ፍሬ ሃይማኖት ሰንበት ት/ቤት
Open in Telegram
በብ/ዓ/ቅ/ጴጥሮስ ወጳውሎስ እና ቅ/ገብርኤል ቤ/ክ የፍሬ ሃይማኖት ሰንበት ት/ቤት ገጽ ነው
Show more3 238
Subscribers
+124 hours
No data7 days
+3730 days
Posts Archive
3 238
🕯 የሐዘን መግለጫ 🕯
"ሕያው ሆኖ የሚኖር ሞትንስ የማያይ ማን ነው" (መዝሙረ ዳዊት መዝ 89፤48 )የሰንበት ት/ቤታችን አገልጋይ የሆነው የዳዊት ደስታ አባት ስላረፉ እና የቀብር ሥርዓታቸውም ስለተፈፀመ በዛሬው ዕለት እሑድ (ጷግሜ 1 ቀን 2018) ከቀኑ 10:00 በመኖሪያ ቤታቸው ተገኝተን ስለምናጽናና ሁላችሁም እንድትገኙ በእግዚአብሔር ስም እንጠይቃለን። 🚌 ትራንስፖርት ስለተዘጋጀ በሰዓቱ በሰንበት ት/ቤታችን እንገናኝ። ለወንድማችን እና ለመላው ቤተሰብ እግዚአብሔር መፅናናትን ይስጥልን! 📍 አድራሻ: ወሰን አቤም ሆቴል አካባቢ
"ኢየሱስም ትንሣኤና ሕይወት እኔ ነኝ የሚያምንብኝ ቢሞት እንኳን ሕያው ይሆናል" ዮሐ 11፥25
3 238
🕯 የሐዘን መግለጫ 🕯
"ሕያው ሆኖ የሚኖር ሞትንስ የማያይ ማን ነው" (መዝሙረ ዳዊት መዝ 89፤48 )የሰንበት ት/ቤታችን አገልጋይ የሆነው የዳዊት ደስታ አባት ስላረፉ እና የቀብር ሥርዓታቸውም ስለተፈፀመ በነገው ዕለት ሰኞ (ጷግሜ 1 ቀን 2018) ከቀኑ 10:00 በመኖሪያ ቤታቸው ተገኝተን ስለምናጽናና ሁላችሁም እንድትገኙ በእግዚአብሔር ስም እንጠይቃለን። 🚌 ትራንስፖርት ስለተዘጋጀ በሰዓቱ በሰንበት ት/ቤታችን እንገናኝ። ለወንድማችን እና ለመላው ቤተሰብ እግዚአብሔር መፅናናትን ይስጥልን! 📍 አድራሻ: ወሰን አቤም ሆቴል አካባቢ
"ኢየሱስም ትንሣኤና ሕይወት እኔ ነኝ የሚያምንብኝ ቢሞት እንኳን ሕያው ይሆናል" ዮሐ 11፥25
3 238
በውጭ ሀገር ለምትገኙ ውድ አባላቶቻችን የተዘጋጀ የቀጥታ ስርጭት መግቢያ
Click the following link to join the meeting:
https://meet.jit.si/FireHaymanotAssembly
=====
Just want to dial in on your phone?
Dial-in: +1.512.647.1431 PIN: 1558705792#
Click this link to see the dial in phone numbers for this meeting
https://meet.jit.si/static/dialInInfo.html?room=firehaymanotassembly
3 238
ውድ የፍሬ ሃይማኖት ሰንበት ት/ቤት አባላት🗓 ዛሬ ነሐሴ 30 ⏰ ከ10:00 ጀምሮ 📍አዲሱ ገበያ Sunland Hotel https://maps.app.goo.gl/baJkQWjA2paEUEy28
ሁላችንም እንገናኛለን
3 238
የመርሐግብር ቦታ ለውጥውድ የፍሬ ሃይማኖት ሰንበት ት/ቤት አባላት ነሐሴ 30 ላይ የምንገናኝበት ቦታ አስቀድሞ Stay Easy Hotel እንደነበር ይታወቃል። ነገር ግን በተለያዩ አሳማኝ ምክንያቶች ቦታው ወደ SUNLAND HOTEL መቀየሩን በታላቅ አክብሮት እናሳውቃለን።
ነሐሴ 30 | አይቀርም!
3 238
🕯 የሐዘን መግለጫ 🕯
"ሕያው ሆኖ የሚኖር ሞትንስ የማያይ ማን ነው" (መዝሙረ ዳዊት መዝ 89፤48 )የሰንበት ት/ቤታችን አገልጋይ የሆነው ናትናኤል ጋሩምሳ አያት ስላረፉ ሰንበት ት/ቤታችን የተሰማውን ጥልቅ ሀዘን ይገልፃል። የቀብር ሥርአታቸው በትላንትናው ዕለት የተፈፀመ ሲሆን በነገው ዕለት በዕለተ እሑድ (ነሐሴ 10 ቀን 2018) ከአመሻሹ 11:00 በመኖርያ ቤታቸው ተገኝተን ስለምናጽናና ሁላችሁም እንድትገኙ በእግዚአብሔር ስም እንጠይቃለን። ለወንድማችን ናትናኤል እና ለመላው ቤተሰቦቻቸው እግዚአብሔር መፅናናትን ይስጥልን! 📍 አድራሻ: አጠና ተራ ከቴሌ ፊት ለፊት ባለው ቅያስ
"ኢየሱስም ትንሣኤና ሕይወት እኔ ነኝ የሚያምንብኝ ቢሞት እንኳን ሕያው ይሆናል" ዮሐ 11፥25
3 238
በስመአብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን
የእኅቶች ጉባዔ🗓 ነሐሴ 10 ⏰ ከ11:00 ጀምሮ 📍 በሰንበት ት/ቤቱ አዳራሽ
ርዕስ ☞ ቅዳሴ
