es
Feedback
የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU

የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU

Ir al canal en Telegram

📈 Análisis del canal de Telegram የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU

El canal የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU (@eotcgssu21) en el segmento lingüístico de Amárico es un actor destacado. Actualmente la comunidad reúne a 14 430 suscriptores, ocupando la posición 6 084 en la categoría Religión y espiritualidad y el puesto 2 336 en la región Etiopía.

📊 Métricas de audiencia y dinámica

Desde su creación el невідомо, el proyecto ha mostrado un crecimiento acelerado, reuniendo a 14 430 suscriptores.

Según los últimos datos del 27 junio, 2026, el canal mantiene una actividad estable. En los últimos 30 días la variación de miembros fue de 543, y en las últimas 24 horas de 21, conservando un alto alcance.

  • Estado de verificación: No verificado
  • Tasa de interacción (ER): El promedio de interacción de la audiencia es 36.43%. Durante las primeras 24 horas tras publicar, el contenido suele obtener N/A% de reacciones respecto al total de suscriptores.
  • Alcance de las publicaciones: Cada publicación recibe en promedio 5 252 visualizaciones. En el primer día suele acumular 0 visualizaciones.
  • Reacciones e interacción: La audiencia responde de forma activa: el promedio de reacciones por publicación es 33.

📝 Descripción y política de contenido

No se ha proporcionado la descripción del canal.

Gracias a la alta frecuencia de actualizaciones (últimos datos recibidos el 28 junio, 2026), el canal mantiene la vigencia y un amplio alcance. La analítica demuestra que la audiencia interactúa activamente con el contenido, lo que lo convierte en un punto de referencia dentro de la categoría Religión y espiritualidad.

14 430
Suscriptores
+2124 horas
+1247 días
+54330 días
Archivo de publicaciones
"ነገር ግን ዓለም ለእኔ የተሰቀለበት እኔም ለዓለም የተሰቀልሁበት ከጌታችን ከኢየሱስ ክርስቶስ መስቀል በቀር ሌላ ትምክህት ከኔ ይራቅ።" ገላ 6:14 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻና
"ነገር ግን ዓለም ለእኔ የተሰቀለበት እኔም ለዓለም የተሰቀልሁበት ከጌታችን ከኢየሱስ ክርስቶስ መስቀል በቀር ሌላ ትምክህት ከኔ ይራቅ።" ገላ 6:14 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት! ✍️Youtube 👇 https://www.youtube.com/@eotc-gssu

"ልቤ መልካም ነገርን አፈለቀ፥ እኔ ሥራዬን ለንጉሥ እነግራለሁ፤ አንደበቴ እንደ ፈጣን ጸሓፊ ብርዕ ነው።" መዝ 44(45)፡1 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ
"ልቤ መልካም ነገርን አፈለቀ፥ እኔ ሥራዬን ለንጉሥ እነግራለሁ፤ አንደበቴ እንደ ፈጣን ጸሓፊ ብርዕ ነው።" መዝ 44(45)፡1 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት! ✍️Youtube 👇 https://www.youtube.com/@eotc-gssu

"ልቤ መልካም ነገርን አፈለቀ፥ እኔ ሥራዬን ለንጉሥ እነግራለሁ፤ አንደበቴ እንደ ፈጣን ጸሓፊ ብርዕ ነው።" መዝ 44(45)፡1 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ
"ልቤ መልካም ነገርን አፈለቀ፥ እኔ ሥራዬን ለንጉሥ እነግራለሁ፤ አንደበቴ እንደ ፈጣን ጸሓፊ ብርዕ ነው።" መዝ 44(45)፡1 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት! ✍️Youtube 👇 https://www.youtube.com/@eotc-gssu

“የሕፃኑን ነፍስ የፈለጉት ሞተዋልና ተነሣ፥ ሕፃኑን እናቱንም ይዘህ ወደ እስራኤል አገር ሂድ አለ።” ማቴ 2፥20 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊ
“የሕፃኑን ነፍስ የፈለጉት ሞተዋልና ተነሣ፥ ሕፃኑን እናቱንም ይዘህ ወደ እስራኤል አገር ሂድ አለ።” ማቴ 2፥20 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት! ✍️Youtube 👇 https://www.youtube.com/@eotc-gssu

#ዜና_ፈለገ_ጥበብ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሰንበት ት/ቤቶች ማደራጃ መምሪያ የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት እየተዘጋጀ የሚቀርበው የዜና መርሐ ግብር ዘወትር ሐሙስ ከምሽቱ 2፡00 ላይ በሰንበት ት/ቤቶች አንድነት ፈለገ ጥበብ የዩቲዩብ ቻናል ላይ ይከታተሉን። ✍️YouTube 👇 https://www.youtube.com/@eotc-gssu

በዓለ ደብረ ቁስቋም በዓለ ደብረ ቁስቋም ከእመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ፴፫ ዓበይት በዓላት መካከል አንዱ ነው። ይህም የአምላክ እናት እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ልጇ ጌታችንን ኢየሱስ ክርስቶስን ይዛ አረጋዊ ዮሴፍንና ሰሎሜን አስከትላ ወደ ግብጽ ስትሰደድ ደብረ ቁስቋም ላይ ያረፈችበት ኅዳር ፮ ቀን ይከበራል። ደብረ ቁስቋም እመቤታችንና ጌታችንን ለመግደል ጭፍሮች በመጡ ጊዜ ለመግደል ከሚፈልጓቸው ሸሽተው መጠጊያ ያገኙበት እንዲሁም የእግዚአብሔር መልአክ ለዮሴፍ በሕልም የሄሮድስን መሞት የገለጸበት ሥፍራ ነው። “የሕጻኑን ነፍስ የሚሹ ሞተዋልና ተነሥተህ ሕጻኑና እናቱን ይዘህ ወደ እስራኤል ሀገር ሂድ ” ማቴ ፪፥፲፱ -፳ ቁስቋም ተራራ ጌታችን ብዙ ተዓምራት ያደረገበት ስፍራ በመሆኑ ተባርኳል። ይህ ተራራ የተቀደሰ ስለመሆኑ የእስክንድርያው ሊቀ ጳጳስ ታኦፊሎጎስ በድርሳነ ማርያም “አንተ ተራራ ሆይ የእግዚአብሔር ማደሪያ በሆንህ ጊዜ በኪሩቤልና በሱራፌል መካከል ፍጹም ደስታ ተደረገ ። የመላእክት ሠራዊት ቅዱስ የሆነ ፈጣሪያቸውንና ጌታቸውን ይታዘዙ ነበር። አንተ ተራራ ሆይ ያደረብህ ጌታችን ስለሆነ ከተራሮች ሁሉ ከደብረ ሲናም ይልቅ ከፍ ከፍ አልህ ፤ ጌታችን በደብረ ሲና ባረፈ ጊዜ ፍጹም ደስታ ታላቅ ብርሃንም በሆነ ጊዜ መቅረብና መመልከት ከሙሴ በቀር የቻለ የለም። እርሱም ቢሆን ፊቱን ማየት አልቻለም። ሥጋ ለባሽ ሁሉ እርሱን ዐይቶ በሕይወት መኖር የሚቻለው የለምና። እኛ ግን አየን ፤ ከዚህ ማደሩንም ተረዳን፤ ዳግመኛም ንጽሕት ከሆነች በማርያም ዘንድ አየነው። ቅድስት ከሆነች ከእመቤታችን ማርያም ዘንድ በቤተልሔም ስለ እኛ በተዋሐደው ሥጋ በጨለማና በሞት ጥላ ሥር ያለን እኛን ከቸርነቱና ሰውን ከመውደዱ የተነሣ መጥቶ አዳነን፤ ከዓለም ሁሉ ይልቅ ጣዖትን በማምለክ ሲበድሉ ወደ ግብፅ ወርዶ በእነርሱ ላይ የመለኮትነትን ብርሃኑን በማብራት ታላቅ የሆነ ክብሩን ገለጠ ።” እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ከጌታችን ኢየሱስ ጋር በዚህም ተራራ ስድስት ወራት ዐርፈዋል። በየዓመቱ ኅዳር ፮ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የእነርሱን ስደት እና ወደ ሃገራቸው እስራኤል መመለሳቸውን በማሰብ ታከብራለች። ይህንንም በኅዳር ፮ የሚነበበው የመጽሐፈ ስንክሳር ክፍል ሲገልጽ ጌታችን ኢየሱስ ዳግመኛ በኋላ ዘመኑ ሐዋርያትን በደብረ ቁስቋም ሰብስቦ ታቦትንና ቤተ ክርስቲያኑን አክብሮ የቁርባን መሥዋዕትንም ሠርቶ ቅዱስ ሥጋውንና ክቡር ደሙን እንደሰጣቸው “አስተጋብኦሙ እግዚእነ ለሐዋርያቲሁ ቅዱሳን ውስተ ዝንቱ ደብረ ቁስቋም ወቀደሰ ታቦተ ወቤተ ክርስቲያን ወሠርዐ ቁርባነ ወመጠዎሙ ሥጋሁ ቅዱሰ ወደሞ ክቡረ ።” ይላል (ኅዳር ፮ ስንክሳር) እኛም ይህንን ክብረ በዓል ስናከብር ከእግዚአብሔር ማደሪያ ቤተ ክርስቲያን በመሄድ ቅዱስ ሥጋውን በመቀበል ክቡር ደሙን በመጠጣት እንዲሁም የእመቤታችንና የጌታችንን የሦስት ዓመት ከስድስት ወር ያህል የመከራ ስደት እና ወደ ሀገራቸው መመለሳቸውን በማሰብ ለተራበ በማብላት ለተጠማ በማጠጣት እንዲሆን ለዚህም ክብር የበቃን እንሆን ዘንድ የእግዚአብሔር ቅዱስ ፈቃዱ ይሁንልን፤ አሜን። ወስብሐት ለእግዚአብሔር ✍️YouTube 👇 https://www.youtube.com/@eotc-gssu ✍️ FaceBook 👇 https://www.facebook.com/EOTC.GSSU ✍️Telegram 👇 https://t.me/EOTCNSSU ✍️Website👇 https://eotc-gssu.org/a/ ✍️Tiktok👇 https://www.tiktok.com/@sundayschoolunion

“የሕፃኑን ነፍስ የፈለጉት ሞተዋልና ተነሣ፥ ሕፃኑን እናቱንም ይዘህ ወደ እስራኤል አገር ሂድ አለ።” ማቴ 2፥20 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊ
“የሕፃኑን ነፍስ የፈለጉት ሞተዋልና ተነሣ፥ ሕፃኑን እናቱንም ይዘህ ወደ እስራኤል አገር ሂድ አለ።” ማቴ 2፥20 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት! ✍️Youtube 👇 https://www.youtube.com/@eotc-gssu

ትምህርት በሚዲያ ዘወትር ረቡዕ ምሽት በፈለገ ጥበብ የዩቲዩብ ቻናል የሚተላለፍ መርሐ ግብር ሲሆን በሰንበት ት/ቤቶች ሥርዓተ ትምህርት መሠረት በየክፍል ደረጃ በትምህርት ዓይነት በመከፋፈል ለተማሪዎች እንደ መርጃ ሆኖ የሚያገለግል ልዩ የትምህርት መርሐ ግብር ነው። https://youtu.be/h8Xzvan5nh4

በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ  አሐዱ አምላክ አሜን!!! "ለፍቅር እና ለመልካም ሥራ እንድንነቃ እርስ  በእርሳችን እንተያይ" (ዕብ 10÷24)     በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የሰንበት  ት/ቤቶች አንድነት ሥር ለምትገኙ የየሰንበት ት/ቤቶች ሥራ አመራር አባላት በሙሉ የተላለፈ የጠቅላላ ጉባዔ ጥሪ!!! በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የሰንበት  ት/ቤቶች አንድነት ሥር የሚገኙ የሰባቱም ክፍላተ ከተማ የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት ከየሰንበት ት/ቤቶች ሥራ አመራር አባላት ጋር  ባለፉት ሳምንታት ባደረጉት ጠቅላላ ጉባዔ በተመረጡ አጀንዳዎች ዙሪያ ውይይት መደረጉ እና በቀጣይ አንድነቱን በሥራ አመራርነት ሊመሩ የሚችሉ በጠቅላላ ጉባዔው ላይ መምረጡ የሚታወስ ነው። በዚሁ መሠረት የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የሰንበት  ት/ቤቶች አንድነት #ለ20ኛ ጊዜ የሚያደርገውን የ2016 ዓ.ም የመጀመሪያ ጠቅላላ ጉባዔውን  ብጹአን አባቶች ፤ የክብር እንግዶች እና የአንድነቱ የጠቅላላ ጉባዔ አባላት በተገኙበት  #አንድነታችን_ለቤተክርስቲያናችን" በሚል መሪ ቃል ሕዳር 15 እና ሕዳር 16/2016 ዓ.ም  በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የመሰብሰቢያ  አዳራሽ ያከናውናል። 📌 በጉባዔው የሚነሱ የመወያያ አጀንዳዎች ፦ 👉 ያለፉት 3 ዓመታት የአንድነቱ የሥራ ክንውን ዘገባ ፤ 👉 የ2016 ዓ.ም እቅድ ላይ መወያየት እና ማጽደቅ ፤ 👉 ሰንበት ት/ቤቶች በቤተክርስቲያን አስተዳደር ጉዳዮች ያላቸው ድርሻ እና አሁናዊ ተሳትፎ ፤ 👉 በሰባቱ ክፍላተ ከተማ ጠቅላላ ጉባዔ ላይ ለቀጣይ 3 ዓመታት አንድነቱን በሥራ አመራርነት እንዲመሩ የተመረጡ አባላትን ማሳወቅ እና የአዲስ አበባ ሰንበት ት/ቤቶች አንድነት ሥራ አመራርን ማጽደቅ እንዲሁም ጽ/ቤቱን ማሳወቅ።   📌 በመሆኑም ፦ 👉#ሕዳር_15_2016_ዓ_ም  ከሰዓት #ከ7_00 ሰዓት ጀምሮ የየሰንበት ት/ቤቱ #ሙሉ የሥራ አመራር አባላት ፤ 👉 #ሕዳር_16_2016_ዓ_ም ከጠዋቱ #ከ2_30 - #ቀኑ_11_00 ሰዓት (ሙሉ ቀን)  የየሰንበት ት/ቤቱ #ሙሉ የሥራ አመራር አባላት የሆናችሁ በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት (4 ኪሎ) የስብሰባ አዳራሽ በመገኘት የስብሰባው  ተሳታፊ እንድትሆኑ በልዑል እግዚአብሔር  ስም ጥሪያችንን በጥብቅ እናሳተላልፋለን ። #የአዲስ_አበባ_ሀገረ_ስብከት_የሰንበት_ትምህርት_ቤቶች_አንድነት

💦💦💦💦💦💦💦💦💦💦💥💥💥💥💥💥💥💥💥💦💦💦💦💦💥💥💥💥💦💦💦💦💦💦💦 በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ  አሐዱ አምላክ አሜን!!! "ለፍቅር እና ለመልካም ሥራ እንድንነቃ እርስ  በእርሳችን እንተያይ" (ዕብ 10÷24)     በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የሰንበት  ት/ቤቶች አንድነት ሥር ለምትገኙ የየሰንበት ት/ቤቶች ሥራ አመራር አባላት በሙሉ የተላለፈ የጠቅላላ ጉባዔ ጥሪ!!! በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የሰንበት  ት/ቤቶች አንድነት ሥር የሚገኙ የሰባቱም ክፍላተ ከተማ የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት ከየሰንበት ት/ቤቶች ሥራ አመራር አባላት ጋር  ባለፉት ሳምንታት ባደረጉት ጠቅላላ ጉባዔ በተመረጡ አጀንዳዎች ዙሪያ ውይይት መደረጉ እና በቀጣይ አንድነቱን በሥራ አመራርነት ሊመሩ የሚችሉ በጠቅላላ ጉባዔው ላይ መምረጡ የሚታወስ ነው። በዚሁ መሠረት የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የሰንበት  ት/ቤቶች አንድነት #ለ20ኛ ጊዜ የሚያደርገውን የ2016 ዓ.ም የመጀመሪያ ጠቅላላ ጉባዔውን  ብጹአን አባቶች ፤ የክብር እንግዶች እና የአንድነቱ የጠቅላላ ጉባዔ አባላት በተገኙበት  #አንድነታችን_ለቤተክርስቲያናችን" በሚል መሪ ቃል ሕዳር 15 እና ሕዳር 16/2016 ዓ.ም  በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የመሰብሰቢያ  አዳራሽ ያከናውናል። 📌 በጉባዔው የሚነሱ የመወያያ አጀንዳዎች ፦ 👉 ያለፉት 3 ዓመታት የአንድነቱ የሥራ ክንውን ዘገባ ፤ 👉 የ2016 ዓ.ም እቅድ ላይ መወያየት እና ማጽደቅ ፤ 👉 ሰንበት ት/ቤቶች በቤተክርስቲያን አስተዳደር ጉዳዮች ያላቸው ድርሻ እና አሁናዊ ተሳትፎ ፤ 👉 በሰባቱ ክፍላተ ከተማ ጠቅላላ ጉባዔ ላይ ለቀጣይ 3 ዓመታት አንድነቱን በሥራ አመራርነት እንዲመሩ የተመረጡ አባላትን ማሳወቅ እና የአዲስ አበባ ሰንበት ት/ቤቶች አንድነት ሥራ አመራርን ማጽደቅ እንዲሁም ጽ/ቤቱን ማሳወቅ።   📌 በመሆኑም ፦ 👉#ሕዳር_15_2016_ዓ_ም  ከሰዓት #ከ7_00 ሰዓት ጀምሮ የየሰንበት ት/ቤቱ #ሙሉ የሥራ አመራር አባላት ፤ 👉 #ሕዳር_16_2016_ዓ_ም ከጠዋቱ #ከ2_30 - #ቀኑ_11_00 ሰዓት (ሙሉ ቀን)  የየሰንበት ት/ቤቱ #ሙሉ የሥራ አመራር አባላት የሆናችሁ በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት (4 ኪሎ) የስብሰባ አዳራሽ በመገኘት የስብሰባው  ተሳታፊ እንድትሆኑ በልዑል እግዚአብሔር  ስም ጥሪያችንን በጥብቅ እናሳተላልፋለን ። #የአዲስ_አበባ_ሀገረ_ስብከት_የሰንበት_ትምህርት_ቤቶች_አንድነት 💦💦💦💦💦💦💦💥💥💥💥💥💥💥💦💦💦💦💦💦💥💥💥💥💦💦💦💥💥💥💥💥💥💥💦💦💦

"አቤቱ አምላኬ ሆይ፥ ወደ ባሪያህ ጸሎትና ልመና ተመልከት!" 1ኛ ነገ 8፡28 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት! ✍️Youtube 👇 https:
"አቤቱ አምላኬ ሆይ፥ ወደ ባሪያህ ጸሎትና ልመና ተመልከት!" 1ኛ ነገ 8፡28 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት! ✍️Youtube 👇 https://www.youtube.com/@eotc-gssu