Tolera Mulugeta Kebede
Open in Telegram
Africa: A Promising Future ☀️ @ToleraMulugetaKebede
Show moreEthiopia13 318The category is not specified
741
Subscribers
No data24 hours
+97 days
+5330 days
Data loading in progress...
Similar Channels
No data
Any problems? Please refresh the page or contact our support manager.
Tags Cloud
No data
Any problems? Please refresh the page or contact our support manager.
Incoming and Outgoing Mentions
---
---
---
---
---
---
Attracting Subscribers
September '26
September '26
+26
in 3 channels
August '26
+48
in 2 channels
Get PRO
July '26
+55
in 3 channels
Get PRO
June '26
+54
in 2 channels
Get PRO
May '26
+51
in 5 channels
Get PRO
April '26
+57
in 2 channels
Get PRO
March '26
+33
in 4 channels
Get PRO
February '26
+17
in 2 channels
Get PRO
January '26
+33
in 4 channels
Get PRO
December '25
+23
in 2 channels
Get PRO
November '25
+37
in 5 channels
Get PRO
October '25
+27
in 1 channels
Get PRO
September '25
+443
in 3 channels
Get PRO
August '250
in 4 channels
Get PRO
July '250
in 7 channels
Get PRO
June '25
+8
in 3 channels
| Date | Subscriber Growth | Mentions | Channels | |
| 10 September | 0 | |||
| 09 September | 0 | |||
| 08 September | +2 | |||
| 07 September | +1 | |||
| 06 September | +3 | |||
| 05 September | +3 | |||
| 04 September | +3 | |||
| 03 September | +5 | |||
| 02 September | +4 | |||
| 01 September | +5 |
Channel Posts
| 2 | አዲስ አበባ‼️
አለም አቀፉ የጂኦ ስፓሻል ኤአይ ተቋም አልፋ ጂኦ የአለማችንን 72 ከተሞች ባጠናበት አዲሱ የምርምር ውጤት አዲስ አበባ የአየር ንብረት አደጋዎችን በመቋቋም ከአለም ሁለተኛን ደረጃ መያዟን ኒውዮርክ ታይምስ ዘግቧል።
For more👉https://www.nytimes.com/2026/09/03/realestate/is-your-city-prepared-for-climate-disaster.html | 146 |
| 3 | ነገ ስራ ይጀምራል‼️
የአሜሪካ ዜግነት እና የኢሚግሬሽን አገልግሎት በአዲስ አበባ የሚከፍተው ቢሮ ነገ ስራ ይጀምራል‼️
በአዲስ አበባ በሚከፈተው እና ወደ ዩናይትድ ስቴትስ መግባት የሚፈልጉ ኢትዮጵያውያንን የፍልሰት ጉዳዮች ለማስተናገድ የተቋቋመው የአሜሪካ የዜግነት እና የኢሚግሬሽን አገልግሎት ቢሮ በነገው ዕለት ስራ ሊጀምር ነው።
በዚህ ቢሮ ለመስተናገድ የሚሹ ኢትዮጵያውያን አስቀድመው ቀጠሮ መያዝ እንደሚጠበቅባቸው አገልግሎቱ የገለጸ ሲሆን፣ ቢሮው ለቪዛ ማመልከቻዎች ውሳኔ የሚሰጥ እንዳልሆነም አስታውቋል።
ሆኖም ቢሮው ኢትዮጵያውያን ለፍልሰት ማመልከቻዎቻቸው የሚያቀርቧቸውን ሰነዶች ትክክለኛነት የማረጋገጥ ስራን ያከናውናል። የተጠረጠሩ የሰነድ ማጭበርበሮችን የሚመረምሩት እና የቤተሰቦችን ዝምድና ለማረጋገጥ የዘረ-መል ናሙናዎችን የሚሰበስቡት በአዲስ አበባ የሚከፈተው የአገልግሎቱ ቢሮ ሰራተኞች ይሆናሉ። እነዚህ ስራዎች ከዚህ ቀደም ሲከናወኑ የነበረው ከአሜሪካ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ጋር በመቀናጀት ነበር።
የአሜሪካ የዜግነት እና የኢሚግሬሽን አገልግሎት ወሳኝ የስራ ኃላፊነቶች ያላቸውን እነዚህን ተግባራት አዲሱ ቢሮ በቀጥታ ለማከናወን የሚያስችለውን ልዩ ውክልና ይሰጠዋል። ከዩናይትድ ስቴትስ ውጪ 11 ተመሳሳይ ቢሮዎች ያሉት አገልግሎቱ፣ በአዲስ አበባ የሚከፍተው ቢሮ በኬንያ ዋና ከተማ ናይሮቢ የሚገኘውን በመከተል በአፍሪካ ሁለተኛው ይሆናል።
በናይሮቢ የሚገኘው ቢሮ በዩናይትድ ስቴትስ ሕጋዊ ፈቃድ የተሰጣቸው ግለሰቦችና ስደተኞች ዘመዶቻቸውን ለመውሰድ የሚያስችለውን ማመልከቻዎች ተቀብሎ ያስተናግዳል።
በአሜሪካ ቋሚ የመኖሪያ ፈቃድ ያላቸው ሰዎች ከአገሪቱ ወጥተው ተመልሶ የመግባት ፈቃድ ቢያስፈልጋቸው ማመልከቻ የሚያቀርቡት በኬንያ ለሚገኘው የሀገሪቱ ኤምባሲ በዚሁ ቢሮ በኩል ነው። | 160 |
| 4 | No text... | 191 |
| 5 | የአሜሪካ የዜግነትና የኢሚግሬሽን አገልግሎት፣ አዲስ አበባ ውስጥ ዓለማቀፍ ቢሮውን ሊከፍት ነው። የተቋሙ አዲሱ ቢሮ በቀጣዩ ሳምንት አገልግሎት መስጠት እንደሚጀምር መስሪያ ቤቱ ሰሞኑን ባሠራጨው መረጃ ገልጧል። ቢሮው፣ ወደ አሜሪካ የሚጓዙ የውጭ አገር ዜጎችን ሠነዶች የማረጋገጥ፣ የሠነድ ማጭበርበር ድርጊቶችን የመመርመርና የስጋ ዝምድናን ለማረጋገጥ የሚረዱ የዘረመል መረጃዎችን የማጠናቀር ሃላፊነት ይኖረዋል ተብሏል። እነዚህ ሥራዎች እስካሁን በዋናነት ሲከናወኑ የቆዩት፣ በውጭ ጉዳይ መስሪያ ቤቱ አማካኝነት ነበር።
https://t.me/ToleraMulugetaKebede | 212 |
| 6 | Communiqué of the Chairperson of the African Union Commission on the Adoption of the “Correct The Map” Resolution.
The Chairperson of the African Union Commission, H.E. Mahmoud Ali Youssouf, welcomes the adoption today by the United Nations General Assembly of the resolution championed by the Republic of Togo on behalf of the African Group, calling for a fairer and more accurate cartographic representation of Africa and other regions of the world.
The Chairperson particularly commends the leadership of the Republic of Togo and the commitment of the President of the Council, H.E. Faure Essozimna Gnassingbé, under whose leadership Togo championed this initiative on behalf of Africa and helped mobilize broad support within the international community. He also congratulates the Member States of the African Union and the African Group in New York for their unity and collective mobilization in support of this initiative.
The adoption of this resolution marks an important step forward. Designed in the 16th century primarily for navigation, the Mercator projection does not accurately reflect the relative surface areas of the different regions of the world and significantly understates the true size of the African continent.
Beyond cartography, this initiative underscores the importance of representing Africa on the basis of objective and scientifically established realities. In this regard, the Chairperson encourages international institutions, educational systems, publishers and digital platforms to progressively promote the use of cartographic representations that more accurately reflect actual land areas.
The African Union Commission will continue to work with Togo, Member States and relevant partners to support efforts towards the implementation of this initiative.
Africa must be represented as it truly is: in its true dimensions and in its rightful place in the world.
Read @ https://au.int/en/pressreleases/20260904/communique-auc-chairperson-adoption-correct-map-resolution | 236 |
| 7 | No text... | 188 |
| 8 | No text... | 1 411 |
| 9 | #Update‼️
#NGAT‼️
የNGAT ውጤት ተለቋል ውጤታችሁን Username በማስገባት በሚከተለው Link ማየት ትችላላችሁ!
https://result.ethernet.edu.et
👉የማለፊያ ነጥብ 50% እና ከዛ በላይ ነው ካመጣችሁ ሰርቲፊኬት ማውረድ ትችላላችሁ
መልካም ውጤት ይሁንላችሁ‼️ | 1 540 |
| 10 | የበጎ ፈቃድ አገልግሎት
ጥሪ ማስታወቂያ
ሀገራችን የአፍሪካ ሕብረት የመሪዎችን ጉባኤ እና ሌሎች የተለያዩ ዓለም አቀፋዊ፣ አህጉራዊና ቀጠናዊ ጉባኤዎችን እንደምታስተናግድ ይታወቃል፡፡ በቀጣይ ሀገራችን የተባበሩት መንግሥታት የአየር ንብረት ለውጥ ማዕቀፍ ስምምነት (UNFCCC) የአየር ንብረት ለውጥ ጉባኤ (COP32)፣ 5ኛው የአፍሪካ ማኅበረሰብ ጤና ዓለም አቀፍ ጉባኤ (CPHIA) እና 40ኛው የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባኤ ላይ የሚሳተፉ እንግዶችን በላቀ መስተንግዶ ለመቀበል ልዩ ዝግጅት እያደረገች ትገኛለች፡፡
የኢ.ፌ.ዲ.ሪ. የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የሀገራችንን በጎ ገጽታ አጉልቶ ለማሳየት መልካም አጋጣሚን በሚፈጥሩት በእነዚህ ጉባኤ ላይ እንግዶችን ከአቀባበል እስከ አሸኛኘት፣ እንዲሁም በሌሎች የመስተንግዶ መርሃ-ግብሮች ላይ በጎ ፈቃደኛ የፕሮቶኮል ካዴቶችን በመመልመል አሰልጥኖ በተለያዩ የፕሮቶኮል ስራዎች ላይ ለማሰማራት ይፈልጋል፡፡
በመሆኑም አመልካቾች ከነሐሴ 26/2018 ጀምሮ ባሉት አስር ተከታታይ የሥራ ቀናት በሚከተለው የምዝገባ ማስፈንጠሪያ
https://forms.gle/qHRXAh5f6kKdZ5wq5
በመጠቀም በOnline ወይም በዋናው መሥሪያ ቤት በአካል በመገኘት እንድትመዘገቡ እያሳወቅን፡
የሀገራት መሪዎች፣ የዓለም ዓቀፍና ቀጠናዊ ተቋማት ኃላፊዎች እንዲሁም ተጽዕኖ ፈጣሪ ግለሰቦች በሚሳተፉበት ዓለም አቀፋዊ ጉባኤ ላይ በጎ ፈቃደኛ ፕሮቶኮል በመሆን የዚህ ተሪካዊ አካል ሆናችሁ ሀገራችሁን በኩራት እንድታገለግሉ የኢ.ፌ.ዲ.ሪ. የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ጥሪውን ያስተላልፋል፡፡
የመመዝገቢያ መስፈርት፡-
• በተባበሩት መንግስታት ድርጅት የአየር ንብረት ለውጥ ኮንቬንሽን (UNFCCC) ምልመላ መስፈርት መሠረት፣
• በኢትዮጵያ የታወቀ የከፍተኛ ትምህርት ተቋም በማንኛውም የትምህርት መስክ ቢያንስ የ1ኛ ዓመት ተማሪ የሆነ/የሆነች፤
• በጉባኤዎቹ ላይ ለሚሳተፉ እንግዶች በተለያዩ የፈረቃ ስምሪቶች ለማገልገል ፈቃደኛ የሆነ/የሆነች፤
• ከሚሰጡ የፕሮቶኮልና የመስተንግዶ አገልግሎቶች ጋር በተያያዘ የሚዘጋጁ የተለያዩ ሥልጠናዎችን ለመከታተል ፈቃደኛ የሆነ/የሆነች፤
• ከሱስ ልማዶች ነፃ የሆነ/የሆነች፣ መልካም ሥነ-ምግባር ያላው/ያላት፤
• ጉባኤዎቹ ከመጀመራቸው በፊት በሚካሄዱ የቅድመ-ዝግጅት ሥራዎች ላይ፣ በጉባኤዎቹ ወቅት እና እንደአስፈላጊነቱ ከጉባኤዎቹ በኋላ ለተወሰነ ጊዜ ለማገልገል ፈቃደኛ የሆነ/የሆነች፤
• በተመደቡበት የሥራ አካባቢ ሙያዊ ሥነ-ምግባርን፣ ትህትናን፣ ትዕግሥትንና ተጠያቂነትን ማሳየት የሚችል/የምትችል፤
• የበጎ ፈቃድ አገልግሎቱ ያለክፍያ መሆኑን በመረዳት ለማገልገል ፈቃደኛ የሆነ/የሆነች፤
• ሴቶች እንዲያመለክቱ ይበረታታል
የቋንቋ ችሎታ
አመልካቾች ቢያንስ እንግሊዝኛን በተግባር አቀላጥፎ መናገርና መጻፍ የሚችሉ መሆን አለባቸው።
ከዚህ በተጨማሪ የተባበሩት መንግሥታት ሌሎች ይፋዊ የሥራ ቋንቋዎችን (ፈረንሳይኛ፣ ዓረብኛ፣ ስፓኒሽ፣ መንደሪን (ቻይና) እና ሩሲያኛ) የሚችሉ አመልካቾች በተለይ ይበረታታሉ።
የምዝገባ ጊዜና መንገድ
ምዝገባው ከነሐሴ 26 ቀን ጀምሮ ለአስር ተከታታይ የሥራ ቀናት የሚቆይ ሲሆን፣ አመልካቾች በሚከተሉት ሁለት መንገዶች መመዝገብ ይችላሉ፦
1. በOnline ምዝገባ
የምዝገባ ቅጹን በሚከተለው የኦፊሴላዊ ማስፈንጠሪያ በመጠቀም መሙላት ይቻላል፦
👉 https://forms.gle/qHRXAh5f6kKdZ5wq5
2. በአካል ምዝገባ
አመልካቾች በኢ.ፌ.ዲ.ሪ. የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ዋና መሥሪያ ቤት በአካል በመገኘት መመዝገብ ይችላሉ።
ቦታ፦ ከሒልተን ሆቴል ፊት ለፊት፣ አዲስ አበባ
ለምዝገባ የሚያስፈልጉ ሰነዶች አመልካቾች በአካል ሲመዘገቡ፦
• የትምህርት ማስረጃ ኦሪጅናልና የማይመለስ ቅጂ፤
• ትክክለኛ የብሔራዊ መታወቂያ ወይም ፓስፖርት ይዘው መቅረብ ይኖርባቸዋል።
• አንድ ገጽ ግለ ታሪክ (CV) ማቅረብ፣
• ከዚህ ቀደም የበጎ ፈቃደኛነት አገልግሎት የሰጡ ከሆነ ማስረጃውን ማቅረብ፣
ማሳሰቢያ፡-
• ለOnline ተመዝጋቢዎች ፋይል ስትጭኑ/upload ስታደርጉ ፎልደሩ በሙሉ ስማችሁ እስከ አያት ድረስ መሆን አለበት፡፡
የኢ.ፌ.ዲ.ሪ. የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር
ነሐሴ 26 ቀን 2018 ዓ.ም.
#Ethiopia #VolunteerOpportunity
https://t.me/ToleraMulugetaKebede | 1 759 |
| 11 | No text... | 1 631 |
| 12 | 🚩For Fresh Graduates 🎴Dashen Bank SC🎴
▪️Position - Customer Service Officer- Maker
Educagion:Bachelor Degree in a business related field e.g. Marketing Management, Accounting, Management, Economics, Business Administration, Information Technology or any other equivalent fields.
▪️Find More Details here
💧💧💧💧💧
https://kebenajobs.com/job/dashen-bank-sc/
▪️Deadline : September 10, 2026
@ToleraMulugetaKebede | 1 481 |
| 13 | በነሐሴ 2018 ዓ.ም የጤና ሙያ ፈቃድ ፈተና የወሰዱ የጤና ባለሙያዎች ውጤት ተለቋል፡፡
በነሐሴ 2018 ዓ.ም በጤና ሚኒስቴር የተሰጠውን የጤና ሙያ የብቃት መዘና ፈተና የወሰዳችሁ ተመዛኞች ከዛሬ ነሐሴ 27/2018 ዓ.ም ጀምሮ https://hple.moh.gov.et ላይ በመግባትና የብሔራዊ መለያ ቁጥር (FAN) እና Password በማስገባት የፈተና ውጤታችሁን መመልከት የምትችሉ መሆኑን ጤና ሚኒስቴር አሳውቋል፡፡
በውጤታችሁ ላይ ቅሬታ ያላችሁ ተመዛኞች ውጤት ከዛሬ ነሐሴ 27/2018 ዓ.ም ጀምሮ ባሉት 10 (አስር) ተከታታይ የሥራ ቀናት በስልክ ቁ. 952 በሥራ ሰዓት በመደወል ሙሉ ስም፣ ዲፓርትመንት እና የተማራችሁበትን የትምህርት ተቋም ስም በማሳወቅ ጥያቄዎቻችሁን ማቅረብ እንደምትችሉ ተገልጿል፡፡
በዚህ ዙር ለመጀመሪያ ጊዜ ተመዛኞች በተናጠል የውጤት ትንተና (Domain Analysis) ማየት እንደምትችሉ የተገለፀ ሲሆን፣ ይህም ራችሁን ለማሻሻልና የበለጠ ለማብቃት የሚያስችል ነው ተብሏል፡፡
የጤና ሙያ ፈቃድ ፈተናውን ያለፋችሁ ተመዛኞች ከሰኞ ዻጉሜን 02/2018 ዓ.ም ጀምሮ ስም ዝርዝራችሁ ወደ ክልል የሚላክ ስለሆነ የሙያ ፍቃዳችሁን 12ኛ ክፍል በተማራችሁበት ክልል ማውጣት የምትችሉ መሆኑን ሚኒስቱሩ አሳውቋል፡፡ | 1 522 |
| 14 | ክፍት የስራ መደብ ማስታወቂያ
የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ከዚህ በታች በተጠቀሱት ክፍት የስራ መደቦች ላይ አመልካቾችን አወዳድሮ በቋሚነት መቅጠር ይፈልጋል፡፡
የምዝገባ ቦታ፡- በወጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አዲሱ ህንጻ 4ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 401 በአካል በመቅረብ ወይም ከዚህ በታች በተቀመጠው የመመዝገቢያ ሊንክ በመጠቀም መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን፤
https://forms.gle/R7PmwCNeqEE3EQBN6
የኢ.ፌ.ዲ.ሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር
ነሐሴ 27 ቀን 2018 ዓ.ም
https://t.me/ToleraMulugetaKebede | 286 |
| 15 | No text... | 287 |
| 16 | የዘንድሮ የጳጒሜ ቀናት 'የማንሰራራት ቀን' በሚል ርዕስ በሚከተሉት ስያሜዎች ይከበራሉ፡-
ጳጉሜ .1 - የእመርታ ቀን
ጳጉሜን.2 - የማንሰራራት ቀን
ጳጉሜን.3 - የጽናት ቀን
ጳጉሜን 4 - የኅብር ቀን
ጳጉሜን 5 - የነገ ቀን
በሚል እንደሚከበር የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት አሳውቋል።
https://t.me/ToleraMulugetaKebede | 2 |
| 17 | 🎓 YOU FINISHED GRADE 12.
NOW THINK BEYOND. 🇮🇹
The exam is over.
The next chapter is waiting.
What if your university journey takes you beyond Ethiopia—to Italy? 🇮🇹
✨ Study at Italian universities
🎓 Explore English-taught programs
💶 Discover affordable study options
🏛️ Explore scholarship opportunities
🌍 Start your European journey
Your Grade 12 result is not where the journey ends.
It’s where your next chapter begins.
Interested 👀
Register here:
https://forms.gle/4MFXm7qen8CWvKWV9
🇮🇹 STUDY IN ITALY — 2027
https://t.me/ToleraMulugetaKebede | 1 365 |
| 18 | #RemedialResult
በ2018 ዓ.ም የሪሚዲያል ፕሮግራም ትምህርታቸውን ሲከታተሉ የቆዩ ተማሪዎች ውጤት ተለቋል።
https://result.ethernet.edu.et ላይ በመግባት Remedial Examination ከሚለው ስር View Results የሚለውን በመጫንና Username በማስገባት ውጤትዎን ይመልከቱ።
ከግንቦት 27 እስከ ሰኔ 03/2018 ዓ.ም የተሰጠውን ሀገር አቀፍ የሪሚዲያል ፕሮግራም ፈተና 53,620 ተፈታኞች መውሰዳቸውን የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት መግለፁ ይታወሳል።
https://t.me/ToleraMulugetaKebede | 247 |
| 19 | ክፍት የስራ ማስታወቂያ በዜሮ ዓመት
ረዳት ዳኛ
በፌድራል ታክስ ይግባኝ ኮሚሽን
ለዝርዝር ከላይ የተያያዘውን ምስል ይመልከቱ | 1 226 |
| 20 | No text... | 1 409 |
