es
Feedback
የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU

የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU

Ir al canal en Telegram

📈 Análisis del canal de Telegram የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU

El canal የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU (@eotcgssu21) en el segmento lingüístico de Amárico es un actor destacado. Actualmente la comunidad reúne a 14 376 suscriptores, ocupando la posición 6 129 en la categoría Religión y espiritualidad y el puesto 2 349 en la región Etiopía.

📊 Métricas de audiencia y dinámica

Desde su creación el невідомо, el proyecto ha mostrado un crecimiento acelerado, reuniendo a 14 376 suscriptores.

Según los últimos datos del 24 junio, 2026, el canal mantiene una actividad estable. En los últimos 30 días la variación de miembros fue de 522, y en las últimas 24 horas de 23, conservando un alto alcance.

  • Estado de verificación: No verificado
  • Tasa de interacción (ER): El promedio de interacción de la audiencia es 27.03%. Durante las primeras 24 horas tras publicar, el contenido suele obtener N/A% de reacciones respecto al total de suscriptores.
  • Alcance de las publicaciones: Cada publicación recibe en promedio 3 880 visualizaciones. En el primer día suele acumular 0 visualizaciones.
  • Reacciones e interacción: La audiencia responde de forma activa: el promedio de reacciones por publicación es 33.

📝 Descripción y política de contenido

No se ha proporcionado la descripción del canal.

Gracias a la alta frecuencia de actualizaciones (últimos datos recibidos el 25 junio, 2026), el canal mantiene la vigencia y un amplio alcance. La analítica demuestra que la audiencia interactúa activamente con el contenido, lo que lo convierte en un punto de referencia dentro de la categoría Religión y espiritualidad.

14 376
Suscriptores
+2324 horas
+1087 días
+52230 días
Archivo de publicaciones
ገብርኄር "አንተ በጎ ታማኝም ባሪያ፤ በጥቂቱ ታምነሃል፥ በብዙ እሾምሃለሁ፤ ወደ ጌታህ ደስታ ግባ!" ማቴ 25፡24 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌ
ገብርኄር "አንተ በጎ ታማኝም ባሪያ፤ በጥቂቱ ታምነሃል፥ በብዙ እሾምሃለሁ፤ ወደ ጌታህ ደስታ ግባ!" ማቴ 25፡24 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት! ✍️YouTube 👇 https://www.youtube.com/@eotc-gssu

በትንሣኤ በዓል 500000 ነድያንን ለማስፈሰክ እንቅስቃሴ ተጀምሯል። https://www.tiktok.com/t/ZTLPjo8nf/

ገብርኄር "ልጆቼ ሆይ፥ በፊቱ ትቆሙና ታገለግሉት ዘንድ፥ አገልጋዮቹም ትሆኑ ዘንድ፥ ታጥኑለትም ዘንድ እግዚአብሔር መርጦአችኋልና ቸል አትበሉ።" 2ኛ ዜና 29፡11 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት
ገብርኄር "ልጆቼ ሆይ፥ በፊቱ ትቆሙና ታገለግሉት ዘንድ፥ አገልጋዮቹም ትሆኑ ዘንድ፥ ታጥኑለትም ዘንድ እግዚአብሔር መርጦአችኋልና ቸል አትበሉ።" 2ኛ ዜና 29፡11 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት! ✍️YouTube 👇 https://www.youtube.com/@eotc-gssu

የደብረ ይድራስ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተ ክርስቲያን ፍሬ ሃይማኖት ሰ/ት/ቤት አዲስ የሚያስገነባውን ሁለገብ ሕንጻ ማስጀመሪያ እና የገቢ ማሰባሰቢያ መርሐ ግብር ሚያዝያ 6 ቀን 2016 ዓ.ም በኤሊያና ሆቴ
+9
የደብረ ይድራስ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተ ክርስቲያን ፍሬ ሃይማኖት ሰ/ት/ቤት አዲስ የሚያስገነባውን ሁለገብ ሕንጻ ማስጀመሪያ እና የገቢ ማሰባሰቢያ መርሐ ግብር ሚያዝያ 6 ቀን 2016 ዓ.ም በኤሊያና ሆቴል ተከናወነ። በመርሐ ግብሩ ላይ የደብሩ አስተዳዳሪ የሆኑት መልአከ ሃይማኖት መምህር ኢሳይያስ ቸርነት እና የሰበካ ጉባኤ ምክትል ሊቀመንበር በኩረ ትጉሃን ዶ/ር አንዱዓለም ኃይሉን ጨምሮ በርካታ ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች እና የሰንበት ት/ቤቱ አባላት ተገኝተዋል። መጋቤ ሐዲስ እሸቱ ዓለማየሁ ገብርኄር በሚል ርእስ የዕለቱን ትምህርት ያስተማሩ ሲሆን ወጣቱ የሚማርበትን ምቹ ሁኔታ በመፍጠር የቤተ ክርስቲያንን አገልግሎት ማጠናከር እንደሚገባ ገልጸዋል። ሰ/ት/ቤቱ የሚያስገነባው ሕንጻ አገልግሎትን በተመለከተ የተለያዪ ገለጻዎች የተደረጉ ሲሆን የሕንጻው መጠናቀቅ አሁን በሰ/ት/ቤቱ አገልግሎት ላይ እየተከሰቱ ያሉ የመማር ማስተማር ችግሮች እንደሚቀርፍ ተጠቁሟል። በዕለቱ በተደረገው የገቢ ማሰባሰቢያ መርሐ ግብር ላይ የደብሩ ሰበካ ጉባኤን ጨምሮ በርካታ ተቋማት እና ግለሰቦች ድጋፋቸውን አድርገዋል። በዚህም በገንዘብ እና በዓይነት በተደረገው ድጋፍ ከ5,000,000 (አምስት ሚሊየን ብር) በላይ ገቢ ተሰብስቧል።

ገብርኄር "ሰውነታችሁን እግዚአብሔርን ደስ የሚያሰኝና ሕያው ቅዱስም መሥዋዕት አድርጋችሁ ታቀርቡ ዘንድ በእግዚአብሔር ርኅራኄ እለምናችኋለሁ፥ እርሱም ለአእምሮ የሚመች አገልግሎታችሁ ነው።" ሮሜ 12፡
ገብርኄር "ሰውነታችሁን እግዚአብሔርን ደስ የሚያሰኝና ሕያው ቅዱስም መሥዋዕት አድርጋችሁ ታቀርቡ ዘንድ በእግዚአብሔር ርኅራኄ እለምናችኋለሁ፥ እርሱም ለአእምሮ የሚመች አገልግሎታችሁ ነው።" ሮሜ 12፡1 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት! ✍️YouTube 👇 https://www.youtube.com/@eotc-gssu

ቅድስት ማርያም ግብጻዊት https://www.tiktok.com/t/ZTLygmAw8/
ቅድስት ማርያም ግብጻዊት https://www.tiktok.com/t/ZTLygmAw8/

ገብርኄር "አንተ በጎ ታማኝም ባሪያ፤ በጥቂቱ ታምነሃል፥ በብዙ እሾምሃለሁ፤ ወደ ጌታህ ደስታ ግባ!" ማቴ 25፡24 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌ
ገብርኄር "አንተ በጎ ታማኝም ባሪያ፤ በጥቂቱ ታምነሃል፥ በብዙ እሾምሃለሁ፤ ወደ ጌታህ ደስታ ግባ!" ማቴ 25፡24 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት! መልካም ዕለተ ሰንበት! ✍️YouTube 👇 https://www.youtube.com/@eotc-gssu

"አቤቱ ንጹኅ ልብን ፍጠርልኝ፤ የቀናውንም መንፈስ በውስጤ አድስ" መዝ 50(51):10 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት! ✍️YouTube 👇 h
"አቤቱ ንጹኅ ልብን ፍጠርልኝ፤ የቀናውንም መንፈስ በውስጤ አድስ" መዝ 50(51):10 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት! ✍️YouTube 👇 https://www.youtube.com/@eotc-gssu

ደብረ ዘይት "በዚያን ጊዜ መንግሥተ ሰማያት መብራታቸውን ይዘው ሙሽራውን ሊቀበሉ የወጡ አሥር ቆነጃጅትን ትመስላለች።" ማቴ 25፡1 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያ
ደብረ ዘይት "በዚያን ጊዜ መንግሥተ ሰማያት መብራታቸውን ይዘው ሙሽራውን ሊቀበሉ የወጡ አሥር ቆነጃጅትን ትመስላለች።" ማቴ 25፡1 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት! ✍️YouTube 👇 https://www.youtube.com/@eotc-gssu

ደብረ ዘይት "አምላኬ እግዚአብሔርም ከቅዱሳኑ ሁሉ ጋር ይመጣል።" ዘካ 14፡5 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት! ✍️YouTube 👇 https:
ደብረ ዘይት "አምላኬ እግዚአብሔርም ከቅዱሳኑ ሁሉ ጋር ይመጣል።" ዘካ 14፡5 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት! ✍️YouTube 👇 https://www.youtube.com/@eotc-gssu

የጽርሐ አርያም ቅዱስ ሩፋኤል ቤተ ክርስቲያን ደብር ሰ/ት/ቤት ለተተኪ የሥራ አመራርና የአስፈጻሚ አባላት አመራርነት ላይ ሥልጠና ሰጠ። ሚያዚያ 02 2016 ዓ.ም (የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት) በአ
+9
የጽርሐ አርያም ቅዱስ ሩፋኤል ቤተ ክርስቲያን ደብር ሰ/ት/ቤት ለተተኪ የሥራ አመራርና የአስፈጻሚ አባላት አመራርነት ላይ ሥልጠና ሰጠ። ሚያዚያ 02 2016 ዓ.ም (የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት) በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የጽርሐ አርያም ቅዱስ ሩፋኤል ሰ/ት/ቤት ለተተኪ የሥራ አመራርና የሥራ አስፈጻሚ አባላት ከአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት ሥልጠና ክፍል ጋር በመተባበር በሰንበት ት/ቤቶች አንድነት የሥልጠና አዳራሽ በዛሬው ዕለት መሪነት በሰ/ት/ቤት እንዲሁም ስልታዊ አመራርና አስተዳደር በሚሉ ርዕሶች የሙሉ ቀን ሥልጠና ሰጥቷል። (የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት) 👉 Youtube https://www.youtube.com/@eotc-gssu 👉 Facebook https://www.facebook.com/EOTC.GSSU 👉 Telegram https://t.me/eotcgssu21 👉 Tiktok https://www.tiktok.com/@eotc_gssu