en
Feedback
الزواج في الإسلام /ትዳር በኢስላም

الزواج في الإسلام /ትዳር በኢስላም

Open in Telegram

﴿وَمِنْ آيَاتِهِ أَنْ خَلَقَ لَكُم مِّنْ أَنفُسِكُمْ أَزْوَاجًا لِّتَسْكُنُوا إِلَيْهَا وَجَعَلَ بَيْنَكُم مَّوَدَّةً وَرَحْمَةً﴾ ለማንኛዉም አስተያየት☞☞ @Tidarbaislam_bot ለይ ያድርሱን ለጥያቄ ☞☞ t.me/Hayatbintkedir

Show more

📈 Analytical overview of Telegram channel الزواج في الإسلام /ትዳር በኢስላም

Channel الزواج في الإسلام /ትዳር በኢስላም (@tidar_be_islam) in the Amharic language segment is an active participant. Currently, the community unites 17 924 subscribers, ranking 4 583 in the Religion & Spirituality category and 1 895 in the Ethiopia region.

📊 Audience metrics and dynamics

Since its creation on невідомо, the project has demonstrated rapid growth, gathering an audience of 17 924 subscribers.

According to the latest data from 29 July, 2026, the channel demonstrates stable activity. Although there has been a change in the number of participants by -369 over the last 30 days and by -11 over the last 24 hours, overall reach remains high.

  • Verification status: Not verified
  • Engagement rate (ER): The average audience engagement rate is 3.39%. Within the first 24 hours after publication, content typically collects 2.30% reactions from the total number of subscribers.
  • Post reach: On average, each post receives 608 views. Within the first day, a publication typically gains 412 views.
  • Reactions and interaction: The audience actively supports content: the average number of reactions per post is 12.

📝 Description and content policy

The author describes the resource as a platform for expressing subjective opinions:
﴿وَمِنْ آيَاتِهِ أَنْ خَلَقَ لَكُم مِّنْ أَنفُسِكُمْ أَزْوَاجًا لِّتَسْكُنُوا إِلَيْهَا وَجَعَلَ بَيْنَكُم مَّوَدَّةً وَرَحْمَةً﴾ ለማንኛዉም አስተያየት☞☞ @Tidarbaislam_bot ለይ ያድርሱን ለጥያቄ ☞☞ t.me/Hayatbintkedir

Thanks to the high frequency of updates (latest data received on 30 July, 2026), the channel maintains relevance and a high level of publication reach. Analytics show that the audience actively interacts with content, making it an important point of influence in the Religion & Spirituality category.

17 924
Subscribers
-1124 hours
-757 days
-36930 days
Posts Archive
🚫ሶላት ከማይሰግድ ሰው ትዳር⁉️ ☞ሸህ ኢብኑ ባዝ አላህ ይዘንላቸውና እንዲህ አሉ☜ የባልሽ ሁኔታ አንዳንዴ እየሰገደ አብዘሀኛው ጊዜ የማይሰግድ ከሆነ ከሱ ጋር አብሮ መኖር አይፈቀድም። ምክንያቱም ሶላትን መተው ትክክለኛው የኡለማዎች አቋም እንደሆነው (ከእስልምና የሚያወጣ) ትልቁ ኩፍር ነው። ሰውየው የሰላትን ግዴታነት ባይክድም እንኳን። ባንቺ ላይ ግዴታ የሚሆነው ከንዲህ አይነት ባል ራስሽን ማላቀቅ ነው። ካንቺ ጋር ግኑኝነት ሊያደርግም አይፈቀድለትም። በዚህ ኒካህ ስር መቆየትም አይፈቀድም። ሁኔታው እንዲህ ከሆነ ኒካሁ ራሱ ውድቅ ነው። ስለዚህ ከሱ ጋር ግኑኝነት ከማድረግም ወዳንቺ እንዳይቀርብም ተጠንቀቂ። የማይፈታሽ ከሆነ ጉዳይሽን ወደ ሸሪአ ፍርድ ቤት በመውሰድ ማመልከት ይጠበቅብሻል። ☞ኢብኑ ባዝ ይህንን ፈትዋ የሰጡት አንዳንዴ እየሰገደ አብዘሀኛው ጊዜ ለማይሰግድ ሰው ሲሆን ጭራሽ የማይሰግድማ ከሆነ ከዚህ የከፋ እንደሚሆን ግልፅ ነው። ✍ከዚህ ፈትዋ የምንረዳው ቁም ነገር👇 ❗️ሶላት የማይሰግድ ሰው ሙስሊም እንዳልሆነ ❗️ባሏ የማይሰግድ ከሆነ ፍቺ መጠየቅ እንደምትችል ❗️ሶላት ከማይሰግድ ሰው ጋር አብሮ መኖር እንደማይቻል ❗️ከማይሰግድ ባል ጋር ግኑኝነት መፈፀም እንደማይቻል ❗️ባል ተብዬው አልፈታም ካለ ሸሪአ ፍርድ ቤት በመሄድ መፈታት እንደምትችል እንረዳለን።             ✅ቴሌግራማችን ╰➤ ❝@Tidar_Be_Islam ╭┈─────── ೄྀ࿐ ˊˎ- ╰➤ ❝@Tidar_Be_Islam

😵🤔🙁😝😤☹️🙁☹️ 🛜የመጀመሪያው ፕሮግራማችን ▶️ 🙁☹️😭🙁😭🙁☹️🙁 🎤ስለ ሒጃብ   ግዴታነት       ተ🎁              ጀ▶️                   መ ▶️                           ረ▶️ ➡️አቡ ሂበቲላህ ሁሰይን ✅ ገባ ገባ በሉ ባረከሏሁ ፊኩም! ‼  ➘  ➘ ➘ ➘➘ ➘ ➘ ➘  ➘ ➘ ➘ t.me/tdarna_islam?livestream t.me/tdarna_islam?livestream

🙁🙁🙁🙁🙁🙁☹️🥳 😃ታላቅ የደዕዋና የቁርአን ኸትሚያ ፕሮግራም ⭐️ ━━━━━━━━━━━━━━━━━━ 🌿 የእህታችን ኡሙ አብዱል ወሃብ የቁርአን ኽትሚያ በማስመልከት የተዘጋጄ ደማቅ የደዕዋ ፕ
🙁🙁🙁🙁🙁🙁☹️🥳 😃ታላቅ የደዕዋና የቁርአን ኸትሚያ ፕሮግራም ⭐️ ━━━━━━━━━━━━━━━━━━ 🌿 የእህታችን ኡሙ አብዱል ወሃብ የቁርአን ኽትሚያ በማስመልከት የተዘጋጄ ደማቅ የደዕዋ ፕሮግራም ​⭐️ የሚጋበዙ ኡስታዞቻችን ⭐️ ━━━━━━━━━━━━━━━━━━ ✅ ሸይኽ ሁሴን አቡ ሀኒፋ (ሀፊዘሁሏህሸይኽ አቡ ፋጢማ(ሀፊዘሁሏህኡስታዝ አቡ ሀኒፋ ሀፊዘሁሏህኡስታዝ አቡ ሻኪራ ሀፊዘሁሏህኡስታዝ አቡ ኸውላ ሀፊዘሁሏህኡስታዝ አቡ ሙሀመድ ሀፊዘሁሏህ ​✅ወንድም አቡ ሂበቲላህ ሀፊዘሁሏህወንድም አቡ ሹራ ሀፊዘሁሏህወንድም ኑረዲን አቡፋሩቅ ሀፊዘሁሏህ ​📖 የቁርአን ቲላዋ የሚጋብዙን ━━━━━━━━━━━━━━━━━━ ⭐️ ወንድም አቡ ኢምራን ሀፊዘሁሏህ ⭐️ ወንድም አቡ አፍናን ሀፊዘሁሏህ ⭐️ ወንድም  ሙሀመድ ሲራጅ ሀፊዘሁሏህ ​🔧 የፕሮግራሙ መሪ ━━━━━━━━━━━━━━━━━━ ✅ ወንድማችን አቡ ማሒ ሀፊዘሁሏህ ​🗺 ቀን እና ሰአት፦ የፊታችን ሰኞ ማታ ከምሽቱ 3:00 ሰአት ጀምሮ ❤️ ፕሮግራሙ የሚተላለፍበት ቻናል 🔗 https://t.me/tdarna_islam 🔗https://t.me/tdarna_islam

🗂 የክረምት የቋንቋ ስልጠና  በኦንላይን 1️⃣ስልጠና አንድ ለሁለቱም ፆታ የተዘጋጀ   የ English ቋንቋ ስልጠና 2️⃣ስልጠና ሁለት ለሁለቱም ፆታ የተዘጋጀ የዓረብኛ ቋንቋ ስልጠና ... ኢሕሳን የቋንቋ ትምህርት መማርያ ማዕከል ✅ ሙሉ ማብራሪያ ✔️ t.me/Ihsan_language/303 ❤️ t.me/Ihsan_language/303

የዐሹራእን ፆም የሚመለከቱ ጥቂት ነጥቦች ~ ያለንበት ወር የሙሐረም ወር ነው፡፡ ሙሐረም በሂጅራው አቆጣጠር የአመቱ መጀመሪያ ወር ነው፡፡ በዚህ ወር ውስጥ የሚገኘውን የዓሹራእን ቀን የሚመለከቱ ኢስላማዊ ስርኣቶች አሉና ጥቂት እንተዋወስ 1. በመጀመሪያ ወሩ ታላቅና የተከበረ ወር ነው ነው፡፡ [ተውባህ፡ 36] ነብዩም ﷺ እንዲህ ብለዋል፡ “አንድ አመት 12 ወር ነው፡፡ ከነዚህ ውስጥ አራቱ የተከበሩ ናቸው፡፡ (ከተከበሩት ውስጥ) ሶስቱ ተከታታይ ናቸው፡፡ ዙልቀዕዳህ፣ ዙልሒጃህ፣ ሙሐረም እና በጁማዳ እና በሸዕባን መካከል ያለው የሙደር ረጀብ ነው፡፡" [ቡኻሪ፡ 2958] 2. ሙሐረም ወርን መፆም እጅግ የላቀ ዋጋ አለው፡፡ ነብዩ ﷺ እንዲህ ይላሉ፡ “ከረመዳን ቀጥሎ ከሁሉም በላጩ ፆም የአላህ ወር የሆነው ሙሐረም ነው፡፡” [ሙስሊም፡ 1163] ልብ በሉ! ሁሉም ወሮች የአላህ ሆነው ሳለ ነብዩ ﷺ ሙሐረምን “የአላህ ወር” ሲሉ መጥራታቸው ወሩ ያለውን ልዩ ደረጃ ያመላክታል፡፡ ልክ ሁሉም መስጂዶች የአላህ ቤቶች ሆነው ሳለ ከዕባ ለየት ባለ መልኩ “የአላህ ቤት” እንደሚባለው ማለት ነው፡፡ 3. በዚህ ወር ውስጥ ታላቅ ቀን አለ፡፡ እሱም ሙሐረም 10 ነው፡፡ “ዓሹራእ” በመባል ይታወቃል፡፡ የአላህ መልእክተኛ ﷺ ከመካ ወደ መዲና ሲገቡ  የሁዶች ዓሹራእን ይፆሙ ነበርና “ምንድን ነው ይሄ የምትፆሙት ቀን?” ሲሉ ጠየቋቸው፡፡ እነሱም “ይሄ አላህ ሙሳንና ህዝቦቹን አትርፎ ፊርዐውንና ህዝቦቹን ያሰመጠበት ታላቅ ቀን ነው፡፡ ሙሳ አላህን ለማመስገን ሲሉ ፆመውታል፡፡ እና እኛም እንፆመዋለን” አሉ፡፡ ነብያችን ﷺ ይህን ጊዜ “ከናንተ ይልቅ እኛ ለሙሳ የተገባን ነን” በማለት ፆሙት፡፡ እንዲፆምም አዘዙ፡፡ [ቡኻሪ፡ 2004] [ሙስሊም፡ 1130] 4. ይህን ቀን፣ ማለትም ሙሐረም አስርን መፆም እጅግ የላቀ ዋጋ አለው፡፡ ያለፈውን አንድ አመት ወንጀል እንደሚያሚያሳብስ ነብያችን ﷺ ተናግረዋል፡፡ [ሙስሊም] 5. ይህን ቀን (ሙሐረም አስርን) ለመፆም ከወሰንን ዘጠነኛውንም ጨምረን ብንፆም የተወደደ ነው፡፡ ምክንያቱም ነብዩ ﷺ “ለቀጣይ (አመት) ከቆየሁ በርግጥም ዘጠነኛውንም እፆማለሁ” ብለዋልና።  [ሙስሊም፡ 1134] 6. በነገራችን ላይ ዓሹራእን የመካ ሙሽሪኮችም ይፆሙት ነበር፡፡ ነብያችንም ﷺ ገና ወደ መዲና ሳይሰደዱ በፊት መካ እያሉ ይፆሙት ነበር፡፡ የረመዳን ፆም ከመደንገጉ በፊት ዓሹራእን መፆም በሙስሊሞች ላይ ግዴታ ነበር፡፡ እነኚህን እውነታዎች የሚያመላክተው እናታችን ዓኢሻህ ረዲየላሁ ዐንሃ እንዲህ ስትል የተናገረችው ነው፡- “ዓሹራእ ቁረይሾች በዘመነ ጃሂሊያ (በጨለማው ዘመን) ይፆሙት የነበረ ቀን ነው፡፡ ነብዩም ﷺ ይፆሙት ነበር፡፡ መዲና በመጡ ጊዜ እሳቸውም ፆሙት ሰዎችም እንዲፆሙት አዘዙ፡፡ የወርሃ ረመዳን ግዴታ በወረደ ጊዜ ግን ረመዳንን ሆነ (በግዴታነት) የሚፆሙት፡፡ ዓሹራእን እንዲፆም (ማዘዙን) ተውት፡፡ እናም የፈለገ ይፆመዋል የፈለገ ደግሞ ይቶወዋል፡፡ [ቡኻሪና ሙስሊም] 7. ዓሹራእን እለቱን መፆም እንጂ በምንም መልኩ በዓል አድርጎ ማክበር አይፈቀድም፡፡ አቡ ሙሳ ረዲየላሁ ዐንሁ እንዳስተላለፉት ዓሹራእን የሁዶች ይፆሙት ነበር፡፡ እንደ ዒድ ይቆጥሩት ነበር፡፡ ሴቶቻቸውንም ጌጦቻቸውንና ጥሩ ጥሩ ልብሶቻቸውን ያለብሷቸውም ነበር፡፡ ነብዩ ﷺ ግን “እናንተ ፁሙት” በማለት መፆም እንጂ እንደ ዒድ እንዳይታሰብ ጥቆማ ሰጥተዋል፡፡ [ቡኻሪና ሙስሊም] ማሳሰቢያ፦ ሙሐረም 9 እና 10 ነገ ረቡዕ እና ሃሙስ መሆኑን አውቀን ብንፆም እና ሰዎች እንዲፆሙት ብናስታውስ መልካም ነው። @Darul_Islam_channal @Darul_Islam_channal

‏المبادرة إلى التوبة من الذنب فرضٌ على الفور ، ولا يجوز تأخيرها ، فمتى أخّرها عصى بالتأخير ☞ወንጀል ሰርቶ ተውበት ማድረግ ግዜ የማይሰጠው ፈጣን
‏المبادرة إلى التوبة من الذنب فرضٌ على الفور ، ولا يجوز تأخيرها ، فمتى أخّرها عصى بالتأخير ☞ወንጀል ሰርቶ ተውበት ማድረግ ግዜ የማይሰጠው ፈጣን የሆነ ግዴታ ነው። ማዘግየት አይፈቀድም። ከተውበት የዘገየ ሰው በመዘግየቱ ወንጀለኛ ነው።" ‏📚 ابن القيم | مدارج السالكين ١/٢٠٥

👉 ነብያችን ላይ ሰላትና ሰለዋት ማውረድ በጅሙአ ቀን ብቻ የተገደበ አይደለም 👉 በጅሙአ ቀን ይበልጥ የተወደደ ቢሆንም በሌሎችም ቀናቶች እንድንፈፅመው የተደነገገ ኢባዳ ነው اللهم صلِّ وسلم على نبينا محمد وعلى آله وصحبه وسلم

🚫 የጥንቃቄ መልእክት❗️ እባኳትን በWhatsAppበ,telegram በimo ላይ ከማታውቁት ሰው ቪዲዮ ኮል ቢደውልላችሁ አታንሱ የማታውቋቸው ሊንኮች አትንኩ ፓስዋርዳችሁ አሳልፋችሁ አትስጡ ፕሊስ።             ✅ቴሌግራማችን ╰➤ ❝@Tidar_Be_Islam ╭┈─────── ೄྀ࿐ ˊˎ- ╰➤ ❝@Tidar_Be_Islam

《 ማንኛዋም ሴት ባሏ ከሷ የወደደላት ሆኖ ከሞተች ጀነት ገባች 》 قال رسول الله ﷺ: « إذا صلت المرأة خمسها وصامت شهرها وحفظت فرجها وأطاعت زوجها قيل لها ادخلي الجنة من أي أبواب الجنة شئت» ورواه ابن حبان في صحيحه عن أبي هريرة رضي الله عنه، والحديث صححه الألباني في الجامع الصغير. "ሴት ልጅ አምስት ወቅቷን ከሰገደች፣ የረመዷን ወሯንም ከፆመች፣ ብልቷንም ከጠበቀች ባሏን በመልካም ከታዘዘች በፈለግሽው የጀነት በር ግቢ ትባላለች"። قال شيخ الإسلام ابن تيمية رحمه الله: "ليس علي المرأة بعد حق الله ورسوله أوجب من حق الزوج." (مجموع الفتاوى: 32/260) "በአንድ ሴት ላይ ከአሏህና ከመልክተኛው ሃቅ በመቀጠል የባልዋ ሐቅ ያህል ግዴታ የለባትም" سألت امرأة الشيخ الالباني رحمه الله አንድት ሴት ሸይኽ አልባኒን እንድህ ብላ ጠየቀች فقالت :يا شيخ قبل زواجي كنتُ فتاةً صوّامة قوّامة أجدُ لذةً للقرآن عجيبة والآن فقدتُ حلاوة الطاعات .. "አንተ ሸይኽ ከማግባቴ በፊት በጣም ፃሚ፣ በጣም ቋሚ በሚገርም ሁኔታ የቁርአንን ጥፍጥና አገኝ ነበር ፣ አሁን  (ካገባሁ በሃላ) ግን የመታዘዝን ጣዕም አጣሁት። قال : ما هي أخبارُ اهتمامك بزوجك  !؟ (ሸይኹም ) አሉ: ስለባልሽ ያለሽ ሀሳብ (እንክብካቤ) ወሬ (የምትይኝ) ምንድን ነው? قالت : يا شيخ أنا أسألك عن القرآن والصوم والصلاة وحلاوة الطاعة ..وأنت تسألني عن زوجي ! ؟ (እርሷም) አለች:- አንተ ሸይኽ እኔ ስለ ቁርአን ስለፆም ስለ ሶላት ስለመታዘዝ ጣዕም እየጠየቅኩህ አንተ ስለ ባሌ ትጠይቀኛለህ? አለች قال : نعم يا أختي .. لماذا لا تَجدُ بعض النساء حلاوة الإيمان ولذَّة الطاعة وأثر العبادة ؟ قال ﷺ : (ولا تَجدُ المرأة حلاوة الإيمان حتَّى تؤدِّي حقَّ زوجها) . (ሸይኹም) አሉ:- አዎን እህቴ ከፊል ሴት የኢማንን ጥፍጥና የመታዘዝን ጣዕም የዒባዳን ፋናን ለምን ይሆን የማታገኘው? የአላህ መልእክተኛ ﷺ እንድህ አሉ: ("ሴት የኢማንን ጥፍጥና አታገኝም ፣የባሏን ሀቅ እስካላደረሰች ድረስ" ) 📚صحيح الترغيب والترهيب( 1939)             ✅ቴሌግራማችን ╰➤ ❝@Tidar_Be_Islam ╭┈─────── ೄྀ࿐ ˊˎ- ╰➤ ❝@Tidar_Be_Islam

✍ሁለት ዓይነት ሰዎች .. አጅግ ያሳዝናሉ! ①ኛ:ጀናዛው ካልሆነ እድሜ ልኩን መስጂድ ገብቶ የማያውቅ ወንድ። ②ኛ:ገላዋን ከፈን ካልሆነ በህይወት ዘመኗ በሂጃብ ያልተሸፈነች ሴት። አላህ ይጠብቀን አሚ
✍ሁለት ዓይነት ሰዎች .. አጅግ ያሳዝናሉ! ①ኛ:ጀናዛው ካልሆነ እድሜ ልኩን መስጂድ ገብቶ የማያውቅ ወንድ። ②ኛ:ገላዋን ከፈን ካልሆነ በህይወት ዘመኗ በሂጃብ ያልተሸፈነች ሴት። አላህ ይጠብቀን አሚን 🤲             ✅ቴሌግራማችን ╰➤ ❝@Tidar_Be_Islam ╭┈─────── ೄྀ࿐ ˊˎ- ╰➤ ❝@Tidar_Be_Islam

ኢብኑ ዑሰይሚን እንዲህ አሉ ፡   ≠በሁለት ጥንዶች መካከል ደስተኛ የትዳር ህይወት የሚገኘው ባል በሚስት ላይ ፅንፈኝነትና የበላይነትን በማንፀባረቅ አይደለም ❗ ይህ ትልቅ ስህተት ነው ❗   ~~ነገር ግን ባል ለሚስቱ ሊኖረው የሚገባው እይታ ፡ √√እርሷ የህይወት አጋሩ ፣ √√የልጆቹ እናት ፣ √√እና እንዲሁም የቤተሰቡ ተንከባካቢ አደርጎ ሊመለከታትና ይሄን ሊያውቅ ይገባል!!   እንዲሁም እርሷ እንድታከብረው እንደሚፈልግ ሁሉ እርሱም ሊያከብራት ይገባል✅             ✅ቴሌግራማችን ╰➤ ❝@Tidar_Be_Islam ╭┈─────── ೄྀ࿐ ˊˎ- ╰➤ ❝@Tidar_Be_Islam

💢የጁመዓ ቀን ሱናዎች 〰〰〰〰〰〰〰 ①) ሲዋክ መጠቀም ②) ገላን መታጠብ ③) ሽቶ መቀባት ④) ሱረቱ ከህፍን መቅራት ⑤) ጥሩ ልብስ መልበስ ⑥) በጧት ለጁመዓ ሶላት መሄድ ⑦) ዱአ ተቀባይነት ያለበትን ሰአት ስላለ መጠባበቅ ⑧) በነብዩ ﷺ ላይ ሰላትና ሰለዋት ማብዛት

ለመፈቀር ራስህን ብቁ አድርገክ ፍቅር ተነፍገክ ይሆን? ወይስ ፍቅርን ሳትሰጥ ፍቅርን መቀበል ከጅለክ ይሆን? የሆነው ይሁንና ይነበብልኝ እኔ መልዕክት አለኝ ወንድም ጋሼ ብዬ ልጥራህ እንዴ ዛሬ? ጫወታዬ ከባለ ትዳሮች ጋር ብቻ ነው ሌሎች ወደኋላ በሉልኝ! ይቅርታ ወንድም ጋሼ! ሌሎችን ሳባርር ነው። በትዳር ውስጥ ፍቅር አላቸው የሚባሉት ጥንዶች የፍቅር ተግባራት የሆኑትን እነዚህን ነገሮች አሟልተው ሲገኙ ነው። እነሱም፦በቃላትም ሆነ በተግባር መደጋገፍ፣ስለደህንነት መጠያየቅ፣በችግር ጊዜ መደራረስ፣በደስታ ጊዜ ደስታን መካፈል፣ከእኔ ይበልጥ ላንቺ፣ክኔ ይበልጥ ላንተ እየተባባሉ የቃላት እና የተግባር ልዩ ፈገግታ የተሞላበት ህይወት ሲኖሩ ነው። ይህንን ተግባር ለመፈፀም ከምንም በላይ ቅን ልብን ይሻል በመጀመሪያ ከጌታዋ ከአላህ ጋር መልካም ግንኙነት ያላት ልብ ስትሆን ለዚህች ልብ ይሄ ተግባረ ለመተግበረ በጣም ቀላል ይሆንላታል። ወንድም ጋሼ፦እሷ ላንተ ሁና መገኘት የምትፈልጋቸውን ነገራቶች በጠቅላላ እነተ ሆነክ ተገኝ እንድትከባከብህ ተንከባከባት፣ሃሳብክ እንድትጋራ ተጋራት፣ጭንቀትህ እንዲያሰጨንቃት ተጨነቅላት፣ደህንነትክ እንዲያሳስበት አስብላት፣በመልካም እንድታስቀድም አሰቀድማት እንድትዋብልክም ተዋብላት ፍቅር ሰጥቶ በመቀበል የተመሰረተ ነው አንዳንድ ሴቶች በመጀመሪያ የትዳር ህይወት ጊዜያቸው ዓይን አፍርነታቸው ቶሎ አይለቃቸውም በዚህን ጊዜ አደፍፍራት እንጂ እቺ ፋራ እያልክ አትውቀሳት በእርግጥ ብልጥ ነበርች እወድሻለሁ ስትላት እሷም እንድትልህ ጋብዛት፣ከሳምካት እንድትስምህ ጋብዛት፣እንድትዋብልክ በምትፈልገው አልባሳት በስጦታ መልክ አበረክትላት የትዳር አለም ሃሳቢነትን መልካም ተግባራትን እጅግ በጣም ደግሞ ቅን ልብን ይሻል እናንተ ባለትዳር ያልሆናችሁ ጥፉ ከዚይ ዋ! በቃ ተቀመጡ እንድተቀኑና ለማግባት ጥረት እንድታደርጉ ወንድም ጋሼ! እንግዲህ እንደተመካከር ነው አደራ ሴት ልጅ አያያዝ ትፈልጋለች የሙጥኝ የሚልባትንም አትወድም ችላ ብሎ የሚያጎሳቅላትንም አትወድም መካከለኛ ደረጃ ላይ አድርግ ራስክን መቆጣት ባለብክ ቦታ ምከራት ትዳርን ለመሰረታችሁ አላህ እሰከጀነት ያዝልቃችሁ ለምትናፍቁ አላህ በእዝነቱ ይረዝቃችሁ! አሚን።🤲🤲             ✅ቴሌግራማችን ╰➤ ❝@Tidar_Be_Islam ╭┈─────── ೄྀ࿐ ˊˎ- ╰➤ ❝@Tidar_Be_Islam

ትዳር በአንድ ጊዜ የሚገነባ ሸቀጥ ሳይሆን፣ ቀስ በቀስ የሚገነባ የሂደት ጥበብ ነው። ስኬታማ ትዳር ለመገንባት እርግጠኛ እና ይቅርታ ማለት እጅግ አስፈላጊ ነው። ☞ ሸይኹል ኢስላም ኢብኑ ተይሚያ ረሒ
ትዳር በአንድ ጊዜ የሚገነባ ሸቀጥ ሳይሆን፣ ቀስ በቀስ የሚገነባ የሂደት ጥበብ ነው። ስኬታማ ትዳር ለመገንባት እርግጠኛ እና ይቅርታ  ማለት እጅግ አስፈላጊ ነው። ☞ ሸይኹል ኢስላም ኢብኑ ተይሚያ ረሒመሁላህ እንዲህ ይላሉ፦ √√አንዲት ሴት ከባሏ ጋር መኗኗርን ካሳመረች ይሄ ☞አላህ እንዲወዳትና እንዲያከብራት ያደርጋታል።"√√ አልፈታዋ: 32/275             ✅ቴሌግራማችን ╰➤ ❝@Tidar_Be_Islam ╭┈─────── ೄྀ࿐ ˊˎ- ╰➤ ❝@Tidar_Be_Islam   

አሰላሙዓለይኩም ወረህማቱለሂ ወበረካትሁ ውድ እና የተከበራችሁ እህት ወንድሞቼ አንዴት ናችሁ ስለጠፋዉኝ ይቅርታ እጠይቃለሁ። አፉ በሉኝ በቻልኩት ሀቅም የምችለዉን ሁሉ ሼር አደርግላችኃለሁ  እናም ቻናለችንን ሼር በማድረግ ተባበሩን። አብረን ወደ እዉቀት።✍✍             ✅ቴሌግራማችን ╰➤ ❝@Tidar_Be_Islam ╭┈─────── ೄྀ࿐ ˊˎ- ╰➤ ❝@Tidar_Be_Islam

*هكذا الفرق بين المرأة المحتشمة والمرأة المتبرجة... لا يستطيع الذباب الدخول إلا إذا تبرجت...!* ✅ቴሌግራማችን ╰➤ ❝@Tidar_Be_Islam ╭
*هكذا الفرق بين المرأة المحتشمة والمرأة المتبرجة... لا يستطيع الذباب الدخول إلا إذا تبرجت...!*             ✅ቴሌግራማችን ╰➤ ❝@Tidar_Be_Islam ╭┈─────── ೄྀ࿐ ˊˎ- ╰➤ ❝@Tidar_Be_Islam

☹️☹️☹️🤩😜🥳😖☹️ የመጀመሪያው ፕሮግራም 📣  🥳🥳😣☹️☹️😭😏🤩 ​•┈┈•┈┈•⊰✿◇✿⊱•┈┈•┈┈• 🎤       ተ⭐️              ጀ⭐️                   መ⭐️                           ረ⭐️ ገባ ገባ በሉ ባረከሏሁ ፊኩም! ሊንኩን ለሌሎችም ሼር አድርጉት‼  ➘  ➘ ➘ ➘➘ ➘ ➘ ➘  ➘ ➘ ➘ https://t.me/tdarna_islam?livestream https://t.me/tdarna_islam?livestream

◾️የዙልሂጃ ቀናቶች መፃም 〰〰〰〰〰〰〰〰〰 «ኢማሙ ነወውይ አላህ ይዘንላቸውና እንዲህ አሉ።» «ዘጠኙ የዙል ሂጃ ቀናቶች መፃም በጣም የተወደደ ተግባር ነው። በተለይ ከነዚህ ቀናቶች ውስጥ የዘጠነኛውን
◾️የዙልሂጃ ቀናቶች መፃም 〰〰〰〰〰〰〰〰〰 «ኢማሙ ነወውይ አላህ ይዘንላቸውና እንዲህ አሉ።» «ዘጠኙ የዙል ሂጃ ቀናቶች መፃም በጣም የተወደደ ተግባር ነው። በተለይ ከነዚህ ቀናቶች ውስጥ የዘጠነኛውን የአረፋ ቀን መፃም ከሌሎቹ ቀናት በላጭ ነው።» 📚  (شرح مسلم 71/8) ↪️ ማሳሰቢያ‼️ ➖➖➖➖➖ ♦️👉መፃም የፈለገ ከነገ ሰኞ ጀምሮ መፃም ይችላል። ♦️👉አስረኛው የዙልሂጃ ቀን የኢድ ቀን ስለሆነ መፃም ስለማይቻል የሚፃመው ዘጠኙ ቀናቶች ብቻ ነው። ♦️👉እነዚህን ዘጠኝ ቀናቶች መፃም የተወደደ ተግባር እንጂ ግዴታ አይደለምና የፈለገ መፃም ያልፈለገ ማፍጠር ይችላል። ♦️👉እነዚህን ዘጠኝ ቀናቶች በተከታታይ መፃም መስፈርት አይደለም። አንድ ቀን እያፈጠረ ሌላውን ቀን መፃም ይችላል። ♦️👉በበሽታ፣ ሀይድም ሆነ በሌላ ምክንያት የተወሰኑ ቀናቶች ቢያመልጠው ከገራለት ጊዜ ጀምሮ የቀሩትን ቀናቶች መፃም ይችላል። ♦️👉መፃም የፈለገ ሰው ነገ እንደሚፃም በቀልቡ ማሰብ ብቻ በቂ ነው። ሌላ የሚባል የንያ ዚክር የለም።             ✅ቴሌግራማችን ╰➤ ❝@Tidar_Be_Islam ╭┈─────── ೄྀ࿐ ˊˎ- ╰➤ ❝@Tidar_Be_Islam

🔖 የአላህ መልእክተኛ ﷺ በነዚህ በአስሩ የዙልሂጃ ቀናቶች ውስጥ ዱአ ያበዙ ነበር። በተጨማሪም ተክቢር (الله أكبر) ተህሊል (لا إله إلا الله) እና ተህሚድ (الحمد لله) ማለትን
🔖 የአላህ መልእክተኛ ﷺ በነዚህ በአስሩ የዙልሂጃ ቀናቶች ውስጥ ዱአ ያበዙ ነበር። በተጨማሪም ተክቢር (الله أكبر) ተህሊል (لا إله إلا الله) እና ተህሚድ (الحمد لله) ማለትን በማብዛት ላይ ሰዎችን ያዙ ነበር። 📚[ #زاد_المعاد ٣٦٠/٢ ]             ✅ቴሌግራማችን ╰➤ ❝@Tidar_Be_Islam ╭┈─────── ೄྀ࿐ ˊˎ- ╰➤ ❝@Tidar_Be_Islam