fa
Feedback
ዲያቆን ሚካኤል እሸቱ

ዲያቆን ሚካኤል እሸቱ

رفتن به کانال در Telegram

ይህ የዲያቆን ሚካኤል እሸቱ ይፋዊ ገጽ ነው። ለጥያቄዎችና ለአስተያየት @Dnmichael12

نمایش بیشتر
1 821
مشترکین
اطلاعاتی وجود ندارد24 ساعت
+77 روز
+3530 روز

در حال بارگیری داده...

ابر برچسب‌ها
هیچ داده‌ای
مشکلی وجود دارد؟ لطفاً صفحه را تازه کنید یا با مدیر پشتیبانی ما تماس بگیرید.
اشارات ورودی و خروجی
---
---
---
---
---
---
جذب مشترکین
سپتامبر '26
سپتامبر '26
+36
در 0 کانال‌ها
اوت '26
+115
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئیه '26
+87
در 1 کانال‌ها
Get PRO
ژوئن '26
+73
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مه '26
+70
در 0 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '26
+55
در 1 کانال‌ها
Get PRO
مارس '26
+30
در 0 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '26
+17
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '26
+30
در 0 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '25
+23
در 0 کانال‌ها
Get PRO
نوامبر '25
+36
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اکتبر '25
+47
در 1 کانال‌ها
Get PRO
سپتامبر '25
+45
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اوت '25
+57
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئیه '25
+54
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئن '25
+38
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مه '25
+59
در 1 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '25
+46
در 1 کانال‌ها
Get PRO
مارس '25
+79
در 0 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '25
+116
در 1 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '25
+139
در 0 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '24
+153
در 1 کانال‌ها
Get PRO
نوامبر '24
+132
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اکتبر '24
+179
در 0 کانال‌ها
Get PRO
سپتامبر '24
+28
در 1 کانال‌ها
Get PRO
اوت '24
+49
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئیه '24
+35
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئن '24
+19
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مه '24
+31
در 0 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '24
+29
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مارس '24
+19
در 0 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '24
+20
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '24
+20
در 0 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '23
+17
در 0 کانال‌ها
Get PRO
نوامبر '23
+31
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اکتبر '23
+25
در 0 کانال‌ها
Get PRO
سپتامبر '23
+17
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اوت '23
+21
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئیه '23
+35
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئن '23
+32
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مه '23
+36
در 0 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '23
+26
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مارس '23
+12
در 0 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '23
+13
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '23
+26
در 0 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '22
+35
در 0 کانال‌ها
Get PRO
نوامبر '22
+32
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اکتبر '22
+34
در 0 کانال‌ها
Get PRO
سپتامبر '22
+45
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اوت '22
+43
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئیه '22
+25
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئن '22
+40
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مه '22
+36
در 0 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '22
+38
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مارس '22
+62
در 0 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '22
+27
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '22
+61
در 0 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '21
+131
در 0 کانال‌ها
Get PRO
نوامبر '21
+17
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اکتبر '21
+12
در 0 کانال‌ها
Get PRO
سپتامبر '21
+40
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اوت '21
+23
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئیه '21
+39
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئن '21
+50
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مه '21
+438
در 0 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '21
+818
در 0 کانال‌ها
تاریخ
رشد مشترکین
اشارات
کانال‌ها
15 سپتامبر0
14 سپتامبر+2
13 سپتامبر+2
12 سپتامبر+1
11 سپتامبر+3
10 سپتامبر+2
09 سپتامبر0
08 سپتامبر+5
07 سپتامبر+2
06 سپتامبر+3
05 سپتامبر+5
04 سپتامبر+3
03 سپتامبر+1
02 سپتامبر+5
01 سپتامبر+2
پست‌های کانال
ዘመነ ሉቃስ በሀኪሙ ወንጌላዊ የምንፈወስበት ይሁንልን። 🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻 መልካም አዲስ ዓመት ይሁንልዎ።
ዘመነ ሉቃስ በሀኪሙ ወንጌላዊ የምንፈወስበት ይሁንልን። 🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻    መልካም አዲስ ዓመት ይሁንልዎ።

2
ፈተና ወጀብ ቢበዛ | ሕብረ ዝማሬ ፈተና ወጀብ ቢበዛ አይተናል ሕዝቡን ሲያበዛ በሕይወት አንዴ ጠርቶናል እግዚአብሔር መች ይተወናል/2/ አዝ ፍቅር ነዉ የናርዶስ ሽቶ ወደደን ተሰቅሎ ሞቶ ነጎድጓድ መብረቅ ቢሆንም በህይወት አለን አሁንም/2/ አዝ መኳንንት ደጁን ክፈቱ የፀጋዉ  ፈልቷል ዘይቱ ተራግፏል ሸክማችን ምህረቱ ቢፈስልን/2/ አዝ ተጽናንቷል አርፏል ልባችን በእሳት ታጥሮአል ቅጥራችን አንወድቅም አንሸነፍም ይዞናል የአምላካችን ስም/2/ አዝ ሕይወት ነህ የፅድቅ ጥላ ያውቅሐል ቃል የተመላ ነህ አንተ ጣፋጭ ምግባችን እግዚአብሔር ቸሩ አምላካችን/2/ @Orthodox_Mezmur_For_All @Orthodox_Mezmur_For_All
313
3
ቃል ኪዳን አክባሪ፣ አብርሃም ሞተ ብሎ ልጆቹን ያልጣለ፣ አለቀ ሲባል የሚያስጀምር ፤ የሺህ ዓመት ፍቅር፣ የዘላለም ውድ ያለው የእስራኤል አምላክ ይህ ነው።
ቃል ኪዳን አክባሪ፣ አብርሃም ሞተ ብሎ ልጆቹን ያልጣለ፣ አለቀ  ሲባል የሚያስጀምር ፤ የሺህ ዓመት ፍቅር፣ የዘላለም ውድ ያለው የእስራኤል አምላክ ይህ ነው።
353
4
"ለኛ በጎ ነገርን ያደረገ ይቅር ባይ እግዚአብሔርን እናመሰግነዋለን ፤ ይቅር ባይ የጌታችን የአምላካችንና የመድኃኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ አባት ፤ ሰውሮናልና ፤ ረድቶናልና ፤ ጠብቆ አቅርቦናልና፤
"ለኛ በጎ ነገርን ያደረገ ይቅር ባይ እግዚአብሔርን እናመሰግነዋለን ፤ ይቅር ባይ የጌታችን የአምላካችንና የመድኃኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ አባት ፤ ሰውሮናልና ፤ ረድቶናልና ፤ ጠብቆ አቅርቦናልና፤ ወደርሱ ተቀብሎናልና፤ አጽንቶ ጠብቆናልና፤ እስከዚህችም ሰአት አድርሶናልና..." ጸሎተ አኮቴት
547
5
የአብርሃም አምላክ ፣ የይስሐቅ አምላክ ፣የያዕቆብ አምላክ ማረን
የአብርሃም አምላክ ፣ የይስሐቅ አምላክ ፣የያዕቆብ አምላክ ማረን
637
6
“እመቤቴ ማርያም ጠጅ እያማረሽ ፣ ማር አትይውም ወይ ? ሲቆርጥ ልጅሽ።”
719
7
"... ቅዱስ አምላክ ፤ መሐሪ አምላክ ፤ ይቅር ባይ አምላክ ፤ መዓትህ የራቀ ምህረትህ የበዛ ፤ እውነተኛ ፤ ጥንት የሌለህ አምላካችን ፤ ፍፃሜ የሌለህ መድኃኒታችን አንተ ነህ ..." ቅዳሴ ጎርጎር
"... ቅዱስ አምላክ ፤ መሐሪ አምላክ ፤ ይቅር ባይ አምላክ ፤ መዓትህ የራቀ ምህረትህ የበዛ ፤ እውነተኛ  ፤ ጥንት የሌለህ አምላካችን ፤ ፍፃሜ የሌለህ መድኃኒታችን አንተ ነህ ..." ቅዳሴ ጎርጎርዮስ
903
8
ቅዱስ ኒፎን ማነው? | ዲያቆን ሄኖክ ሃይሌ
ቅዱስ ኒፎን ማነው? | ዲያቆን ሄኖክ ሃይሌ
969
9
ጀምረናል ገቡ
188
10
👆🏾ከላይ ያለው ሊንክ የቀጥታ ስርጭት የቄዳር ሚዲያ ነው ገባ ገባ በሉ ለሌሎችም በፍጥነት አጋሩ
1
11
https://vt.tiktok.com/ZS9ktfU6o8hXt-2ncoR/
189
12
ነገ ማታ 2:00 ጀምሮ በዚሁ ቴሌግራም ቻናል የመጀመሪያውን ቀጥታ ሥርጭት እናደርጋለን። የሰ/ት/ቤት ፍቅር እና ትዝታ ያለባችሁ የነገዋ ቤተክርስቲያን ህልውና የሚሳስባችሁ ነገ ማታ 2:00
ነገ ማታ 2:00 ጀምሮ በዚሁ ቴሌግራም ቻናል የመጀመሪያውን ቀጥታ ሥርጭት እናደርጋለን። የሰ/ት/ቤት ፍቅር እና ትዝታ ያለባችሁ የነገዋ ቤተክርስቲያን ህልውና የሚሳስባችሁ ነገ ማታ 2:00
253
13
"... የማይደፈር ግሩም ነው ፤ በእኛ ዘንድ ግን ትሑት ነው ፤ የማይገኝ ልዑል ነው ፤ በእኛ ዘንድ ግን የባሪያን መልክ ነሣ ፤ የማይዳሰስ እሳት ነው ፤ እኛ ግን አየነው ዳሰስነው ከርሱም ጋራ በላ
"... የማይደፈር ግሩም ነው ፤ በእኛ ዘንድ ግን ትሑት ነው ፤ የማይገኝ ልዑል ነው ፤ በእኛ ዘንድ ግን የባሪያን መልክ ነሣ ፤ የማይዳሰስ እሳት ነው ፤ እኛ ግን አየነው ዳሰስነው ከርሱም ጋራ በላን ጠጣን ..." ቅዳሴ ማርያም ❤ @amlake_birhan @waaqa_ifaa
1 265
14
بدون متن...
845
15
بدون متن...
794
16
"መፍቀሬ ሰብእ አቅረበነ ኀቤሁ - ሰውን የሚወድ ሰው የሚወደው እርሱ ከአባቱ ጋራ አስታረቀን። " ከራድዮን የሚባል ፀዓዳ ዖፍ አለ ከነገሥታቱ ቤት ይኖራል። ሰው ሲታመም አምጥተው ከፊቱ ያኖሩታል። የ
   "መፍቀሬ ሰብእ አቅረበነ ኀቤሁ - ሰውን የሚወድ ሰው የሚወደው እርሱ ከአባቱ ጋራ አስታረቀን። "    ከራድዮን የሚባል ፀዓዳ ዖፍ አለ ከነገሥታቱ ቤት ይኖራል። ሰው ሲታመም አምጥተው ከፊቱ ያኖሩታል። የሚሞት እንደሆነ ፊቱን ይመልስበታል የሚድን እንደሆነ ቀርቦ አፉን ከአፉ አድርጎ አስተንፋሱን ይቀበለዋል ነጭ የነበረው ይጠቁራል። ዋዕይ ፀሐይ ሲሻ ወደ ዓየር ይወጣል፤ ፫ት ሰዓት ዋዕየ ፀሐይ ተመቶ ወደ ባሕር ይወርዳል። ፫ት መዓልት ፫ት ሌሊት በከርሠ ባሕር አድሮ የ ቀደመ ጠጉሩን መልጦ ታድሶ ይወጣል። ዖፍ ፀዓዳ የተባለ ጌታ ነው ፀዓዳ በመለኮቱ እንዲለው። ድውይ የተባለ አዳም ነው ቀርቦ አስተንፋሱን እንደመቀበል ባሕርዩን ባሕርይ አድርጓል ደዌ በእስትንፋሱን ወደሱ እንደተመለሰ የአዳም ባሕርይ ባሕርይ ቢያደርግ በአዳም የተፈረደውን መከራ ተቀብሏል። ወቦአ እግዚእነ ኢየሱስ ክርስቶስ ውስተ ኩሉ ፀዋትወ መከራ እንተ ባቲ አመከረነ ጸላኢ እንዲል። ወደ አየር እንደ መውጣት ወደ መስቀል መውጣት ነው። ዋዕየ ፀሐይ ሲሰማው ወደ ባሕር እንደ መውረድ ወደ መቃብር መውረድ ነው። ፫ት መዓልት ፫ት ሌሊት በከርሠ ባሕር አድሮ የቀደመ ጠጉሩን መልጦ ታድሶ እንደ መውጣት ፫ት መዓልት ፫ት ሌሊት በከርሠ መቃብር ኑሮ ፭ ወገን ሁኖ ለመነሣቱ ምሳሌ። ሰውን የሚወድ ሰውም ከሚወደው ልጅሽ ድንግል እመቤታችን፤ ጸጋውን ክብሩን እንዳይነሣን ለምኚልን።      ከዓርብ ውዳሴ ማርያም ትርጓሜ የተወሰደ
872
17
መልሺው ስለእያንዳንዱ ነገር ከማመስገን ርቆ ዘወትር የሚያማርረውን ሥርዓተ ቤተክርስቲያንን ትቶ በራሱ ሕግ የሚመራውን ቤቱ የሆነች ቤተክርስቲያንን ትቶ በባዕድ አገር የተሰደደውን ሕይወት የሚሆን መብል
መልሺው ስለእያንዳንዱ ነገር ከማመስገን ርቆ ዘወትር የሚያማርረውን ሥርዓተ ቤተክርስቲያንን ትቶ በራሱ ሕግ የሚመራውን ቤቱ የሆነች ቤተክርስቲያንን ትቶ በባዕድ አገር የተሰደደውን ሕይወት የሚሆን መብል ትቶ ከሞት መዓድ የሚቋረሰውን ወዳጅ ዘመድ የሆነውን ልጅሽን ርቆ ወደ ጠላት የሔደውን እመብርሃን እመአምላክ እናታችን ከተቀደሰው ሁሉ ርቆ የሔደውን ልጅሽን መልሺው🙏 ✨✨✨ሠናይ ቀን ✨✨✨
937
18
+++ "እግዚአብሔር የጣላት እሳት" +++ በደብተራ ኦሪት በመሠዊያው ላይ የሚነደውና መሥዋዕቱ ይቃጠልበት የነበረው እሳት ከሰማይ የወረደ ነበር። ይህም እሳት ዘወትር እንዳይጠፋ የአሮን ልጆች (ካህናቱ) ማለዳ ማለዳ እንጨት እየጨመሩ እንዲያቀጣጥሉና እንዲያነዱት እግዚአብሔር አዝዟቸዋል።(ዘሌዋ 6፥12) ከማዕጠንት ጀምሮ እስከ እንስሳት በድንኳኑ የሚቀርቡ ማናቸውም የሚቃጠሉ መሥዋዕቶች ሁሉ የሚበሉት ከሰማይ በወረደው በዚህ "የእግዚአብሔር እሳት" ነው። ታዲያ ከእለታት በአንዱ ቀን የአሮን ልጆች ናዳብና አብዩድ እንዲህ አደረጉ። ለእግዚአብሔር የእጣን መሥዋዕት ማቅረብ ፈልገው ለየራሳው ጥናውን (ማዕጠንት) አነሡ። ነገር ግን በጥናው ውስጥ ያደረጉት ከሰማይ የወረደውን "የእግዚአብሔር እሳት" ሳይሆን፣ ከመንደር ጭረው ያመጡትን ወይም ራሳቸው ያቀጣጠሉትን "ሌላ እሳት" ነበር። በዚህም እግዚአብሔር ያላዘዛቸውን ሌላ እሳት ስላቀረቡ አምላክ ተቆጣ። በፊቱም እሳት ወጥቶ እንዲበላቸው አደረገ። እነርሱም ወዲያው ሞቱ።(ዘሌ 10፥1-3) ሊቀ ካህናቱ አሮንን እየተከተሉ እንዲያገለግሉ የተመረጡት ሁለቱ ልጆቹ ገና አገልግሎታቸውን በቅጡ ሳይጀምሩ ተቀሰፋ። ለመሆኑ እነዚህ ሁለት የኦሪት ወጣት ካህናት የተቀጡበት "የሌላ እሳት" ታሪክ ለሐዲስ ኪዳኑ ዘመን ምን ምሳሌ ይኖረው ይሆን? እግዚአብሔር በኦሪቱ ድንኳን እሳትን እንዳወረደ፣ በሐዲስ ኪዳንም የሰውን ልጅ ለማዳን ከሰማይ ሲወርድ ይዞልን የመጣው እሳት አለ። "እሳተ አምጻእኩ ለብሔር፤ ወምንተ እፈቅድ ዘእንበለ አንድዶታ" - "በምድር ላይ እሳት ልጥል መጣሁ፥ አሁንም የነደደ ከሆነ ዘንድ ምን እፈልጋለሁ?" እንዳለን።(ሉቃ 12፥49) ይህ መድኃኒታችን በምድር ላይ የጣለው እሳት ምንድር ነው? አገልግሎቱስ እንዴት ነው? ጌታችን በምድር የጣላት እሳት "ወንጌል" ትባላለች። ሰው ሰውነቱን ንጹሕና የተቀደሰ ሕያውም መሥዋዕት አድርጎ የሚያቀርብባት "የእግዚአብሔር እሳት" ወንጌል ነች። ይህች ወንጌል ጌታ አንድ ጊዜ በምድር የጣላት፣ እኛ ደግሞ ለዘወትር እንዳትጠፉ የምናቀጣጥላትና የምናነዳት እሳት ነች። የማቀጣጠያው እንጨቶችም ቃለ እግዚአብሔርን መስማት እና ማንበብ ናቸው። ያለ ወንጌል እሳትነት ምንም መሥዋዕት እንድናቀርብ አልተፈቀደልንም። ነገር ግን እንደ አሮን ልጆች ናዳብና አብዩድ ከመንደር ቆስቁሰን ወይም ራሳችን አቀጣጥለን የምናመጣቸው "ሌላ እሳት" የተባሉ ከንቱ ፍልስፍናዎችና እንግዳ ትምህርቶች የእግዚአብሔርን ቁጣ ይቀሰቅሱብናል። ዳግመኛም እሳት የተባለው በጥምቀት ጊዜ በሁላችንም ላይ የወረደው ጸጋ እግዚአብሔር ነው። ይህም ጸጋ ለመዳናችን ዓይነተኛ ሚና አለው። ይሁን እንጂ ልክ በደብተራ ኦሪት እንደ ወረደው እሳት ካልተንከባከብነው እና ካላቀጣጠልነው ሊዳፈን እና የሌለ ሊመስል ይችላል። ለዚህም ነው ቅዱስ ጳውሎስ ለመንፈስ ልጁ ጢሞቴዎስ "እሳት እንደሚያቀጣጥል ሰው...በአንተ ያለውን የእግዚአብሔርን ሥጦታ እንድታነሣሣ አሳስብሃለሁ" በማለት የሚመክረው።(2ኛ ጢሞ 1፥6) እግዚአብሔር ለሰጠን ጸጋ ማቀጣጠያዎቹ ደግሞ ጾም፣ ጸሎትና መንፈሳዊ ትሩፋት ሁሉ ናቸው። እርሱ የሰጠህን የጸጋ እሳት ከማቀጣጠል ይልቅ "ሌላ እሳት" ላምጣ ያልህ ቀን ግን ታላቅ ጥፋት ያገኝሃል። ዲያቆን አቤል ካሳሁን abelzebahiran@gmail.com
784
19
ከአእላፋት ወርቅና ብር ይልቅ የአፍህ ሕግ ይሻለኛል። መዝሙረ ዳዊት 119፥72
772
20
አቤቱ በዋጋ የገዛኸው የሰው ልጅ በነጻ ሲሞት ዝም አትበል ! መርጦ ሳይወለድ ተመርጦ ለተገደለው ጌታ ሆይ እዘን !
አቤቱ በዋጋ የገዛኸው የሰው ልጅ በነጻ ሲሞት ዝም አትበል ! መርጦ ሳይወለድ ተመርጦ ለተገደለው ጌታ ሆይ እዘን !
860