en
Feedback
Kurulus orhan on amharic🇹🇷🇹🇷🇹🇷

Kurulus orhan on amharic🇹🇷🇹🇷🇹🇷

Open in Telegram

ሁሉም አይነት የኢስላም Turkish ፊልሞች በነፃነት የሚያገኙበት channal https://t.me/ertogluandselejuk አንድ ሰው ለ100-150ሰዎች ድረስ sahre ያደረገ ሰው gift ይሰጠዋል Drillise Ertugulu, Kurulus Osman and selejuk ፊልሞችን በ አማርኛ ትርጉም ከፈለጉ ደግሞ በሊንካችን 👇👇👇 @ertogluandselejuk @ertogluandselejuk

Show more
4 906
Subscribers
-224 hours
-107 days
-5030 days
Posts Archive
🍯🔥 የየመን ልዩ ማር — ለተሻለ ኃይልና ጉልበት! 🔥🍯 💪 አካላዊ ጉልበትን ለመደገፍ ⚡ የዕለት ተዕለት ኃይልና ንቃት ለመደገፍ 🌿 ከተፈጥሯዊ ንጥረ ነገሮች የተዘጋጀ 🍯 ልዩ የየመን ማር
🍯🔥 የየመን ልዩ ማር — ለተሻለ ኃይልና ጉልበት! 🔥🍯 💪 አካላዊ ጉልበትን ለመደገፍ ⚡ የዕለት ተዕለት ኃይልና ንቃት ለመደገፍ 🌿 ከተፈጥሯዊ ንጥረ ነገሮች የተዘጋጀ 🍯 ልዩ የየመን ማር ጣዕም 💰 በተመጣጣኝ ዋጋ! 🛵🚚 FREE DELIVERY 📍 ባሉበት ቦታ እናደርሳለን! 📞 ለማዘዝ: 🔥 0927893076 🔥 ❤️ ጉልበት • ጣዕም • ጥራት — በአንድ ማር! 🍯✨

Repost from HASSEN TAJU
أنَّ الحبشةَ كانوا يَزْفِنُونَ بين يديْ رسولِ اللهِ صلَّى اللهُ عليهِ وسلَّم ، فيتكلمون بكلامٍ لا يفهمُه ، فقال رسولُ اللهِ صلَّى اللهُ عليهِ وسلَّم : ما يقولون ؟ . قال : يقولون : محمدٌ عبدٌ صالحٌ ሀበሾች ከአላህ መልዕክተኛ (ሶዐወ) አጠገብ እርሳቸው በማያውቁት ቋንቋ (በሀበሻኛ) እየተናገሩ ይዘፍኑ (ይጨፍሩ ) ነበር። "ምን እያሉ ነው" በማለት የአላህ መልእክተኛ ጠየቁ። "ሙሐመድ መልካሙ የአላህ ባሪያ" እያሉ እንደሆነ ተነገራቸው። (ኢማም አህመድ በቁ 12540 የዘገቡት ሶሂህ ሀዲስ፤ ጭፈራው መስጊድ ውስጥ እንደተከናወነ ኢማሙ ሙስሊም በቁጥር 892 ዘግበዋል) ከዚህ ሀዲስ የሚከተሉትን ቁምነገሮች እንማራለን፦ 1- ነብዮን በዜማ ማሞገስ (መንዙማ)ሱና መሆኑን፣ 2- በመንዙማጨመወዛወዝ (ሀድራ) ሱና መሆኑን 3- መንዙማና ሀድራ የሀበሻ ሶሀቦችና ሰለፎች የቆየ ልምድ መሆኑን፣ 4- መሻኢኾቻችን ይህን ሱና ህያው አድርገው ማቆየታቸውን፣ 5- ይህን ሱና ጠብቆ በማቆየትና ለትውልድ በማስተላለፍ የሀዲስ ሊቃውንት የተጫወቱት ሚና፣ 6-አዲሱ ትውልድ ይህን ሱና ልክ እንደሙሐዲሶቻችንና መሻኢኾቻችን ጠብቆ ለትውልድ ሊያስተላልፈውጠእንደሚገባ፣ 7- መልካም ይዘት ያለውን መንዙማንና ሀድራን የሚቃወም ይህን ሀዲስ እየተቃወመ እንደሆነ፤ https://t.me/hassentaju

Repost from TIKVAH-ETHIOPIA
#AddisAbaba የመውሊድ በዓልን ምክንያት በማድረግ መድፍ ይተኮሳል፡፡ ነገ ነሐሴ 19/2018 ዓ/ም የሚከበረውን የመውሊድ በዓል ምክንያት በማድረግ ከንጋቱ 12፡00 ሰዓት ላይ 9 ጊዜ መድፍ እን
#AddisAbaba የመውሊድ በዓልን ምክንያት በማድረግ መድፍ ይተኮሳል፡፡ ነገ ነሐሴ 19/2018 ዓ/ም የሚከበረውን የመውሊድ በዓል ምክንያት በማድረግ ከንጋቱ 12፡00 ሰዓት ላይ 9 ጊዜ መድፍ እንደሚተኮስ መከላከያ ሚኒስቴር ገልጿል፡፡ አዲስ አበባ ነሐሴ 18 ቀን 2018 ዓ/ም @tikvahethiopia

Repost from TIKVAH-ETHIOPIA
1,501ኛው የነቢዩ ሙሐመድ (ሰ.ዐ.ወ) የመውሊድ በዓል ነገ ማክሰኞ በመላው ሀገራችን እንደሚከበር የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት አስታውቋል። የዘንድሮው በዓል የነቢዩ ሙሐመድ (ሰ.
1,501ኛው የነቢዩ ሙሐመድ (ሰ.ዐ.ወ) የመውሊድ በዓል ነገ ማክሰኞ በመላው ሀገራችን እንደሚከበር የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት አስታውቋል። የዘንድሮው በዓል የነቢዩ ሙሐመድ (ሰ.ዐ.ወ) አስተምህሮን መሠረት በማድረግ " የፍትሃዊው ነብይ " በሚል መሪ ቃል በተለያዩ መንፈሳዊ እና ማኅበራዊ መርሐ-ግብሮች ይከበራል። መውሊድ በሀገርአቀፍ ደረጃ የመንግስት እና መንግስታዊ ያልሆኑ ተቋማት ለሕዝብ አገልግሎት ዝግ ሆኖ ከሚከበሩ ኃይማኖታዊ በዓላት አንዱ ነው። ቲክቫህ ኢትዮጵያ አዲስ አበባ ነሐሴ 18 ቀን 2018 ዓ/ም @tikvahethiopia

12 tefetagnoch alachu😅

እንደ Generation የተምታቱብን ነገሮች😑
✔️Confidence እና ሀያእ ማጣት/ጋጠወጥነት ✔️ግልፅነት እና ክፍትአፍነት ✔️ራስን ማክበር እና ሌሎችን መናቅ ✔️የዋህነት እና ጅልነት ✔️ራስን መውደድ እና ራስ ወዳድነት ✔️ብልህነት እና ብልጣብልጥነት ✔️ታጋሽነት እና ፈሪነት ✔️ማክበር እና ማሽቃበጥ ✔️ባህልን መውደድ እና ዘረኝነት ✔️ደግነት እና ለሰው መጠቀሚያ መሆን

☘️ውዱ ነቢያችን ﷺየጁመዓ ሌሊትና ቀን በኔ ሶላዋት መውረድን አብዙ ብለዋል !!! 🌷ሰለዋት እያወረዳቹ 👍Ahbabi

Repost from IQRAA
የፊታችን እሁድ ሀምሌ 26/2018 የአ/አበባና ዙርያዋ የምትገኙ ወደ አልዒምራን ኢስላማዊ ተቋም መድረሳዎች ገብታቹ ቁርኣን ለመሃፈዝ የምትፈልጉ ተማሪዎች   ከጠዋቱ 2:30- 6:30  በአልኢምራን(Cmc)እና በሀምዛ አ/በዳኔ መድረሳዎች ፈተና ስለሚደረግ መድረሳ ለመግባት ፍላጎት ያላቹ  በሰዓቱ ተገኝታቹ እንድትፈተኑ በአክብሮት እናሳዉቃለን:: ሼር አድርጉት

ጀማው Telebirr App ላይ ነፃ 500MB ያልተቀበላችሁ አሁኑኑ ተቀበሉ🔥 Share ይደረግ✋🙂‍↔️
+1
ጀማው Telebirr App ላይ ነፃ 500MB ያልተቀበላችሁ አሁኑኑ ተቀበሉ🔥 Share ይደረግ✋🙂‍↔️

ሰሉ አለነቢ«اللَّهُمَّ صَلِّ وَسَلِّمْ عَلَى نَبِيِّنَا مُحَمَّدٍ»

ከኡቡ ሁረይራህ (ረ ዐ) እንደተላለፈው: ከረሡለላህ የበለጠ አንዳችም ነገር አላየሁም ፣ ፀሀይ በፊታቸው ላይ የምትጓዝ ትመስላለለች። ከአቡ ዑበይዳህ ቢን ሙሀመድ ቢን ዓማር ቢን ያሲር እንዳሉት ለሩቢ
ከኡቡ ሁረይራህ (ረ ዐ) እንደተላለፈው: ከረሡለላህ የበለጠ አንዳችም ነገር አላየሁም ፣ ፀሀይ በፊታቸው ላይ የምትጓዝ ትመስላለለች። ከአቡ ዑበይዳህ ቢን ሙሀመድ ቢን ዓማር ቢን ያሲር እንዳሉት ለሩቢዕ ቢንት ሙዓዊዝ(ረ ዐ) ረሡለላህን ግለጪልኝ አልኳት ልጄ ብትመለከታቸው ፀሀይ ስትወጣ እንደተመለከትክ ነው።አለችኝ ከሂንድ ቢንት ሀላህ(ረ ዐ) እንደተላለፈው: ረሡለላህﷺ ፊታቸው ጨረቃ ሙሉ በሚሆንበት ቀን (እንደ ለይለተል በድር) ያበራል።

ጁምዓ🌸 “ …ከኡመቶቼ መሀከል አንዱ ሲራጥ (ጀሀነም ላይ የተዘረጋን ድልድይ) ለመሻገር አንዴ እየደሀየ፣ አንዴ እየተንፋቀቀ ፣ሌላ ጊዜ ደግሞ ሊወድቅ እየተንጠለጠለ ሲሰቃይ አየሁ ፤ በዚህ የጭንቅ ወቅት ታዲያ በኔ ላይ ያወረደው ሰለዋት ከገባበት መከራ ታድጎ በሁለት እግሩ አቆመው … ” اللهم صل وسلم وبارك على سيدنا وحبيبنا وشفيعنا محمد ﷺ
💞copy

የዑለማ ቤት ዚያራ ሙሉ አስቤዛ ጤፍ 25 ኪሎ     3000 ብር ዘይት 5 ሊትር        1900 ብር ሩዝ  25 ኪሎ       8750 ብር ማካሮኒ 25 ኪሎ  4250 ብር ስኳር 10 ኪሎ      1800 ብር ምስር 5 ኪሎ          1700 ብር የልብስ ሳሙና 12 ፍሬ 890 ብር የሻወር ሳሙና 6 ፍሬ  480 ብር የእጃቸው የሚሰጥ 5000 ብር ጠቅላላ ድምር 27,770 ብር ሀያ ሰባት ሺ ሰባት መቶ ሰባ ከዚህ የበለጠ ምርጥ ኸይር ስራ አለ ወይ? ለሐጃችን ነይተን እንላክ ያስገባችሁበት ደረሰኝ በውስጥ ላኩልን @Hima056 @Hima056 @Hima056 🌐https://t.me/DarulHijreteinIslamicOrg

Repost from IQRAA
إِنَّ اللَّهَ وَمَلَائِكَتَهُ يُصَلُّونَ عَلَى النَّبِيِّ ۚ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا صَلُّوا عَلَيْهِ وَسَلِّمُوا تَسْلِيمًا       አላህና መላእክቱ በነቢዩ ላይ የአክብሮት እዝነትን ያወርዳሉ፡፡ እናንተ ያመናችሁ ሆይ! በእርሱ ላይ የአክብሮት እዝነትን አውርዱ፡፡ የማክበርንም ሰላምታ ሰላም በሉ፡፡ ሱረቱል አሕዛብ ቁጥር 56

Repost from TIKVAH-ETHIOPIA
+1
« በምማርበት የማርኬቲንግ ትምህርት የደረጃ (ሰቃይ) ተማሪ ብሆንም፣ በጤና እክሌ ምክንያት የወደፊት ህልሜ እንዳይጨልም የእናንተ ድጋፍ ያስፈልገኛል! » ናሆም እባላለሁ። ዕድሜዬ 24 ሲሆን፣ ከልጅነቴ ጀምሮ ባጋጠመኝ የነርቭ ችግር ምክንያት እጅና እግሬ ሳይሰራ ቆይቷል። በአሁኑ ሰዓት በሆፕ ዩኒቨርሲቲ (ለቡ መዳኃኔዓለም ፊት ለፊት) በነፃ የትምህርት ዕድል (Sponsorship) የ2ኛ ዓመት የማርኬቲንግ ተማሪ ስሆን፣ በትምህርቴም በጣም ጎበዝ እና የደረጃ ተማሪ ነኝ። እስካሁን በሀገር ውስጥ የህክምና ክትትል ባደርግም ለውጥ ባለመገኘቱ፣ በአስቸኳይ ህንድ ሀገር ሄጄ እንድታከም ተነግሮኛል። ነገር ግን የህክምናው ወጪ ከ5,000,000 (አምስት ሚሊዮን) ብር በላይ በመሆኑ አቅመ-ደካማ ቤተሰቦቼ ይህንን መሸፈን በፍጹም አይችሉም። ውድ የሀገር ውስጥና የውጭ ሀገር ደጋግ ኢትዮጵያውያን ወገኖቼ፤ ህልሜን አሳክቼ ለሀገሬ እንድተርፍና እንድድን የበኩላችሁን እርዳታ እንድታደርጉልኝ በትህትና እጠይቃለሁ። 👉 መርዳት ለምትፈልጉ የባንክ አካውንቶች፦ - የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ (CBE) : 1000192725104 (እቴነሽ ንጉሴ) - አዋሽ ባንክ (Awash Bank) : 01347411578700 (እቴነሽ ንጉሴ) ጉዳዩን ይበልጥ ለማጣራት እና የህክምና ማስረጃዎችንም ለማግኘት በነዚህ ስልክ ቁጥሮች መደወል ይቻላል ፡ 0929305456 ወይም 0938650571 (ናሆም ፈጣሪ መልካምነታችሁን ይክፈላችሁ! @tikvahethiopia

Repost from IQRAA
#ሸማኢሉል ሙሀመዲያህ 3 የጭንቅላታቸው፣ የፀጉራቸው እና የፂማቸው አቀማመጥ ✨​የራስ ቅላቸው (ጭንቅላታቸው):- ጭንቅላታቸው መጠኑ ትልቅና የተስተካከለ ነበር (ይህ በአረብ ባህል የጥበብና የልዕልና ምልክት ነው)። 💠​የፀጉራቸው ሁኔታ፦ ፀጉራቸው በጣም ሉጫም አልነበረም፣ በጣም የከረደደም አልነበረም። ጥቅልል ባለ ውብ ሞገድ ወደ ታች የሚወርድ ነበር። አንዳንዴ እስከ ጆሯቸው ጫፍ፣ አንዳንዴ ደግሞ እስከ ትከሻቸው ድረስ ይለቁት ነበር። በሞቱበት ጊዜ በራሳቸውም ሆነ በፂማቸው ላይ ከ20 የማይበልጡ ነጫጭ ፀጉሮች (ሽበት) ብቻ ነበሩ። ✨​ ፂማቸው ጥቅጥቅ ያለ፣ ሙሉ እና ውብ ነበር። ደረታቸውን ይሸፍን የነበረ ሲሆን፣ ፊታቸውን ይበልጥ ግርማ ሞገስ ያሰጠው ነበር። ✨الهم صلي علي نور الأنوار وسر الأسرار وترياق الأغيار ومفتاح باب اليسار سيدنا محمد المختار وعلى آله الأطهار وصحبه الأخيار✨ ✍@,,,,A

Repost from IQRAA
♦️| ያለችን አንድ እድል ብቻ ናት!። — አሕባቢ እንደ አጋጣሚ ሁኖ ዛሬ ሳንፆም ከዋልን አንድ እድል ብቻ አለን!። ይህም ደሞ ነገን ፁመን ከነገ ወዲያን መድገማችን ነው። 💡"ይህ እድል ካመለጠ ቀዷእ እንደሌለው አስምረንበት ነገንና ከነገ ወዲያን ለመፆም ቆርጠን እነሳ!። ቀጣዩን አመት ማን እንደሚደርስ አይታወቅም ይህንን ውድ ቀን ምክኒያት በመደርደር አናሳልፈው። አማቱን በሙሉ ኢየበላን አሳልፈን 2 ቀን ብቻ ስለፆምን አንሞትም!።" ማሳሰቢያ፦ ዛሬ የፆማችሁ ደሞ ነገን መድገም አትዘንጉ።

ለእናቱ የገባውን ቃል ለማክበር የእናቱን ጀናዛ ቤት አስቀምጦ የ8ኛ ክፍል ሚኒስትሪ ፈተና ከቀብር በፊት እና በኃላ ለፈተና የተቀመጠው ካሊድ:: ካሊድ :- ቃልሽን አላጠፍኩም እማ!"…. ይሕ በምስሉ
ለእናቱ የገባውን ቃል ለማክበር የእናቱን ጀናዛ ቤት አስቀምጦ የ8ኛ ክፍል ሚኒስትሪ ፈተና ከቀብር በፊት እና በኃላ ለፈተና የተቀመጠው ካሊድ:: ካሊድ :- ቃልሽን አላጠፍኩም እማ!"…. ይሕ በምስሉ ላይ የምትመለከቱት ታዳጊ ካሊድ ይባላል ገና የአስራ አራት ዓመት ልጅ ነው።ከሑለት ታናናሽ ወንድሞቹ ጋር በሸገር ከተማ አስተዳደር ኤካ ጣፎ ክፍለ ከተማ ከእናቱ ጋር ይኖራል። ካሊድ ከእናቱ ጋር ሲኖር ወላጅ አባቱ ከእነርሱ ርቆ ሌላ ትዳር መስርቶ ጅጅጋ ከተማ ይኖራል። ካሊድ ሠሞኑን እናቱ ታምወው በነበረበት ወቅት እኔ አንድ ነገር ብሆን ምንም ቢፈጠር አመት የለፋሕበትን ፈተና እንዳታቋርጥ ብለው ቃል ያስገቡታል። እናትም በነጋታው የስምንተኛ ክፍል ፈተና ሊሲጥ ሠዓታት ሲቀረው ሕይወታቸው ያልፋል።ካሊድ በእናቱ ሞት ከፍተኛ ሐዘን ቢሰማውም ለእናቱ የገባው ቃል አክብሮ የእናቱን አስክሬን እቤት ጥሎ የጥዋት ፈተናውን ተፈተነ። ካሊድ ከሠዓት እናቱን አልቅሶ ቀብሮ ተመልሶ የከሰዓት ፈተናውን ተፈተነ።የዚሕ የአስራ አራት አመት ታዳጊ የሕይወት ፈተና ብዙዎችን በሐዘን ማስለቀሱን ዳጉ ጆርናል ዘግቧል። Via በኤደን ሽመልስ ©️ዳጉ_ጆርናል አላህ እናቱን የጀነት ያድርግለት ለሱም ለቤተሰቡም አላህ ሰብር ይስጣቸው ትልቅ ቦታ ደርሶ እናቱን የሚያስጠረ መልካም ልጅ አላህ ያድርገው ሁላችሁም ዱአ አድርጉለት

ሙሉውን አንብበው ከዚያም መጨረሻ ላይ ያለውን ቁጥር አይተው ይወስኑ። የአላህ መልእክተኛ (ሰአወ) እንዲህ ብለዋል ⇣ለምላስ ቀለል ብላ ሚዛን ላይ ከባድ ያለች አላህ ዘንድም የተወደደች ንግግር⇣ *ሱበሃን አላህ ወቢ ሃምዲህ ሱበሃን አላህ አል አዚም* *ሱበሃን አላህ ወቢ ሃምዲህ ሱበሃን አላህ አል አዚም* *ሱበሃን አላህ ወቢ ሃምዲህ ሱበሃን አላህ አል አዚም* *ሱበሃን አላህ ወቢ ሃምዲህ ሱበሃን አላህ አል አዚም* *ሱበሃን አላህ ወቢ ሃምዲህ ሱበሃን አላህ አል አዚም* *ሱበሃን አላህ ወቢ ሃምዲህ ሱበሃን አላህ አል አዚም* *ሱበሃን አላህ ወቢ ሃምዲህ ሱበሃን አላህ አል አዚም* *ሱበሃን አላህ ወቢ ሃምዲህ ሱበሃን አላህ አል አዚም* *ሱበሃን አላህ ወቢ ሃምዲህ ሱበሃን አላህ አል አዚም* ቢያንስ ለ30 ሰዎች ላክ ቢሉትም (ቢያነቡትም) አምስ መቶ ቢሊዮን ሃሰናትን በአላህ ፈቃድ ታገኛለህ። እንደዚሁ አንተ የላክላቸው ሰዎች እያንዳንዳቸው ለ30 ሰው ከላኩ አሁንም 4.680.000.000 ሃሰናት ታገኛለህ። መቼ እንደምትሞት አታቅምና ሰደቀተል ጃሪያ አድርጋት። ለማሰራጨት ደቂቃ እንኳን አይወስድብህም። የቅያማ ዕለት ትመሰክርልህ ዘነድ።

Repost from IQRAA
ከ 1448 ዓመታት በፊት መካ በሳቸው ላይ ጨለመችባቸው፤ መውጫና መግቢያውን አጥብቃ አስጨነቀቻቸው። በመሆኑም በሌሊት ጨለማ ተሸሽገው ተሰደዱ። ነገር ግን... ከ 8 ዓመታት በኋላ በጠራራ ፀሐይ በታላ
ከ 1448 ዓመታት በፊት መካ በሳቸው ላይ ጨለመችባቸው፤ መውጫና መግቢያውን አጥብቃ አስጨነቀቻቸው። በመሆኑም በሌሊት ጨለማ ተሸሽገው ተሰደዱ። ነገር ግን... ከ 8 ዓመታት በኋላ በጠራራ ፀሐይ በታላቅ ድል ወደ መካ ተመለሱ! ሰራዊታቸውንም አስከትለው በአራቱም በሮች በክብር ገቡ! 🛡️ እስኪ አስቡት፦ በአንድ ወቅት በጨለማ የመካ ዋሻ (ሒራእ) ውስጥ በአንድ ሰው ብቻ የተጀመረውና ለዓለም ብርሃንን የሰበከው ይህ እምነት፣ ዛሬ ከአንድ ቢሊዮን ተኩል በላይ ህዝብ ያምንበታል። 🌍ዛሬም ድረስ በየቀኑ በዓለም ዙሪያ በሚገኙ ሚናራዎች ላይ ስማቸው ያለማቋረጥ ይስተጋባል፦
"አሽሀዱ አነ ሙሐመደን ረሱሉላህ" ❤(ሙሐመድ የአላህ መላክተኛ መሆናቸውን እመሰክራለሁ)
اللهم صل وسلم وبارك على نبينا محمد 🤍