en
Feedback
የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU

የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU

Open in Telegram

📈 Analytical overview of Telegram channel የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU

Channel የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU (@eotcgssu21) in the Amharic language segment is an active participant. Currently, the community unites 14 430 subscribers, ranking 6 084 in the Religion & Spirituality category and 2 336 in the Ethiopia region.

📊 Audience metrics and dynamics

Since its creation on невідомо, the project has demonstrated rapid growth, gathering an audience of 14 430 subscribers.

According to the latest data from 27 June, 2026, the channel demonstrates stable activity. Although there has been a change in the number of participants by 543 over the last 30 days and by 21 over the last 24 hours, overall reach remains high.

  • Verification status: Not verified
  • Engagement rate (ER): The average audience engagement rate is 36.43%. Within the first 24 hours after publication, content typically collects N/A% reactions from the total number of subscribers.
  • Post reach: On average, each post receives 5 252 views. Within the first day, a publication typically gains 0 views.
  • Reactions and interaction: The audience actively supports content: the average number of reactions per post is 33.

📝 Description and content policy

Channel description not provided.

Thanks to the high frequency of updates (latest data received on 28 June, 2026), the channel maintains relevance and a high level of publication reach. Analytics show that the audience actively interacts with content, making it an important point of influence in the Religion & Spirituality category.

14 430
Subscribers
+2124 hours
+1247 days
+54330 days
Posts Archive
"ነገር ግን ዓለም ለእኔ የተሰቀለበት እኔም ለዓለም የተሰቀልሁበት ከጌታችን ከኢየሱስ ክርስቶስ መስቀል በቀር ሌላ ትምክህት ከኔ ይራቅ።" ገላ 6:14 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻና
"ነገር ግን ዓለም ለእኔ የተሰቀለበት እኔም ለዓለም የተሰቀልሁበት ከጌታችን ከኢየሱስ ክርስቶስ መስቀል በቀር ሌላ ትምክህት ከኔ ይራቅ።" ገላ 6:14 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት! ✍️Youtube 👇 https://www.youtube.com/@eotc-gssu

"ልቤ መልካም ነገርን አፈለቀ፥ እኔ ሥራዬን ለንጉሥ እነግራለሁ፤ አንደበቴ እንደ ፈጣን ጸሓፊ ብርዕ ነው።" መዝ 44(45)፡1 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ
"ልቤ መልካም ነገርን አፈለቀ፥ እኔ ሥራዬን ለንጉሥ እነግራለሁ፤ አንደበቴ እንደ ፈጣን ጸሓፊ ብርዕ ነው።" መዝ 44(45)፡1 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት! ✍️Youtube 👇 https://www.youtube.com/@eotc-gssu

"ልቤ መልካም ነገርን አፈለቀ፥ እኔ ሥራዬን ለንጉሥ እነግራለሁ፤ አንደበቴ እንደ ፈጣን ጸሓፊ ብርዕ ነው።" መዝ 44(45)፡1 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ
"ልቤ መልካም ነገርን አፈለቀ፥ እኔ ሥራዬን ለንጉሥ እነግራለሁ፤ አንደበቴ እንደ ፈጣን ጸሓፊ ብርዕ ነው።" መዝ 44(45)፡1 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት! ✍️Youtube 👇 https://www.youtube.com/@eotc-gssu

“የሕፃኑን ነፍስ የፈለጉት ሞተዋልና ተነሣ፥ ሕፃኑን እናቱንም ይዘህ ወደ እስራኤል አገር ሂድ አለ።” ማቴ 2፥20 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊ
“የሕፃኑን ነፍስ የፈለጉት ሞተዋልና ተነሣ፥ ሕፃኑን እናቱንም ይዘህ ወደ እስራኤል አገር ሂድ አለ።” ማቴ 2፥20 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት! ✍️Youtube 👇 https://www.youtube.com/@eotc-gssu

#ዜና_ፈለገ_ጥበብ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሰንበት ት/ቤቶች ማደራጃ መምሪያ የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት እየተዘጋጀ የሚቀርበው የዜና መርሐ ግብር ዘወትር ሐሙስ ከምሽቱ 2፡00 ላይ በሰንበት ት/ቤቶች አንድነት ፈለገ ጥበብ የዩቲዩብ ቻናል ላይ ይከታተሉን። ✍️YouTube 👇 https://www.youtube.com/@eotc-gssu

በዓለ ደብረ ቁስቋም በዓለ ደብረ ቁስቋም ከእመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ፴፫ ዓበይት በዓላት መካከል አንዱ ነው። ይህም የአምላክ እናት እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ልጇ ጌታችንን ኢየሱስ ክርስቶስን ይዛ አረጋዊ ዮሴፍንና ሰሎሜን አስከትላ ወደ ግብጽ ስትሰደድ ደብረ ቁስቋም ላይ ያረፈችበት ኅዳር ፮ ቀን ይከበራል። ደብረ ቁስቋም እመቤታችንና ጌታችንን ለመግደል ጭፍሮች በመጡ ጊዜ ለመግደል ከሚፈልጓቸው ሸሽተው መጠጊያ ያገኙበት እንዲሁም የእግዚአብሔር መልአክ ለዮሴፍ በሕልም የሄሮድስን መሞት የገለጸበት ሥፍራ ነው። “የሕጻኑን ነፍስ የሚሹ ሞተዋልና ተነሥተህ ሕጻኑና እናቱን ይዘህ ወደ እስራኤል ሀገር ሂድ ” ማቴ ፪፥፲፱ -፳ ቁስቋም ተራራ ጌታችን ብዙ ተዓምራት ያደረገበት ስፍራ በመሆኑ ተባርኳል። ይህ ተራራ የተቀደሰ ስለመሆኑ የእስክንድርያው ሊቀ ጳጳስ ታኦፊሎጎስ በድርሳነ ማርያም “አንተ ተራራ ሆይ የእግዚአብሔር ማደሪያ በሆንህ ጊዜ በኪሩቤልና በሱራፌል መካከል ፍጹም ደስታ ተደረገ ። የመላእክት ሠራዊት ቅዱስ የሆነ ፈጣሪያቸውንና ጌታቸውን ይታዘዙ ነበር። አንተ ተራራ ሆይ ያደረብህ ጌታችን ስለሆነ ከተራሮች ሁሉ ከደብረ ሲናም ይልቅ ከፍ ከፍ አልህ ፤ ጌታችን በደብረ ሲና ባረፈ ጊዜ ፍጹም ደስታ ታላቅ ብርሃንም በሆነ ጊዜ መቅረብና መመልከት ከሙሴ በቀር የቻለ የለም። እርሱም ቢሆን ፊቱን ማየት አልቻለም። ሥጋ ለባሽ ሁሉ እርሱን ዐይቶ በሕይወት መኖር የሚቻለው የለምና። እኛ ግን አየን ፤ ከዚህ ማደሩንም ተረዳን፤ ዳግመኛም ንጽሕት ከሆነች በማርያም ዘንድ አየነው። ቅድስት ከሆነች ከእመቤታችን ማርያም ዘንድ በቤተልሔም ስለ እኛ በተዋሐደው ሥጋ በጨለማና በሞት ጥላ ሥር ያለን እኛን ከቸርነቱና ሰውን ከመውደዱ የተነሣ መጥቶ አዳነን፤ ከዓለም ሁሉ ይልቅ ጣዖትን በማምለክ ሲበድሉ ወደ ግብፅ ወርዶ በእነርሱ ላይ የመለኮትነትን ብርሃኑን በማብራት ታላቅ የሆነ ክብሩን ገለጠ ።” እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ከጌታችን ኢየሱስ ጋር በዚህም ተራራ ስድስት ወራት ዐርፈዋል። በየዓመቱ ኅዳር ፮ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የእነርሱን ስደት እና ወደ ሃገራቸው እስራኤል መመለሳቸውን በማሰብ ታከብራለች። ይህንንም በኅዳር ፮ የሚነበበው የመጽሐፈ ስንክሳር ክፍል ሲገልጽ ጌታችን ኢየሱስ ዳግመኛ በኋላ ዘመኑ ሐዋርያትን በደብረ ቁስቋም ሰብስቦ ታቦትንና ቤተ ክርስቲያኑን አክብሮ የቁርባን መሥዋዕትንም ሠርቶ ቅዱስ ሥጋውንና ክቡር ደሙን እንደሰጣቸው “አስተጋብኦሙ እግዚእነ ለሐዋርያቲሁ ቅዱሳን ውስተ ዝንቱ ደብረ ቁስቋም ወቀደሰ ታቦተ ወቤተ ክርስቲያን ወሠርዐ ቁርባነ ወመጠዎሙ ሥጋሁ ቅዱሰ ወደሞ ክቡረ ።” ይላል (ኅዳር ፮ ስንክሳር) እኛም ይህንን ክብረ በዓል ስናከብር ከእግዚአብሔር ማደሪያ ቤተ ክርስቲያን በመሄድ ቅዱስ ሥጋውን በመቀበል ክቡር ደሙን በመጠጣት እንዲሁም የእመቤታችንና የጌታችንን የሦስት ዓመት ከስድስት ወር ያህል የመከራ ስደት እና ወደ ሀገራቸው መመለሳቸውን በማሰብ ለተራበ በማብላት ለተጠማ በማጠጣት እንዲሆን ለዚህም ክብር የበቃን እንሆን ዘንድ የእግዚአብሔር ቅዱስ ፈቃዱ ይሁንልን፤ አሜን። ወስብሐት ለእግዚአብሔር ✍️YouTube 👇 https://www.youtube.com/@eotc-gssu ✍️ FaceBook 👇 https://www.facebook.com/EOTC.GSSU ✍️Telegram 👇 https://t.me/EOTCNSSU ✍️Website👇 https://eotc-gssu.org/a/ ✍️Tiktok👇 https://www.tiktok.com/@sundayschoolunion

“የሕፃኑን ነፍስ የፈለጉት ሞተዋልና ተነሣ፥ ሕፃኑን እናቱንም ይዘህ ወደ እስራኤል አገር ሂድ አለ።” ማቴ 2፥20 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊ
“የሕፃኑን ነፍስ የፈለጉት ሞተዋልና ተነሣ፥ ሕፃኑን እናቱንም ይዘህ ወደ እስራኤል አገር ሂድ አለ።” ማቴ 2፥20 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት! ✍️Youtube 👇 https://www.youtube.com/@eotc-gssu

ትምህርት በሚዲያ ዘወትር ረቡዕ ምሽት በፈለገ ጥበብ የዩቲዩብ ቻናል የሚተላለፍ መርሐ ግብር ሲሆን በሰንበት ት/ቤቶች ሥርዓተ ትምህርት መሠረት በየክፍል ደረጃ በትምህርት ዓይነት በመከፋፈል ለተማሪዎች እንደ መርጃ ሆኖ የሚያገለግል ልዩ የትምህርት መርሐ ግብር ነው። https://youtu.be/h8Xzvan5nh4

በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ  አሐዱ አምላክ አሜን!!! "ለፍቅር እና ለመልካም ሥራ እንድንነቃ እርስ  በእርሳችን እንተያይ" (ዕብ 10÷24)     በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የሰንበት  ት/ቤቶች አንድነት ሥር ለምትገኙ የየሰንበት ት/ቤቶች ሥራ አመራር አባላት በሙሉ የተላለፈ የጠቅላላ ጉባዔ ጥሪ!!! በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የሰንበት  ት/ቤቶች አንድነት ሥር የሚገኙ የሰባቱም ክፍላተ ከተማ የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት ከየሰንበት ት/ቤቶች ሥራ አመራር አባላት ጋር  ባለፉት ሳምንታት ባደረጉት ጠቅላላ ጉባዔ በተመረጡ አጀንዳዎች ዙሪያ ውይይት መደረጉ እና በቀጣይ አንድነቱን በሥራ አመራርነት ሊመሩ የሚችሉ በጠቅላላ ጉባዔው ላይ መምረጡ የሚታወስ ነው። በዚሁ መሠረት የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የሰንበት  ት/ቤቶች አንድነት #ለ20ኛ ጊዜ የሚያደርገውን የ2016 ዓ.ም የመጀመሪያ ጠቅላላ ጉባዔውን  ብጹአን አባቶች ፤ የክብር እንግዶች እና የአንድነቱ የጠቅላላ ጉባዔ አባላት በተገኙበት  #አንድነታችን_ለቤተክርስቲያናችን" በሚል መሪ ቃል ሕዳር 15 እና ሕዳር 16/2016 ዓ.ም  በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የመሰብሰቢያ  አዳራሽ ያከናውናል። 📌 በጉባዔው የሚነሱ የመወያያ አጀንዳዎች ፦ 👉 ያለፉት 3 ዓመታት የአንድነቱ የሥራ ክንውን ዘገባ ፤ 👉 የ2016 ዓ.ም እቅድ ላይ መወያየት እና ማጽደቅ ፤ 👉 ሰንበት ት/ቤቶች በቤተክርስቲያን አስተዳደር ጉዳዮች ያላቸው ድርሻ እና አሁናዊ ተሳትፎ ፤ 👉 በሰባቱ ክፍላተ ከተማ ጠቅላላ ጉባዔ ላይ ለቀጣይ 3 ዓመታት አንድነቱን በሥራ አመራርነት እንዲመሩ የተመረጡ አባላትን ማሳወቅ እና የአዲስ አበባ ሰንበት ት/ቤቶች አንድነት ሥራ አመራርን ማጽደቅ እንዲሁም ጽ/ቤቱን ማሳወቅ።   📌 በመሆኑም ፦ 👉#ሕዳር_15_2016_ዓ_ም  ከሰዓት #ከ7_00 ሰዓት ጀምሮ የየሰንበት ት/ቤቱ #ሙሉ የሥራ አመራር አባላት ፤ 👉 #ሕዳር_16_2016_ዓ_ም ከጠዋቱ #ከ2_30 - #ቀኑ_11_00 ሰዓት (ሙሉ ቀን)  የየሰንበት ት/ቤቱ #ሙሉ የሥራ አመራር አባላት የሆናችሁ በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት (4 ኪሎ) የስብሰባ አዳራሽ በመገኘት የስብሰባው  ተሳታፊ እንድትሆኑ በልዑል እግዚአብሔር  ስም ጥሪያችንን በጥብቅ እናሳተላልፋለን ። #የአዲስ_አበባ_ሀገረ_ስብከት_የሰንበት_ትምህርት_ቤቶች_አንድነት

💦💦💦💦💦💦💦💦💦💦💥💥💥💥💥💥💥💥💥💦💦💦💦💦💥💥💥💥💦💦💦💦💦💦💦 በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ  አሐዱ አምላክ አሜን!!! "ለፍቅር እና ለመልካም ሥራ እንድንነቃ እርስ  በእርሳችን እንተያይ" (ዕብ 10÷24)     በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የሰንበት  ት/ቤቶች አንድነት ሥር ለምትገኙ የየሰንበት ት/ቤቶች ሥራ አመራር አባላት በሙሉ የተላለፈ የጠቅላላ ጉባዔ ጥሪ!!! በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የሰንበት  ት/ቤቶች አንድነት ሥር የሚገኙ የሰባቱም ክፍላተ ከተማ የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት ከየሰንበት ት/ቤቶች ሥራ አመራር አባላት ጋር  ባለፉት ሳምንታት ባደረጉት ጠቅላላ ጉባዔ በተመረጡ አጀንዳዎች ዙሪያ ውይይት መደረጉ እና በቀጣይ አንድነቱን በሥራ አመራርነት ሊመሩ የሚችሉ በጠቅላላ ጉባዔው ላይ መምረጡ የሚታወስ ነው። በዚሁ መሠረት የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የሰንበት  ት/ቤቶች አንድነት #ለ20ኛ ጊዜ የሚያደርገውን የ2016 ዓ.ም የመጀመሪያ ጠቅላላ ጉባዔውን  ብጹአን አባቶች ፤ የክብር እንግዶች እና የአንድነቱ የጠቅላላ ጉባዔ አባላት በተገኙበት  #አንድነታችን_ለቤተክርስቲያናችን" በሚል መሪ ቃል ሕዳር 15 እና ሕዳር 16/2016 ዓ.ም  በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የመሰብሰቢያ  አዳራሽ ያከናውናል። 📌 በጉባዔው የሚነሱ የመወያያ አጀንዳዎች ፦ 👉 ያለፉት 3 ዓመታት የአንድነቱ የሥራ ክንውን ዘገባ ፤ 👉 የ2016 ዓ.ም እቅድ ላይ መወያየት እና ማጽደቅ ፤ 👉 ሰንበት ት/ቤቶች በቤተክርስቲያን አስተዳደር ጉዳዮች ያላቸው ድርሻ እና አሁናዊ ተሳትፎ ፤ 👉 በሰባቱ ክፍላተ ከተማ ጠቅላላ ጉባዔ ላይ ለቀጣይ 3 ዓመታት አንድነቱን በሥራ አመራርነት እንዲመሩ የተመረጡ አባላትን ማሳወቅ እና የአዲስ አበባ ሰንበት ት/ቤቶች አንድነት ሥራ አመራርን ማጽደቅ እንዲሁም ጽ/ቤቱን ማሳወቅ።   📌 በመሆኑም ፦ 👉#ሕዳር_15_2016_ዓ_ም  ከሰዓት #ከ7_00 ሰዓት ጀምሮ የየሰንበት ት/ቤቱ #ሙሉ የሥራ አመራር አባላት ፤ 👉 #ሕዳር_16_2016_ዓ_ም ከጠዋቱ #ከ2_30 - #ቀኑ_11_00 ሰዓት (ሙሉ ቀን)  የየሰንበት ት/ቤቱ #ሙሉ የሥራ አመራር አባላት የሆናችሁ በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት (4 ኪሎ) የስብሰባ አዳራሽ በመገኘት የስብሰባው  ተሳታፊ እንድትሆኑ በልዑል እግዚአብሔር  ስም ጥሪያችንን በጥብቅ እናሳተላልፋለን ። #የአዲስ_አበባ_ሀገረ_ስብከት_የሰንበት_ትምህርት_ቤቶች_አንድነት 💦💦💦💦💦💦💦💥💥💥💥💥💥💥💦💦💦💦💦💦💥💥💥💥💦💦💦💥💥💥💥💥💥💥💦💦💦

"አቤቱ አምላኬ ሆይ፥ ወደ ባሪያህ ጸሎትና ልመና ተመልከት!" 1ኛ ነገ 8፡28 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት! ✍️Youtube 👇 https:
"አቤቱ አምላኬ ሆይ፥ ወደ ባሪያህ ጸሎትና ልመና ተመልከት!" 1ኛ ነገ 8፡28 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት! ✍️Youtube 👇 https://www.youtube.com/@eotc-gssu