cookie

We use cookies to improve your browsing experience. By clicking «Accept all», you agree to the use of cookies.

avatar

Merahit Club / መራሒት ክበብ

A University based women empowerment club found in Hawassa University. መራሒት የግእዝ ቃል ሲሆን ትርጉሙም መሪ ሴት ማለት ነው። ለማንኛውም አስተያየት እና ጥቆማ ከታች ባሉት username ያሳውቁን @Meron_Deribe @merahitclub @Merahitbot

Show more
Ethiopia7 599The language is not specifiedSocial Networks4 627
Advertising posts
1 824
Subscribers
-124 hours
-67 days
-2730 days

Data loading in progress...

Subscriber growth rate

Data loading in progress...

Photo unavailableShow in Telegram
UNA-ET-HU is seeking dynamic leaders to head our teams! We're looking for: • 🚀 Project Team Head • 🗣️ Debate Team Head • 🎗 Event Team Head • 🌍 SDG Ambassadors Team Head • 🏛️ MUN Team Head Are you ready to lead and inspire? ➡️ Apply now! ➡️ https://shorturl.at/RHoQF Eligibility: • ✅ Any undergraduate Hawassa University student is eligible! • ✅ Submit your resume (CV) and motivational letter through the Google Form provided. • ✅ Deadline: July 16, 2024 Important Notes: • 📌 Clearly state the position you're applying for in your motivational letter. • 📌 Your motivational letter should not exceed one page. • 📌 Highlight your past experiences and achievements in your resume. For any questions or inquiries please contact @RaguelShitu #TeamHeads
Show all...
Photo unavailableShow in Telegram
📢 Calling all Hawassa University students! UNA-ET-HU is seeking dedicated individuals to join our team as Executive Members! We're looking for: • ✍️ Secretary • 🗣️ Head of Communication • 🤝 Internal Affairs & Facilitator • 👥 Membership Coordinator • 💰 Head of Finance Are you ready to make a difference? ➡️ Apply now! ➡️ https://shorturl.at/dbQUE Eligibility: • ✅ Any undergraduate Hawassa University student is eligible! • ✅ Must not be an executive in other clubs or associations. • ✅ Submit your resume (CV) and motivational letter through the Google Form provided. • ✅ Deadline: July 16, 2024 Important Notes: 📌 Clearly state the position you're applying for in your motivational letter. 📌 Your motivational letter should not exceed one page. 📌 Highlight your past experiences and achievements in your resume. For any questions or inquiries please contact @RaguelShitu #Executives
Show all...
Photo unavailableShow in Telegram
UNA-ET-HU is seeking talented individuals to join our dynamic Communication Sub-Team! We're looking for: • 📱 Social Media Manager • 🎨 Graphics Designer • 🖌 Co-Graphics Designer ➡️ Apply now! ➡️ https://shorturl.at/RhZoC Eligibility: • ✅ Any undergraduate Hawassa University student is eligible! • ✅ Submit your resume (CV) and motivational letter through the Google Form provided • ✅ Deadline: July 16 , 2024 Important Notes: • 📌 Clearly state the position you're applying for in your motivational letter. • 📌 Your motivational letter should not exceed one page. • 📌 Highlight your past experiences and achievements in your resume. For any questions or inquiries please contact @RaguelShitu #CommunicationSubTeam
Show all...
Photo unavailableShow in Telegram
Merahit Club extends its heartfelt congratulations to its graduating members. We are incredibly proud of your accomplishments and delighted to see you reach this milestone. #merahit @merahitclub #I_am_my_sisters_keeper
Show all...
👍 1
Repost from ATC NEWS
ጀግና እናት 👏 በእናትነት፣ በትዳር እና በትምህርት ውስጥ ሆና 3.93 ነጥብ በማስመዝገብ ከአክሱም ዩንቨርሲቲ የዋንጫ ተሸላሚ የሆነችው ዮርዳኖስ አብርሃ ዓላማ ካለ የማይቻል የለም ትላለች። እንኳን ደስ ያለሽ ጀግኒት 🥳 ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot ➡️ https://t.me/atc_news
Show all...
👍 16
Repost from Addis Powerhouse
Photo unavailableShow in Telegram
ፈረስና ሌሎች የሜትር ታክሲ አገልግሎት ሰጪ ተቋማት ስለአገልግሎት አሰጣጣቸው፣ በተለይም ከጾታዊ ጥቃት ጋር በተያያዘ ለቀረበላቸው ቅሬታ በጎ ምላሽ ይሰጣሉ ብለን በትግስት ስንጠብቅ ቆይተናል። ሆኖም እስካሁን በይፋ የሰጡት ምላሽ የለም። በመሆኑም የራሳችንን ደህንነት ለማስጠበቅ ታሪካችንን እንመዘግባለን፣ የሚጮኸውን ዝምታቸውንም በማስረጃ እንሰብራለን። ይህንን ጉዳይ በተመለከተ መረጃ በማሰባሰብ ሂደት ላይ ተሳታፊ ለመሆን ከዚህ ቀደም የሜትር ታክሲ ስትጠቅሚ ማንኛውም አይነት ፆታዊ ጥቃት ደርሶብሽ ካወቀ ታሪክሽን አጋሪን። ያንቺ ድምፅ የእህትሽ መዳኛ ሊሆን ይችላል። በጋራ ስንጮህ እንደመጣለን። Link to the survey ታሪክሽን እዚህ አጋሪን ✍🏾
Show all...
ለ ሶስት ወራት ጠፍታ የነበረችዉ ታዳጊ ማህሌት ተክላይ ህይወቷ አልፎ ተገኘች😭 የ 16 ዓመቷ ታዳጊ ማህሌት ተክላይ መጋቢት 10 ቀን 2016 ዓ.ም ከመኖሮያ ቤቷ ወደ ትምህርት በወጣችበት መታገቷን ብስራት ራዲዮና ቴሌቪዥን መዘገቡ አይዘነጋም። ታዳጊዋ ከሶስት ወራት ፍለጋ በኋላ በዛሬው እለት ህይወቷ አልፎ መገኘቷን የአድዋ ከተማ ፖሊስ አዛዥ ተስፋዬ አማረ ለብስራት ራዲዮና ቴሌቪዥን  አረጋግጠዋል። አቶ ተስፋዬ ታዳጊዋን ህልፈት ከማረጋገጣቸው ዉጪ ገዳይ ናቸዉ ተብለዉ የተጠረጠሩ ሰዎች በቁጥጥር ስር መዋላቸዉንም ለብስራት ተናግረዋል። ሆኖም ምን ያህል ሰዎች በቁጥጥር ስር ስለማዋላቸዉ ያሉት ነገር የለም። ታዳጊዋ ማህሌት ተክላይ በእለቱ ከቀኑ 11 ሰዓት ከ 30 አካባቢ ነበር የቋንቋ ትምህርቷን ለመከታተል በወጣችበት የጠፋችዉ። ማህሌት ምሽቱን በተንቀሳቃሽ ስልኳ ወደ አባቷ በመደወል መታገቷን የሚያመላክት መረጃ ሰጥታ አጋቾቿም 3 ሚሊዮን ብር ጠይቀዉ እንደነበር ብስራት ራዲዮና ቴሌቪዥን መዘገቡ አይዘነጋም። የታዳጊዋ ማህሌት ተክላይ አስክሬን በእዛዉ አድዋ ከተማ ጭላ በተሰኘ አካባቢ መገኘቱንም ጣቢያችን ሰምቷል። ፖሊስ ተጠርጣሪዎቹ ላይ ተጨማሪ ምርመራ እንደሚያደርግም የአድዋ ከተማ ፖሊስ አዛዥ ተስፋዬ አማረ ጨምረው ለብስራት ራዲዮና ቴሌቪዥን ተናግረዋል። (ዳጉ_ጆርናል)
Show all...
Repost from TIKVAH-ETHIOPIA
#Update #Adwa ከ3 ወር በላይ ታግታ አድራሻዋ ጠፍቶ ዛሬ በግፍ መገደለዋ የተረጋገጠው ተማሪ ማህሌት ተኽላይ አጋቾችዋ ገድለው እንደቀበሯት ማመናቸውን ፓሊስ አስታወቀ። የትግራይ ማእከላይ ዞን ፓሊስ የወንጀል ምርመራ ሃላፊ ኮማንደር ፀጋይ ኣስፍሃ ዛሬ ለ104.4 የመቐለ ኤፍኤም በስልክ በሰጡት ቃል ፥ በእገታው እና ግድያው የተጠረጠሩ መያዛቸውን ገልጸዋል። ግለሰቦቹ ለፓሊስ በሰጡት ቃል ተማሪ ማህሌትን ገድለው በዓድዋ የፓንአፍሪካ ዩኒቨርስቲ ሊገነባበት የመሰረተ ደንጋይ የተጣለበት ቦታ መቅበራቸውን ቦታው ድረስ በመምራት አሳይተዋል ፤ አምነዋል ብለዋል።  ተጠርጣሪዎቹ  ማህሌትን እንዴት እንዳገቷት ፣ አግተው ወዴት እንደወሰዱዋት ፣ እንዴት ገድለው እንደቀበርዋትና አስከሬንዋ የተቀበረበት ቦታ ጭምር በዝርዝር ለፓሊስ ማሰየታቸውን ኮማንደሩ በሰጡት መረጃ አረጋግጠዋል። የተማሪ ማህሌት ተኽላይ አስከሬን ከተቀበረበት ጉድጓድ የማውጣት ስነ-ሰርዓት በመከናወን ላይ መሆኑ የገለፁት ኮማንደር ፀጋይ ፤ ወደ ሆስፒታል ተወስዶ ተጨማሪ ምርመራ ይደረግበታል ብለዋል። #TikvahEthiopiaMekelle @tikvahethiopia @TikvahEthiopiaTigrigna
Show all...
To our soon-to-be alumni, As you embark on this exciting new chapter, we want you to know how much we've learned from each and every one of you. You've shown us the true meaning of sisterhood, a bond built on unwavering support and shared experiences. Through your time as Merahits, you've embodied the essence of women's empowerment, taking action and making incredible strides. The club has witnessed your immense achievements, your relentless drive, and the incredible impact you've all made. From the bottom of our hearts, thank you. We are incredibly proud of the women you've become and the incredible things you'll accomplish in the future. Let this be a bittersweet farewell – a celebration of the amazing journey you've shared together, and a heartfelt cheer as you take that leap into the next phase of your lives. Cheers to the end of a fantastic era , and an even bigger cheer to the incredible beginnings that await you all! With immense love and admiration, #merahit @merahitclub #I_am_my_sisters_keeper
Show all...
IMG_1788.MP41.22 MB
👍 7
Photo unavailableShow in Telegram
There has been a change of date !!!
Show all...
Choose a Different Plan

Your current plan allows analytics for only 5 channels. To get more, please choose a different plan.