234
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days
Posts Archive
Repost from 𝕖𝕕𝕦𝕔𝕒𝕥𝕚𝕠𝕟 ️️️𝕗𝕠𝕣 𝕒𝕝𝕝 📚
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ2016 የትምህርት ዘመን ትምህርት መስከረም 7 /1/2016 ዓ.ም በሁሉም ትምህርት ተቋማት ይጀመራል።
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ2016 የትምህርት ዘመን ትምህርት መስከረም 14 /1/2016 ዓ.ም እንደሚጀመር በተለያዩ ማህበራዊ ሚዲያዎች እየተሰራጨ የሚገኘው መረጃ የተሳሳተ መሆኑን እናሳውቃለን።
መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ!
You Tube: https://www.youtube.com/watch?v=TWkBGoeYCNQ...
TikTok፡- tiktok.com/@aaeducationbureau
Telegram ፡ https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbueau
Twitter ፡ https://twitter.com/aacaebc
Face book: https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication
Blog: - http://www.aacaebc.wordpress.com/
Website: - aaceb.gov.et
Email;- aacaebc@gmail.com
Instagram: - https://www.instagram.com/aacaeb/
Repost from N/a
📚በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ2016 የትምህርት ዘመን ትምህርት መስከረም 7 /1/2016 ዓ.ም በሁሉም ትምህርት ተቋማት ይጀመራል።
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ2016 የትምህርት ዘመን ትምህርት መስከረም 14 /1/2016 ዓ.ም እንደሚጀመር በተለያዩ ማህበራዊ ሚዲያዎች እየተሰራጨ የሚገኘው መረጃ የተሳሳተ መሆኑን እናሳውቃለን።
👉 አዲስ አበባ ትምህርት ቢሮ
Repost from N/a
መስከረም 03/2016ዓ.ም
በቅድሚያ እንኳን ለ2016ዓ.ም የትምህርት ዘመን በሰላም አደረሳችሁ
የስብሰባ ጥሪ
ለወጣቶች ገነት ቅድመ አንደኛና የ1ኛ
ደ/ት/ቤት
ስልጠና የማትሳተፉ መምህራን በሙሉ
ነገ መስከረም 04/2016ዓ.ም
አዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ት/ቢሮ ባዘጋጀው መሰረት ከተማ አቀፍ ውይይት ስለሚካሄድ ሁሉም መምህራን በወረዳ 08 ወጣት ማእከል ቅጥር ግቢ በመገኘት በ2016ዓ.ም የትምህርት አጀማመር እና በሌሎች ለመማር ማስተማር ስራው አስፈላጊ እና ወሳኝ አጀንዳዎች ላይ ውይይት ይካሄዳል።
የትምህርት ሳምንትን ለትምህርት ስራው ወሳኝ የሆኑ መግባባት እና የጋራ ሃሳብ በመያዝ ስኬታማ የትምህርት ዘመን ማድረግ ያስፈልጋል። ስለሆነም ሁሉም የት/ቤታችን መምህራን በነገው ማለትም መስከረም 04/2016ዓ.ም በምናደርገው ውይይት ላይ ከሰአት 7:00 ላይ በሰዓቱ በመገኘት የውይይቱ ተሳታፊዎቹ መሆን ይኖርባችኋል።
ማሳሰቢያ:-
1. ሁሉም መምህር በውይይቱ ማለፍ እና የጋራ ስምነት ማድረግ ግዴታ ነው።
2. ማርፈድም ሆነ መቅረት በፍፁም የተከለከለ ነው። ይህ ሳይሆን ቢቀር ኃላፊነቱን መምህሩ/ርቷ የሚወስዱ መሆኑን ት/ቤቱ በጥብቅ ያስታውቃል።
ት/ቤቱ
አስቸኳይ ማሳሰቢያ
👉የግብረ ገብ እና የቅድመ አንደኛ መጽሀፍ ትውውቅን በተመለከተ
✅ከወረዳ 01- 08 ያሉ ሁሉም የመንግስት እና የግል ት/ቤት የኬጅ እና የግብረ ገብ መምህራን የመጽሀፍ ትውውቅ የሚካሄደው ኮከበጽባህ 2ኛ ደ/ት/ቤት ሲሆን
✅ከወረዳ 09- 12 ያሉ ሁሉም የመንግስት እና የግል ት/ቤቶች የኬጅ እና የግብረ ገብ መምህራን የመጽሀፍ ትውውቅ የስልጠና ቦታ በደ/ወንድይራድ 1ኛ /ደ/ት/ቤት ነው
✅ስልጠናው አርብ መስከረም 4-5/1/2016 ለ2ቀናት የሚሰጥ ይሆናል
✅ሁሉም የግል እና የመንግስት ት/ቤት መምህራንን በመለየት በመጽሀፍ ትውውቁ ስልጠና እንዲገኙ የማድረግ ግዴታ አለበት!!!
ወቅታዊ ትምህርታዊ መረጃዎች
🌻1ኛ. የ2016 የትምህርት ዘመን ትምህርት ሰኞ በ7/01/2016 እንደሚጀመር መገለጹ ይታወቃል። ነገር ግን ትምህርት የሚጀመረዉ በ14/1/2016ዓ.ም ነዉ የሚል የሀሰት መረጃ እየተሰራጨ በመሆኑ ሁሉም የመንግስትና የግል ት/ቤቶች መስከረም 7 /1/2016 ዓ.ም ትምህርት የሚጀመር መሆኑን እንድታዉቁ።
🌻2ኛ. የ7ተኛ ክፍል ከክልል የሚመጡ ተማሪዎች በቢሮ በኩል ፈተና እንደሚዘጋጅ መግለጻችን ይታወቃል። ስለሆነም እስከ አርብ 4/1/2016 ዓ.ም ጠዋት 4:00 ድረስ ብቻ በየትምህርት ቤቱ ከክልል መጥተዉ የተመዘገቡ ተማሪዎች መረጃ በወረዳ ት/ጽ/ቤት ሀላፊ ተረጋግጦ በሶፍት እና በሀርድ ክፍለ ከተማ እንድትልኩን።
✍️ማክሰኞ 8/1/2816 ዓ.ም ጠዋት 2:30 ዳ/ሚኒሊክ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት ተመዝጋቢ ተማሪዎች ለፈተና እንዲገኙ እንድታደርጉ። ውጤት በክ/ከተማ በኩል ይላካል::መረጃውን በተባለው ቀን ያላከ ወረዳ/ት/ቤት ሀላፊነቱን ይወስዳል!!
🌻3ኛ. የመምህራን መድረክ ዓርብ በ4/01/2015 የተያዘ መሆኑ ይታወቃል። በዚህ ቀን የግብረ ገብ ትምህርትና የቅድመ አንደኛ የመጽሐፍት ትዉዉቅ ይደረጋል። ስለሆነም ካለን ጊዜ አንጻር አጣጥሞ ማስኬድ ስለሚያስፈልግ የመጽሐፍት ትውውቁ ላይ የሚሳተፉ መምህራን ተለይተዉ እንዲሳተፉ ሌሎች መምህራን በወጣዉ መርሐ ግብር መሠረት በዉይይቱ እንዲሳተፉ እንድታደርጉ።
🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻የየካ ክፍለ ከተማ ት/ጽ/ቤት🌻🌻
Repost from Yeka Education
#መረጃ
✅የ2016 የትምህርት ዘመን ትምህርት ሰኞ በ7/01/2016 እንደሚጀመር መገለጹ ይታወቃል።
ነገር ግን ትምህርት የሚጀመረዉ በ14/1/2016ዓ.ም ነዉ የሚል የሀሰት መረጃ እየተሰራጨ በመሆኑ ሁሉም የመንግስትና የግል ት/ቤቶች መስከረም 7/1/2016 ዓ.ም ትምህርት የሚጀመር መሆኑን እንድታዉቁና አስፈላጊውን ቅድመ ዝግጅት እንድታደርጉ እናሳስባለን ።
የየካ ክፍለ ከተማ ት/ጽ/ቤት
አዲስዓመት
መልካምአዲስዓመት
መልካም አዲስዓመት
መልካም አዲስዓመት
መልካም አዲስዓመት
መልካም አዲስዓመት
አዲስዓመት
አዲስዓመት
አዲስዓመት
አዲስዓመት
አዲስዓመት
አዲስዓመት
አዲስዓመት
አዲስዓመት
አዲስዓመት
አዲስዓመት አዲስዓመት
አዲስዓመትአዲስዓመትአዲስዓመት
አዲስዓመትአዲስዓመትአዲስዓመት
አዲስዓመት
መልካምአዲስዓመት
መልካምአዲስዓመትአዲስዓመት
አዲስዓመት አዲስዓመት
አዲስዓመት አዲስዓመት
አዲስዓመት አዲስዓመት
አዲስዓመት አዲስዓመት
አዲስዓመት አዲስዓመት
አዲስዓመት አዲስዓመት
አዲስዓመት አዲስዓመት
አዲስዓመት አዲስዓመት
አዲስዓመት አዲስዓመት
መልካም አዲስዓመትአዲስዓመት
መልካምአዲስዓመትስዓመት
መልካምአዲስዓመት
አዲስዓመት
ዓመት
አዲስዓመት
መልካምአዲስዓመት
አዲስዓመት
አዲስዓመት
አዲስዓመት
አዲስዓመት
አዲስዓመት
አዲስዓመት
አዲስዓመት
አዲስዓመት
አዲስዓመት
አዲስዓመት
አዲስዓመት
አዲስዓመትመልካምአዲስዓመት
አዲስዓመትመልካምአዲስዓመት
አዲስዓመትመልካምአዲስዓመት
አዲስዓመት
መልካምአዲስዓመት
መልካምአዲስዓመትአዲስዓመት
አዲስዓመት አዲስዓመት
አዲስዓመት አዲስዓመት
አዲስዓመት
አዲስዓመት
አዲስዓመት
አዲስዓመትመልካምአዓመት
መልካምአዲስዓመትአዲትዓመት
አዲስዓመት አዲስዓመት
አዲስዓመት አዲስዓመት
አዲስዓመት አዲስዓመት
አዲስዓመት አዲስዓመት
አዲስዓመት አዲስዓመት
መልካም አዲስዓመትአዲስዓመት
መልካምአዲስዓመትስዓመት
መልካምአዲስዓመት
አዲስዓመት
🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆
🔆🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🔆
🔆🌼🔸🔸🔸🔸🔸🔸🔸🔸🔸🌼🔆
🔆🌼🔸🕊🌻🌻🌻🌻🌻🕊🔸🌼🔆
🔆🌼🔸🌻🌻 መልካም 🌻🌻️🔸🌼🔆
🔆🌼🔸🌻🌻 አዲስ 🌻🌻🔸🌼🔆
🔆🌼🔸🌻🌻 ዓመት 🌻🌻️🔸🌼🔆
🔆🌼🔸🌻️🌹🌾🌻💐🌹🌻🔸🌼🔆
🔆🌼🔸🕊🌻🌻🌻🌻🌻️🕊🔸🌼🔆
🔆🌼🔸🔸🔸🔸🔸🔸🔸🔸🔸🌼🔆
🔆🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🔆
Repost from N/a
እንኳን ለ 2016 ዓ.ም አዲስ ዓመት በሰላም በፍቅር እና በጤና አደረሰን ፤ አደረሳችሁ!
የወጣቶች ገነት ት/ት ቤት ማህበረሰብ በሙሉ ከከበረ ሠላምታ ጋር በድጋሜ እንኳን ከዘመን ዘመን አሸጋገራችሁ። አዲሱ ዓመት ፈጣሪ ለእርስዎ እና ለተወዳጅ ቤተሰብዎ የሠላም፣ የጤንነት፣ የደስታ፣ የፍቅር፣ የበረከት፣ የስኬት፣ የብልፅግና ዘመን ያድርግልዎት። የልብዎ መሻት ይሙላልዎት። ደግሞ ለዓመቱ ያድርስዎት። ፈጣሪ የራሱ በሆነው ሀያልነቱ እና በቸርነቱ ሀገራችንን እና ህዝባችንን በሠላም ይጠብቅልን። መሀመድ ኢሣ የት/ት ቤቱ ርዕሰ መምህር
