234
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days
Posts Archive
Repost from Yeka Education
የቅድመ 1ኛ እና ከ1ኛ-8ኛ ክፍል የተማሪዎችን መጽሀፍት በሚከተሉት ሊንኮች ማግኘት ትችላላቹህ(9ኛ-12ኛ)
✅የቅድመ 1ኛ መጽሀፍ
👇👇👇👇👇
https://t.me/dam76/3693?single
✅የ1ኛ ክፍል መጽሀፍ
👇👇👇👇👇
https://t.me/dam76/3716?single
✅የ2ኛ ክፍል መጽሀፍ
👇👇👇👇👇
https://t.me/dam76/3709?single
✅የ3ኛ ክፍል መጽሀፍ
👇👇👇👇👇
https://t.me/dam76/3702?single
✅የ4ኛ ክፍል መጽሀፍ
👇👇👇👇👇
https://t.me/dam76/3685?single
✅የ5ኛ ክፍል መጽሀፍ
👇👇👇👇👇
https://t.me/dam76/3678?single
✅የ6ኛ ክፍል መጽሀፍ
👇👇👇👇👇
https://t.me/dam76/3670?single
✅የ7ኛ ክፍል መጽሀፍ
👇👇👇👇👇
https://t.me/dam76/3659?single
✅የ8ኛ ክፍል መጽሀፍ
👇👇👇👇👇
https://t.me/dam76/3641?single
✅Afan Oromo Grade 3-8 text books
👇👇👇👇👇
https://t.me/dam76/3099?single
✅Afan Oromo grade 6-8
👇👇👇👇👇
https://t.me/dam76/3047
ዛሬ ማለትም በ05/02/2016
በአለም አቀፍ ለ20ኛ፣በኢትዮጵያ ለ19ኛ ጊዜ እየተከናወነ ያለውን የፀረ_ሙስና ቀንን በማስመልከት በተቋማችን በተዘጋጀው ሠነድ ላይ በፖናል ውይይት ከተማሪዎች ጋር በመሆን ማክበር ተችሏል።
በወጣቶች ገነት አንደኛ ደረጃ ት/ቤት የ1ኛ ሴሚስተር የመጀመሪያ ዙር ጥያቄና መልስ ውድድር በ05/03/2016 ዓ.ም በደማቅ ሁኔታ ተካሄደ።
የየካ ክፍለ ከተማ የት/ት ፅ/ቤት ሀላፊ አቶ ፈይሳ ወዳጆ የወጣቶች ገነት ቅድመ-አንደኛ ደረጃ ት/ት ቤት ግንባታ ያለበትን ደረጃ በመስክ ምልከታ ሲጎበኙ።
ጥንቃቄ እናድርግ!!
👉በአዲስ አበባ በከተማ " ጉንፋን መሰል " ህመም መከሰቱና ነዋሪዎች ጥንቃቄ ማድረግ እንደሚገባቸው የጤና ባለሙያዎች እየመከሩ ናቸው።
✅ጉንፋን መሰል ህመሙ፦
👉 ከአፍንጫ ብዙ ፈሳሽ መውጣት፣
👉ሳል፣
👉ራስ ምታት፣
👉 ጉሮሮን የማቃጠል ስሜት፣
👉 ድካም፣ የምግብ ፍላጎት መቀነስ የመሳሰሉት እንደሆኑ ተናግረዋል፡፡
✅ህመሙን ለመከላከል እና ለማስታገስ ፦
👉 ፈሳሽ መውሰድ፣
👉ከቅዝቃዜ ራስን ማራቅ (ሙቀቱን የተመጣጠነ ማድረግ)፣
👉 መኖሪያ ቤትን አየር እንዲያገኝ ማድረግ፣
👉 በቂ የሆነ እረፍት መውሰድ እና የመሳሰሉትን ተግባራዊ ማድረግ አስፈላጊ መሆኑን መክረዋል።
✅በሌላ በኩል ፤ በቤት ውስጥ የእፅዋት ዝርያዎችን በፍም (እሳት) ላይ በማጨስ ጭሱን መታጠን ሳንባ እንዲያብጥ ወይም እንዲቆጣ በማድረግ ለጉዳት እንደሚዳርግ ተናግረዋል፡፡
✅ማህበረሰቡ ፦
👉 በህዝብ ማመላለሻ ትራንስፖርት ውስጥ መስኮቶችን በመክፈት፣
👉በንግድ ቤቶች፣ ትምህርት ቤቶች እንዲሁም ሰው በተሰበሰበበት ቦታዎች የአፍና አፍንጫ መሸፈኛ ጭምብል በማድረግ፣
👉የእጅን ንፅህና በአግባቡ በመጠበቅ እንዲሁም አስም ያለባቸው ምልክቶቹ እንደታዩባቸው ወደ ህክምና ተቋማት ሄደው መታየት እንዳለባቸው መክረዋል።
👉የዝናብ ወራት ማለፉን ተከትሎ በጥቅምትና ህዳር ወቅት ላይ አብዛኛውን ጊዜ የጉንፋንና ኢንፍሉዌንዛ በሽታ ይከሰታል፡፡
👉" እጅን በመታጠብ፣ አፍና አፍንጫን በመሸፈን በሽታውን በቀላሉ መከላከል ይቻላል " ያሉ ሲሆን በበሽታው የተያዙ ሰዎች በቂ እረፍት በመውሰድ፣ ፈሳሽና ትኩስ ነገሮች በመጠቀምና ተገቢውን ህክምና በማግኘት ስርጭቱ እንዳይስፋፋ ጥንቃቄ ማድረግ እንዳለባቸው አሳስበዋል
via👉 ኢዜአ ነው።
መልካም ቀን👏👏
የወጣቶች ገነት ቅድመ-አንደኛ ደረጃ ት/ት ቤት ግንባታ ያለበትን ደረጃ በክ/ከተማ ዋና ስራ አስፈፃሚ የመስክ ጉብኝት ሲደረግ
ለሁሉም ት/ቤቶች
ጉዳዩ:- በ2016 የትምህርት ዘመን የትምህርት ቅበላ እና ምዝገባ ጊዜን ስለማጠናቀቅ
👉የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ በቁጥር አ2 3 4915 38-40/35 በቀን 07/01/2016 ዓ. ከአዲስ አበባ ከተማ ውጪ ቤተሰብ ጥየቃ የሔዱና ከክልል ሲማሩ ለነበሩ ተማሪዎች መልቀቂያ በመያዝ የትምህርት እድል እንዲያገኙ ለማድረግ የምዝገባ ጊዜ ላልተወሰነ ጊዜ መራዘሙን በደብዳቤ አሳውቀናል፡
👉ስለሆነም ከጥቅምት 19 ቀን 2016 ዓ.ም ጀምሮ ምንም አይነት የተማሪ ቅበላና ምዝገባ እንዳይከናወን እናሳስባለን፡፡
#በህይወታችን ልንማርባቸው የሚገቡ ጠቃሚ #አባባሎች
1️⃣ ጠንካራ ሰው ሁን ማለት አትወደቅ ማለት አይደለም ወድቀህ መነሳትን ልመድ ማለት እንጂ!
2️⃣) ዝም በል ማለት አትናገር ማለት አይደለም ሌሎችን ለመስማትም ጆሮ ስጥ ማለት እንጂ!
3️⃣) ሆዳም አትሁን ማለት አትብላ ማለት አይደለም በሰዎች ሃቅ ላይ አትለፍ ማለት እንጂ!
4️⃣) ይቅርታ አድርግ ማለት አልተጎዳህም ማለት አይደለም በሆድ ቂም መያዝ ሌላ ጉዳት ስለሆነ እንጂ!
5️⃣) ጠላትህን ውደድ ማለት ጠላት ጥሩ ነው ማለት አይደለም ከጥላቻ ይልቅ ፍቅር ስለሚያሸንፍ እንጂ!
6️⃣) ደስተኛ ሁን ማለት ሁሉ ይኑርህ ማለት አይደለም ባለህ ነገር ደስ ይበልህ ማለት እንጂ
7️⃣) ስራህን ወደድ ማለት የምትሰራው ስራ ጥሩ ነው ማለት አይደለም ነገ ጥሩ ስራ እንዲኖርህ ዛሬ የምትሰራውን ወደድ ማለት እንጂ!
8️⃣) ወሬኛ አትሁን ማለት አታውራ ማለት አይደለም ምንም ስለማታውቀው ነገር አታውራ ማለት እንጂ!
9️⃣) ትሞታለህ ማለት አትስራ ማለት አይደለም ምንም ቁም ነገር ሰትሳራ አትሙት ማለት እንጂ!
🔟) ብቸኛ አትሁን ማለት ሮጠህ ትዳር ያዝ ማለት አይደለም ልብህን ጊዜህን ያለህን ሁሉ አሳልፈህ ለመስጠት ዝግጁ ሁን ማለት እንጂ!
1️⃣1️⃣)አዋቂ ሁን ማለት እንደገና ት/ቤት ሂድ ማለት አይደለም ብልህ ሁን ማለት እንጂ!
ሸርርር🤲
👇👇👇👇👇
👇👇👇
👇👇👇👇👇👇👇👇👇
✅👉https://t.me/dam76
Repost from Ministry of Education Ethiopia
"የትምህርት ስብራቱን ለማከም ከታች ጀምሮ በየደረጃው መሠራት ያለባቸው ብዙ የቤት ስራዎች አሉብን " ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ
የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ብሄራዊ ፈተና ውጤትን አስመልክቶ መግለጫ ተሰጠ
.............................
መስከረም 28/2016ዐ ዓ.ም (የትምህርት ሚኒስቴር)የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ብሄራዊ ፈተና ውጤት አስመልክቶ በትምህርት ሚኒስቴር መግለጫ ተሰጥቷል።
ተማሪዎች ውጤታቸውን ከነገ ጠዋት መስከረም 29 ቀን 2016 ዓ.ም ጀምሮ በድረ-ገጽ እና በአጭር የፅሁፍ መልዕክት ማወቅ እንደሚችሉ የትምህርት ሚኒስትሩ ፕ/ሮ ብርሀኑ ነጋ ዛሬ ለመገናኛ ብዙሃን በሠጡት ጋዜጣዊ መግለጫ አስታውቀዋል።
ሚኒስትሩ እንደተናገሩት በ2015 የትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ብሄራዊ ፈተና ከወሰዱ 845 ሺህ 188 ተማሪዎች ውስጥ 27 ሺህ ተማሪዎች ከ50 በመቶ በላይ በማምጣት የማለፍያ ውጤት ማስመዝገባቸውን ገልፀዋል።
ፈተናውን ከወሰዱት ውስጥ 3.2% ተማሪዎች ብቻ ማለፋቸውን የገለፁት ሚኒሰትሩ ውጤቱ ከባለፈው አመት ጋር ሲነፃፀር በ0.01 መቀነሱንም አብራርተዋል።
ዘንድሮ 3 ሺህ 106 ትምህርት ቤቶች ፈተና ያስፈተኑ ሲሆን፣ ከነዚህ ትምህርት ቤቶች ውስጥ 1 ሺህ 328 ትምህርት ቤቶች አንድም ተማሪ ማሳለፍ አለመቻለቸውን መታየት ያለበት ጉዳይ መሆኑን ገልጸዋል።
በዚህም 42.8 ከመቶ ትምህርት ቤቶች ምንም ተማሪ አለማሳለፋቸው ነው የተገለፀው።
የዘንድሮው ትልቁ የፈተና ውጤት 649 ሲሆን ይኸውም በተፈጥሮ ሳይንስ ትምህርት መስክ በሴት ተማሪ የተመዘገበ ሲሆን በማህበራዊ ሳይንስ ደግሞ 533 ከ600 ከፍተኛ ውጤት ሆኖ በወንድ ተማሪ የተመዘገበ መሆኑ ተገልጿል።
ሙሉ መግለጫውን ለማግኘት
https://rb.gy/244bs
ማሳሰቢያ
✅የፊታችን ዓርብ(25/01/2016) የኢሬቻ ዋዜማ ስለሆነ ሙሉ ቀን ትምህርት ዝግ መሆኑን እንገልፃለን ።
የየካ ክ/ከተማ ት/ጽ/ቤት
