሁለት መንገዶች መመዝገብ ይችላሉ፦
1. በOnline ምዝገባ
የምዝገባ ቅጹን በሚከተለው የኦፊሴላዊ ማስፈንጠሪያ በመጠቀም መሙላት ይቻላል፦
👉 https://forms.gle/qHRXAh5f6kKdZ5wq5
2. በአካል ምዝገባ
አመልካቾች በኢ.ፌ.ዲ.ሪ. የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ዋና መሥሪያ ቤት በአካል በመገኘት መመዝገብ ይችላሉ።
ቦታ፦ ከሒልተን ሆቴል ፊት ለፊት፣ አዲስ አበባ
ለምዝገባ የሚያስፈልጉ ሰነዶች አመልካቾች በአካል ሲመዘገቡ፦
• የትምህርት ማስረጃ ኦሪጅናልና የማይመለስ ቅጂ፤
• ትክክለኛ የብሔራዊ መታወቂያ ወይም ፓስፖርት ይዘው መቅረብ ይኖርባቸዋል።
• አንድ ገጽ ግለ ታሪክ (CV) ማቅረብ፣
• ከዚህ ቀደም የበጎ ፈቃደኛነት አገልግሎት የሰጡ ከሆነ ማስረጃውን ማቅረብ፣
ማሳሰቢያ፡-
• ለOnline ተመዝጋቢዎች ፋይል ስትጭኑ/upload ስታደርጉ ፎልደሩ በሙሉ ስማችሁ እስከ አያት ድረስ መሆን አለበት፡፡
የኢ.ፌ.ዲ.ሪ. የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር
ነሐሴ 26 ቀን 2018 ዓ.ም.
#Ethiopia #VolunteerOpportunity
https://t.me/ToleraMulugetaKebede
| 2 | No text... | 290 |
| 3 | No text... | 2 198 |
| 4 | Hi Hawassa University Students 🤝
We hope your break is going well.
Currently hawassa university students are building https://hawon.vercel.app/ and competing for a huge opportunity.
Today we are here to ask your support . We are working on climate innovative solutions towards behavioral change of students and community through different approaches.
Register and sign up on our web app . You became Ambassador of HaWon አረንጓዴ Solutions.
Believe in us you will gain different opportunities from our initiative .
Let’s save our city , our lake and generation from tomorrow’s climate disaster. | 725 |
| 5 | ለመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች በሙሉ፤
እንኳን ለ1501 ኛው የነቢዩ መሐመድ የመውሊድ በዓል በሰላም አደረሳችሁ!
https://t.me/HUGaDSSA_Official | 659 |
| 6 | No text... | 1 744 |
| 7 | For 2016,2017, and 2018 E.C Graduates
Addis Ababa revenues bureau
Vacancy number 5, 6, and 8
Link: https://aacarb.gov.et/Home/Vacancy/Fresh
https://t.me/ToleraMulugetaKebede | 444 |
| 8 | On World Humanitarian Day, we honor the people who stand with others in times of need and remind ourselves that humanity begins with compassion.
At HuGaDSSA, we believe that every act of kindness, solidarity, and service can make a difference. Together, let’s continue building communities where everyone is treated with dignity and no one is left behind.
Happy World Humanitarian Day!
#WorldHumanitarianDay #WHD2026 #HuGaDSSA #Humanity #Compassion | 2 735 |
| 9 | https://youtu.be/y0yxUfNQpdU | 493 |
| 10 | 📢 CALL FOR UNIVERSITY AMBASSADORS!
The wait is over....
The G17 Ethiopia Chapter is looking for passionate, responsible, and proactive umdergraduate students to join us as University Ambassadors for 2026–2027!
If you’re passionate about youth leadership, community engagement, and sustainable development, this opportunity is for you. 🙌
📅 Application Deadline: August 22, 2026
🏫 Eligible universities: Addis Ababa, Haramaya, Adama Science and Technology, Arba Minch, Bahirdar, Dilla, Dire Dawa, Hawassa, Jimma, and Mekelle Universities.
🔗Link: https://forms.gle/BwDfwepMiqqWza5S6
Be the voice. Be the change. Be a G17 Ambassador! 💙🧡💚
#G17Ethiopia #G17Ambassadors #UniversityAmbassadors #YouthLeadership | 3 352 |
| 11 | Happy International Youth Day!
Young people are not just the leaders of tomorrow, we are the changemakers of today. Our ideas, voices, leadership, and actions have the power to shape stronger communities and a better future.
On this International Youth Day, HuGaDSSA celebrates the passion, potential, and resilience of young people who continue to stand up, speak out, and create meaningful change. Let’s keep learning, leading, supporting one another, and turning our ideas into action.
Youth voices matter. Youth action matters. Youth are the change.
https://t.me/HUGaDSSA_Official | 2 603 |
| 12 | Happy International Youth Day!
Young people are not just the leaders of tomorrow, we are the changemakers of today. Our ideas, voices, leadership, and actions have the power to shape stronger communities and a better future.
On this International Youth Day, HuGaDSSA celebrates the passion, potential, and resilience of young people who continue to stand up, speak out, and create meaningful change. Let’s keep learning, leading, supporting one another, and turning our ideas into action.
Youth voices matter. Youth action matters. Youth are the change.
https://t.me/HUGaDSSA_Official | 1 |
| 13 | ከ2019 ዓ.ም ጀምሮ በ11ኛ ክፍል የሚተገበሩ 11 አዳዲስ የሙያ ዘርፎች ይፋ ሆኑ።
የኢፌዴሪ ትምህርት ሚኒስቴር አዲሱን የትምህርትና ሥልጠና ፖሊሲ መሠረት በማድረግ፣ ተማሪዎች ከንድፈ ሀሳብ ባለፈ በገበያ ፍላጎት ላይ የተመሰረቱ ተግባራዊ ክህሎቶችን ይዘው እንዲወጡ የሚያስችል አዲስ ውሳኔ አሳለፈ።
በዚህም መሠረት ከ2019 የትምህርት ዘመን ጀምሮ በሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች (በ11ኛ ክፍል) ተግባራዊ የሚደረጉ 11 የሥራና ተግባር የሙያ ዓይነቶችን ይፋ አድርጓል። ለዚሁ ተግባር የሚሆኑ የመርሐ ትምህርት፣ የተማሪ ሞጁሎች እና የመምህራን መምሪያዎች ዝግጅት መጠናቀቁም ተገልጿል።
ሚኒስቴሩ የክልልና የከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮዎች የመምህራን ቅጥርን ጨምሮ አስፈላጊውን ቅድመ ዝግጅት እንዲያደርጉ ጥሪ አስተላልፏል።
📋 የሚተገበሩት 11 የሙያ ዘርፎች ዝርዝር፡-
1.ብረታ ብረት ሥራ ቴክኖሎጂ
2.አውቶሞቲቭ ቴክኖሎጂ
3.አልባሳት ቴክኖሎጂ
4.ህንፃ ኤሌክትሪክ መስመር ዝርጋት
5.ቧንቧ ሥራ
6.ሶፍትዌር ማበልጸግ
7.ሰብል አመራረት
8.ጤና ክብካቤ አገልግሎት
9.ሆቴል አገልግሎት
10.ፀጉር ሥራና ውበት አገልግሎት
11.ምግብ ዝግጅት
https://t.me/ToleraMulugetaKebede | 511 |
| 14 | 📢 New Vacancy Announcement
#Position : Different ET Sponsored AMTS Positions
#Position : ET Sponsored Trainee Cabin Crew
For more details and application information, please visit the official website below
https://corporate.ethiopianairlines.com/AboutEthiopian/careers/vacancies | 467 |
| 15 | አስደሳች ዜና ለሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ቤተሰቦች!
*//*
ሐምሌ 29/2018 ዓ/ም
የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ የቀድሞ ተማሪዎች ማህበር በይፋ ተመሰረተ::
የዛሬ 50 ዓመት ገደማ የተመሰረተው Hawassa University እስካሁን ከ120 ሺህ በላይ ተማሪዎችን በተለያዩ ዘርፎች አስመርቆ ለሀገራችን ብሎም ለዓለም ብቁና ተፅዕኖ ፈጣሪ የሰው ሃብት አበርክቷል:: የዚህ ሁሉ ምሩቅ መዳረሻ ታድያ ከኢትዮጵያ አልፎ በሁሉም የዓለማችን ማዕዘናት ያሉ ዘርፈብዙ የሥራና የኃላፊነት መስኮች ናቸው::
ዛሬ ይሄንን ግዙፍ የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ቤተሰብ የሚያስተሳስር አንድ ታሪካዊ ማህበር ተመስርቶ ሕጋዊ እውቅና አግኝቷል::
የማህበሩ መስራቾች ደግሞ የዛሬ 20 ዓመት የተመረቁ (1998/99 ምሩቃን) ኢትዮጵያውያን ናቸው::
እነዚህ ድንቅ የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ፍሬዎች "አንለያይም!" እያሉ ነው!
እንኳን ደስ አለን!
ሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ
ሁሌም ለልህቀት! | 879 |
| 16 | 📢 New Vacancy Announcement
#Position : Different ET Sponsored AMTS Positions
#Position : ET Sponsored Trainee Cabin Crew
For more details and application information, please visit the official website below
https://corporate.ethiopianairlines.com/AboutEthiopian/careers/vacancies | 725 |
| 17 | We're running a short Global COP31 Climate Poll to capture youth perspectives on the climate action that matters most. If you're an Ethiopian youth, this is your direct channel to tell decision makers what your generation needs.
It takes less than 2 minutes to make your voice count.
How to participate:
1. Open your U Report Ethiopia Chatbot (Telegram or SMS)
2. Send the keyword CoP31
3. Answer the questions and be heard
Not on U Report yet? Join in under a minute:
Telegram: t.me/ureportethiopia_bot
SMS: Text JOIN to 2000 (Free on Safaricom)
Your voice. Your future. Don't let decisions about your tomorrow be made without you. Speak up now.
#COP31 #YouthClimate Action
#UReportEthiopia #COP32 | 792 |
| 18 | ⭐️ Training Opportunity for Lawyers CEHRO in collaboration with UNESCO invites interested practicing lawyers to register to a training on Media Law, Freedom of Expression, Safety of Journalists and Strategic Litigation.
Please register in the form via the link below.
Exact date and venue of the training will be communicated to registered participants through email.
Registration deadline is 2 August 2026. https://forms.gle/GxeHvmBRTm6iRTWt5
@Youth4World | 3 033 |
| 19 | https://docs.google.com/forms/d/e/1FAIpQLSdHdiH8vAI78DUtX0gDMC7SoWVJNMoMNGEZvKQ8FhTjOe_Rmw/viewform | 607 |
| 20 | https://apply.workable.com/inkomoko/j/197B2C5316/ | 505 |
