en
Feedback
ፍሬ ሃይማኖት ሰንበት ት/ቤት

ፍሬ ሃይማኖት ሰንበት ት/ቤት

Open in Telegram

በብ/ዓ/ቅ/ጴጥሮስ ወጳውሎስ እና ቅ/ገብርኤል ቤ/ክ የፍሬ ሃይማኖት ሰንበት ት/ቤት ገጽ ነው

Show more
3 238
Subscribers
+124 hours
No data7 days
+3730 days
Posts Archive
🕯 የሐዘን መግለጫ 🕯 "ሕያው ሆኖ የሚኖር ሞትንስ የማያይ ማን ነው" (መዝሙረ ዳዊት መዝ 89፤48 ) የሰንበት ት/ቤታችን አገልጋይ የሆነው የዳዊት ደስታ አባት ስላረፉ እና የቀብር ሥርዓታቸውም
🕯 የሐዘን መግለጫ 🕯
"ሕያው ሆኖ  የሚኖር ሞትንስ  የማያይ ማን ነው" (መዝሙረ ዳዊት  መዝ 89፤48 )
የሰንበት ት/ቤታችን አገልጋይ የሆነው የዳዊት ደስታ አባት ስላረፉ እና የቀብር ሥርዓታቸውም ስለተፈፀመ በዛሬው ዕለት እሑድ (ጷግሜ 1 ቀን 2018) ከቀኑ 10:00 በመኖሪያ ቤታቸው ተገኝተን ስለምናጽናና ሁላችሁም እንድትገኙ  በእግዚአብሔር ስም እንጠይቃለን። 🚌 ትራንስፖርት ስለተዘጋጀ በሰዓቱ በሰንበት ት/ቤታችን እንገናኝ። ለወንድማችን እና ለመላው ቤተሰብ እግዚአብሔር መፅናናትን ይስጥልን!    📍 አድራሻ: ወሰን አቤም ሆቴል አካባቢ
"ኢየሱስም ትንሣኤና ሕይወት እኔ ነኝ የሚያምንብኝ ቢሞት እንኳን ሕያው ይሆናል" ዮሐ 11፥25

🕯 የሐዘን መግለጫ 🕯 "ሕያው ሆኖ የሚኖር ሞትንስ የማያይ ማን ነው" (መዝሙረ ዳዊት መዝ 89፤48 ) የሰንበት ት/ቤታችን አገልጋይ የሆነው የዳዊት ደስታ አባት ስላረፉ እና የቀብር ሥርዓታቸውም
🕯 የሐዘን መግለጫ 🕯
"ሕያው ሆኖ  የሚኖር ሞትንስ  የማያይ ማን ነው" (መዝሙረ ዳዊት  መዝ 89፤48 )
የሰንበት ት/ቤታችን አገልጋይ የሆነው የዳዊት ደስታ አባት ስላረፉ እና የቀብር ሥርዓታቸውም ስለተፈፀመ በነገው ዕለት ሰኞ (ጷግሜ 1 ቀን 2018) ከቀኑ 10:00 በመኖሪያ ቤታቸው ተገኝተን ስለምናጽናና ሁላችሁም እንድትገኙ  በእግዚአብሔር ስም እንጠይቃለን። 🚌 ትራንስፖርት ስለተዘጋጀ በሰዓቱ በሰንበት ት/ቤታችን እንገናኝ። ለወንድማችን እና ለመላው ቤተሰብ እግዚአብሔር መፅናናትን ይስጥልን!    📍 አድራሻ: ወሰን አቤም ሆቴል አካባቢ
"ኢየሱስም ትንሣኤና ሕይወት እኔ ነኝ የሚያምንብኝ ቢሞት እንኳን ሕያው ይሆናል" ዮሐ 11፥25

በውጭ ሀገር ለምትገኙ ውድ አባላቶቻችን የተዘጋጀ የቀጥታ ስርጭት መግቢያ Click the following link to join the meeting: https://meet.jit.si/FireHaymanotA
በውጭ ሀገር ለምትገኙ ውድ አባላቶቻችን የተዘጋጀ የቀጥታ ስርጭት መግቢያ Click the following link to join the meeting: https://meet.jit.si/FireHaymanotAssembly ===== Just want to dial in on your phone? Dial-in: +1.512.647.1431 PIN: 1558705792# Click this link to see the dial in phone numbers for this meeting https://meet.jit.si/static/dialInInfo.html?room=firehaymanotassembly

Voice message01:28

ውድ የፍሬ ሃይማኖት ሰንበት ት/ቤት አባላት 🗓 ዛሬ ነሐሴ 30 ⏰ ከ10:00 ጀምሮ 📍አዲሱ ገበያ Sunland Hotel https://maps.app.goo.gl/baJkQWjA2paEUEy28 ሁላችንም
ውድ የፍሬ ሃይማኖት ሰንበት ት/ቤት አባላት
🗓 ዛሬ ነሐሴ 30 ⏰ ከ10:00 ጀምሮ 📍አዲሱ ገበያ Sunland Hotel https://maps.app.goo.gl/baJkQWjA2paEUEy28
ሁላችንም እንገናኛለን

1 ቀን ብቻ ቀረው
1 ቀን ብቻ ቀረው

የመርሐግብር ቦታ ለውጥ ውድ የፍሬ ሃይማኖት ሰንበት ት/ቤት አባላት ነሐሴ 30 ላይ የምንገናኝበት ቦታ አስቀድሞ Stay Easy Hotel እንደነበር ይታወቃል። ነገር ግን በተለያዩ አሳማኝ ምክንያቶች
የመርሐግብር ቦታ ለውጥ
ውድ የፍሬ ሃይማኖት ሰንበት ት/ቤት አባላት ነሐሴ 30 ላይ የምንገናኝበት ቦታ አስቀድሞ Stay Easy Hotel እንደነበር ይታወቃል። ነገር ግን በተለያዩ አሳማኝ ምክንያቶች ቦታው ወደ SUNLAND HOTEL መቀየሩን በታላቅ አክብሮት እናሳውቃለን።
ነሐሴ 30 | አይቀርም!

ልዩ የ3 ወር የጸሎት መርሐግብር 🗓 አርብ ነሐሴ 29 ⏰ ከምሽቱ 12:00 ጀምሮ 📍 በሰንበት ት/ቤቱ አዳራሽ
ልዩ የ3 ወር የጸሎት መርሐግብር
🗓 አርብ ነሐሴ 29 ⏰ ከምሽቱ 12:00 ጀምሮ 📍 በሰንበት ት/ቤቱ አዳራሽ

ዝክረ ፍሬ ሃይማኖት ⏰ ዛሬ ከቀኑ 9:00 ጀምሮ 🔖 ውድ የሰንበት ት/ቤታችን አባላት ሁላችሁም ተጋብዛችኋል።
ዝክረ ፍሬ ሃይማኖት
⏰ ዛሬ ከቀኑ 9:00 ጀምሮ 🔖 ውድ የሰንበት ት/ቤታችን አባላት ሁላችሁም ተጋብዛችኋል።

እንኳን ደስ አለን የፍሬ ሃይማኖት Youtube Channel 10,000 Subscribers አልፏል።
እንኳን ደስ አለን
የፍሬ ሃይማኖት Youtube Channel 10,000 Subscribers አልፏል።

አዲስ ነገር እየመጣ ነው ... 🗓 ነሐሴ 30 ቀን 2018 ዓ.ም.
አዲስ ነገር እየመጣ ነው ...
🗓 ነሐሴ 30 ቀን 2018 ዓ.ም.

ዝክረ ፍሬ ሃይማኖት ⏳ 3 ቀን ቀረው ⏳
ዝክረ ፍሬ ሃይማኖት
⏳ 3 ቀን ቀረው ⏳

ዝክረ ፍሬ ሃይማኖት ⏳ 4 ቀን ቀረው ⏳
ዝክረ ፍሬ ሃይማኖት
⏳ 4 ቀን ቀረው ⏳

ዝክረ ፍሬ ሃይማኖት ⏳ 5 ቀን ቀረው ⏳
ዝክረ ፍሬ ሃይማኖት
⏳ 5 ቀን ቀረው ⏳

🗓 ነሐሴ 30
🗓 ነሐሴ 30

🕯 የሐዘን መግለጫ 🕯 "ሕያው ሆኖ የሚኖር ሞትንስ የማያይ ማን ነው" (መዝሙረ ዳዊት መዝ 89፤48 ) የሰንበት ት/ቤታችን አገልጋይ የሆነው ናትናኤል ጋሩምሳ አያት ስላረፉ ሰንበት ት/ቤታችን የተ
🕯 የሐዘን መግለጫ 🕯
"ሕያው ሆኖ  የሚኖር ሞትንስ  የማያይ ማን ነው" (መዝሙረ ዳዊት  መዝ 89፤48 )
የሰንበት ት/ቤታችን አገልጋይ የሆነው ናትናኤል ጋሩምሳ አያት ስላረፉ ሰንበት ት/ቤታችን የተሰማውን ጥልቅ ሀዘን ይገልፃል። የቀብር ሥርአታቸው በትላንትናው ዕለት የተፈፀመ ሲሆን በነገው ዕለት በዕለተ እሑድ (ነሐሴ 10 ቀን 2018) ከአመሻሹ 11:00 በመኖርያ ቤታቸው ተገኝተን ስለምናጽናና ሁላችሁም እንድትገኙ  በእግዚአብሔር ስም እንጠይቃለን። ለወንድማችን ናትናኤል እና ለመላው ቤተሰቦቻቸው እግዚአብሔር መፅናናትን ይስጥልን!    📍 አድራሻ: አጠና ተራ ከቴሌ ፊት ለፊት ባለው ቅያስ
"ኢየሱስም ትንሣኤና ሕይወት እኔ ነኝ የሚያምንብኝ ቢሞት እንኳን ሕያው ይሆናል" ዮሐ 11፥25

በስመአብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን የእኅቶች ጉባዔ 🗓 ነሐሴ 10 ⏰ ከ11:00 ጀምሮ 📍 በሰንበት ት/ቤቱ አዳራሽ ርዕስ ☞ ቅዳሴ
በስመአብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን
የእኅቶች ጉባዔ
🗓 ነሐሴ 10 ⏰ ከ11:00 ጀምሮ 📍 በሰንበት ት/ቤቱ አዳራሽ
ርዕስ ☞ ቅዳሴ