Setaweet (ሴታዊት)
Open in Telegram
Setaweet Movement aims to articulate Ethiopian feminism. The movement creates a space for dialogue, research and activism by Ethiopian women and men!🇪🇹 More info call +251118225451
Show more2 232
Subscribers
No data24 hours
+27 days
+330 days
Posts Archive
2 232
Repost from TIKVAH-ETHIOPIA
+1
👏 #ሲፈን_ተክሉ
የአዲስ አበባዋ ተማሪ ሲፈን ተክሉ በዘንድሮ የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና በተፈጥሮ ሳይንስ ከ600ው 575 በማምጣት ከፍተኛ ውጤት አስመዝግባለች።
ሲፈን የኦግዝሌየም ካቶሊክ ትምህርት ቤት ተማሪ ናት።
ተማሪዋ " ጌዜን ትምህርት ላይ ማሳለፌ ፣በቡድን ማጥናቴ ፣ የቤተሰብና የመምህራኖቼ ድጋፍ ለዚህ ስኬት አብቅቶኛል " ብላለች።
ለቤተሰቦቿ 2ኛ ልጅ የሆነችው ሲፈን የስርዓተ ምግብ ባለሙያ የመሆኑ ዝንባሌ እንዳላትም ተናግራለች። #AMN
@tikvahethiopia
2 232
Rebecca Cheptegei, a Ugandan marathon runner who competed in the Paris Olympics last month, has died days after she was burned by her boyfriend, the country’s athletics federation confirmed on X, formerly known as Twitter, Thursday.
“We are deeply saddened to announce the passing of our athlete, Rebecca Cheptegei early this morning who tragically fell victim to domestic violence,” the Uganda Athletics Federation posted. “As a federation, we condemn such acts and call for justice. May her soul rest In Peace.”
Cheptegei, 33, who lived in Kenya, had been in a critical condition after suffering burns on 75% of her body following Sunday’s attack at her house in the western Trans Nzoia County. Her death was also confirmed on X by the Kenyan Olympic Team.
Trans Nzoia County police commander Jeremiah ole Kosiom said earlier this week that the athlete had been doused in petrol by her boyfriend, Dickson Ndiema, who stormed her house with a jerry can of gasoline and set fire to her after a disagreement over land. Ndiema, who was also burned, is being treated at a hospital in the city of Eldoret.
A medical official at the Moi Teaching and Referral Hospital where Cheptegei was being treated told CNN affiliate Citizen TV on Thursday that she suffered multi-organ failure late Wednesday.
https://edition.cnn.com/2024/09/05/sport/ugandan-olympian-rebecca-cheptegei-dies-intl/index.html?utm_medium=social&utm_source=whatsappCNN&utm_content=2024-09-05T08:27:49
2 232
በህጻን ኖላዊት ዘገየ ላይ የተፈጸመውን እገታ እና አሰቃቂ ግድያ ላይ የተሰማንን ከፍተኛ ሃዘን ለመግለጽ ይህን ጽፈናል!
https://heyzine.com/flip-book/4fd79bc08c.html
2 232
Gender Based Violence (GBV) remains a pressing concern in Ethiopia, as highlighted by an Online Survey conducted by SIHA Network in August 2024 with 84 respondents from diverse backgrounds. The survey, which informed the Network’s advocacy strategy for Ethiopia, revealed that 54.8% of respondents consider GBV the most critical issue for women’s rights advocates.
The recent brutal murder of seven-year-old Heaven Awet in Bahir Dar has sparked widespread outrage and demands for justice. Heaven was raped, mutilated, and killed by her mother’s landlord, who was convicted and sentenced to 25 years in prison. However, his appeal and subsequent escape have further fueled public anger. Moreover, Heaven’s mother, Sister Abekyelesh Adeba, has received death threats and been forced into hiding, underscoring the need for urgent action to address GBV and ensure accountability
The case, denounced as ‘inhumane’ by the Minister of Women and Social Affairs for the Federal Democratic Republic of Ethiopia (FDRRE), Ergogie Tesfaye (PhD), highlights the critical need for enhanced protection mechanisms for women and children in Ethiopia
The outrage surrounding Heaven’s case also exposes the entrenched, systemic issues of misogyny and gender based discrimination that pervade Ethiopian society. While Heaven’s situation is particularly heinous, it’s crucial to recognize that countless other women and girls endure violence and discrimination routinely.
Most cases reveal the inadequacy of reactionary responses, which address GBV only after it occurs, rather than preventing it proactively, thereby enabling its persistence. This necessitates a shift towards proactive, preventative measures that address GBV’s root causes by challenging deeply ingrained harmful social-cultural norms. We must also move beyond condemnation and commit to systemic change that empowers women and girls, holds perpetrators accountable, and cultivates a culture of equality and respect. https://sihanet.org/national-call-for-justice/
2 232
አትሌት ያየሽ ጌቴ በፓሪስ ወርቃማ ታሪክ ጻፈች!
አትሌት ያየሽ ጌቴ በፓሪስ ፓራሊምፒክ ክብረ ወሰን በማሻሻል ሁለተኛውን የወርቅ ሜዳሊያ ለኢትዮጵያ አስገኝታለች።
ከአሯሯጯ ክንዱ ሲሳይ ጋር በመሆን በ1500 ሜትር በዐይነ ሥውራን ሙሉ በሙሉ ምድብ የሮጠችዉ አትሌት ያየሽ ጌቴ በራሷ የተያዘውን የዓለም ክብረ ወሠን በማሻሻል ጭምር ውድድሩን አሸንፋለች።
አትሌት ያየሽ ጌቴ 4 ደቂቃ ከ27 ሰከንድ ከ68 ማይክሮ ሰከንድ በሆነ ሰዓት በመግባት ነው ውድድሩን በበላይነት ያጠናቀቀቸው። እንኳን ደስ አለን።
2 232
"Women in Construction"
Following last week's radio program, we have prepared this survey to gather insights and perspectives on the experiences of women working in the construction industry. By participating in this survey, you will contribute to the ongoing dialogue on encouraging inclusivity and equality in construction-related professions.
Survey link: https://cutt.ly/heQ5Iqf9
We will publish the summary of the data gathered from this information on our Telegram channel @TheUrbanCenter
hashtag#Women hashtag#construction hashtag#inclusivity hashtag#survey hashtag#KEK hashtag#radio hashtag#TUC hashtag#AddisAbaba hashtag#Ethiopia
2 232
Listen to Setaweet's Director, Sehin Teferra, in an insightful interview on Sheger FM 102.1 discussing Heaven's case, the ongoing violence against women, the culture of gender-based violence, and the role of media in bringing these critical issues to the forefront. https://youtu.be/FGJNz8MoIXE?si=6IjwHgGByMko3iyj
2 232
Setaweet extends its deepest condolences on the passing of Andreas Esheté, a distinguished philosopher and former president of Addis Ababa University (AAU), who passed away on August 29, as announced by the university.
Andreas was a man of profound intellect, compassion, and unwavering dedication to humanity. His contributions spanned human rights, peace, and democracy in Ethiopia and beyond, with his pivotal role in drafting Ethiopia's current multinational constitution in 1995 standing as a testament to his impact.
As the UNESCO Chair for Human Rights, Peace, and Democracy at AAU, and as an advisor to Ethiopia’s late Prime Minister Meles Zenawi, Andreas played a critical role in shaping Ethiopia's modern history. A leading figure in the Ethiopian Student Movement and an early member of the All Ethiopian Socialist Movement, his lifelong commitment to justice and equality left an indelible mark on the nation, particularly through his vital contributions during and after the Ethiopian revolution of 1974.
2 232
ፆታዊ ጥቃት፡ “የሕግ ክፍተት” ወይስ “ማኅበረሰባዊ ቀውስ”?
ሄቨን አወት፣ ካሚላት መህዲ፣ ሃና ላላንጎ፣ መዓዛ ካሳ፣ ፋጡማ ኡጋስ፣ አያንቱ ሙስጠፋ፣ አዳናዊት ይሄይስ፣ ጫልቱ አብዲ.....
እነዚህ ስድስት ሴቶች በተለያየ የዕድሜ፣ የማኅበረሰብ እና የኢኮኖሚ ደረጃ የሚገኙ ናቸው። እንስቶቹ በተለያዩ የአገሪቱ ክፍሎች የሚገኙ ናቸው። ከመሃል አዲስ አበባ እስከ ምሥራቅ ሐረረጌ፣ ከባሕር ዳር እስከ ጅግጅጋ።
ከሰባት ዓመቷ ሄቨን እስከ የሁለት ልጆች እናቷ አያንቱ ሁሉም ግን የአሰቃቂ ፆታዊ ጥቃት ሰለባ ሆነዋል።
ሩጣ ይልጠገበችው ሄቨን አወት በቅርብ በምታውቀው ሰው ተደፍራ ተገድላለች። ሃና ላላንጎ እና ፋጡማ ኡጋስ በአሰቃቂ ሁኔታ በደቦ ተደፍረው ተገድለዋል።
እነዚህ ሴቶች አይተዋወቁም። አብረው ማዕድ አልተጋሩም። የደረሰባቸው ግፍ ግን ያመሳስላቸዋል።
ባለፉት ጥቂት ዓመታት በኢትዮጵያ የተከሰቱት ግጭቶች፣ የእርስ በርስ ጦርነቶች እና የፀጥታ መደፍረሶች በሴቶች ላይ የሚደርሱ ፆታዊ ጥቃቶችን አባብሰውታል።
https://www.bbc.com/amharic/articles/c8erxr5l031o
2 232
Repost from Meseret Media
በኢሊሊ ሆቴል ለህፃን ሄቨን ሲካሄድ የነበረ የሻማ ማብራት ስነ-ስርአት በፖሊስ እንዲቆም ተደረገ፣ ካሜራማኖች የቀረፁትን እንዲያጠፉ ተደርገዋል
(መሠረት ሚድያ)- ዛሬ ከቀኑ 8 ሰአት ጀምሮ ለህፃን ፌቨን በኢሊሊ ሆቴል ሲካሄድ የነበረ የሻማ ማብራት ስነ-ስርአት በፖሊስ እንዲቆም መደረጉን መሠረት ሚድያ የደረሰው መረጃ ይጠቁማል።
በሴቶች እና በህፃናት መብቶች ጥበቃ ዙሪያ በሚሰሩ ድርጅቶችና ማህበራት የተዘጋጀው ፕሮግራም በተፈጸመው አሰቃቂ ድርጊት የተሰማቸውን ሃዘን ለመግለፅ እንዲሁም ለሟች ህፃን ቤተሰቦች ድጋፋቸውን ለመግለጽ ተሰባስበው ነበር። እንዲሁም ፍትህ እንዲሰፍን የድርሻቸውን ለመወጣት እና የሻማ ማብራት ስነ-ስርአት ለማድረግ አቅደው ነበር።
ይሁና መግለጫው በፖሊስ በአስገዳጅነት እንዲቋረጥ ተደርጎ ካሜራማኖች ፋይል እንዲያጠፉ ተደርገዋል።
መሠረት ሚድያ ከፖሊስ ምላሽ ለማድረግ ያረገው ሙከራ አልተሳካም።
መረጃን ከመሠረት!
@MeseretMedia
2 232
ለስኬታማ ሀገራዊ ምክክር አካታችነት እና ግልጽነት ቁልፍ መርሆዎች ናቸው። የመብቶችና ዴሞክራሲ ዕድገት ማዕከል (CARD), በኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ሒደት የዝግጅት ምዕራፍ ዙሪያ "Overview of the Ethiopian National Dialogue Preparation" የተሰኘ ርዕስ ያለው ዳሰሳ ጥናት አካሔዷል። የጥናቱ ዋና ዓላማም የዝግጅት ምዕራፉ አካታችነት እና ግልጽነት በምን ደረጃ እንደተረጋገጠ ለማሳየት ነው።
የጥናቱ ውጤትም የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ሒደት ከቅድመ ዝግጅት እስከ አሁን (አጀንዳ ማሰባሰብ) ድረስ በበቂ ሁነታ አሳታፊ አለመሁኑን፣ በብዙ የባለድርሻ አካላት እና ተዋንያን የአካታችነት እና የግልጽነት ጥያቄ የሚነሣበት እና አሁን ባለው ሁኔታ እነዚህ ክፍተቶች ካልተስተካከሉ የምክክር ሂደቱ አጠቃላይ ቅቡለነት አጠያያቂ ስለሚሆን የታለመለትን ግብ በመምታት ሀገራዊ መግባባትን ለማምጣት እዳጋች እንደሚሆንበት ይጠቁማል።
የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን እና የሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት ለዚህ ታሪካዊ የፖለቲካ ሂደት አሳታፊነት፣ ግልፅነት እና አካታችነት መረጋገጥ የበኩላቸውን ድርሻ እንዲወጡ #ካርድ ጥሪውን ያቀርባል
https://www.cardeth.org/nationaldialogue-overview
2 232
በቅርቡ በባህር-ዳር ከተማ ነዋሪ በሆነችው ህፃን ሄቨን፣ ላይ የተፈፀመውን የአስገድዶ መድፈር እና ግድያ ወንጀል አስመልክቶ፣ በሴቶች እና በህፃናት መብቶች ጥበቃ ዙሪያ በሚሰሩ የሴት ድርጅቶችና ማህበራት ዘንድ ከፍተኛ ሃዘን እና ቁጣ አስከትሏል። ጉዳዩ ከአሰቃቂነቱና የህፃንዋን ህይወት እንዲያልፍ ከማድረጉ ባለፈ፣ በህፃናትና በሴቶች አካላዊ እና ስነልቦናዊ ደህነንት ላይ ከፍተኛ ስጋት የሚያደርስ በመሆኑ ትኩረት የሚሻ ጉዳይ ሆኖ አግኝተነዋል።
ስለዚህ፣ በተፈጸመው አሰቃቂ ድርጊት የተሰማንን ሃዘን እንዲሁም ለሟች ህፃን ቤተሰቦች ድጋፋቸንን ለመግለጽ፣እንዲሁም ፍትህ እንዲሰፍን የድርሻችን ለመወጣት ኢሴማቅ እና ዘመቻ-በፆታዊ-ጥቃት-ኢትዮጵያ የጋዜጣዊ መግለጫ እና የሻማ ማብራት ሥነ-ስርአት ለማድረግ አቅደዋናል።
የሻማ ማብራት ሥነ-ስርአት እና የጋዜጣዊ መግለጫው የሚከናወነው አርብ ነሃሴ 17, 2016 ዓ.ም ከቀኑ በ 8:00-11፡00 ሰአት ኢሊሊ ሆቴል ነው። ስለዚህ በቦታው በመገኘት የሴቶች እና ህፃናት ጥቃት እንዲያበቃ ድምፃቹን እንድታሰሙ በትህትና እንጠይቃለን።
2 232
Vice President Kamala Harris formally accepted her history-making nomination on the final night of the Democratic National Convention in Chicago after the whirlwind month that followed President Joe Biden stepping down from the campaign. She focused on themes of unity and protecting civil freedoms.
Harris is the first Black woman and first Asian American to lead a major-party ticket.
Read more: https://cnn.it/3X0Aq0i
2 232
Listen to an insightful interview where Reeyot Alemu speaks with Setaweet's director about Heaven's case and the ongoing violence against women. https://www.youtube.com/watch?v=EAPlAtviR28
2 232
Don’t miss the final episode of Meqenet season two! In this episode, we feature two bold and energetic women’s rights advocates, Bethlehem Akalework and Hana Lale. Join us as we delve into the current state of the Ethiopian women’s rights movement, explore Ethiopian feminism, and discuss the challenges we continue to face. We also shine a light on critical gaps in the movement and the growing impact of digital activism in advancing women’s human rights. Tune in to be inspired by their powerful work and experiences. https://www.youtube.com/watch?v=rNGWPj123MY&list=PLcQdyX6A49TI5DT_7K2hTmjkJGIj8WS1r&index=1
2 232
Repost from TIKVAH-ETHIOPIA
+3
#ፍትሕ
በሀገራችን በተደጋጋሚ ጊዜ ሴቶች ፣ ትንንሽ ህጻናት ሳይቀሩ ይደፈራሉ ፤ ይገደላሉ የሚሰጠው ፍርድ ግን " እውነት ፍርዱ ለማስተማር ነው ? ፍትሕ ለማስፈን ነው ? " የሚል ጥያቄ የሚያስነሳና እጅግ በጣም አስደንጋጭ ጭምር ነው።
ውድ የቲክቫህ ኢትዮጵያ ቤተሰቦቻችን ፥ መቼም ስለ ሚደፈሩ ሴቶች ፤ ደጉን ከክፉ ያለዩ ምንም የማያውቁ ህጻናት ሳይቀሩ ስለሚፈጸምባቸው አሰቃቂ ግፍና ወንጀለኞች ላይ ስለሚተላለፉት ፍርዶች ብዙ ጊዜ መረጃ ስንለዋወጥ መቆየታችን ይታወሳል።
ለአብነት በቅርብ ወራት እንኳን ፦
- " የ11 ዓመቷን ልጅ የደፈረው አባት 16 ዓመት ከ6 ወር ጽኑ እስራት ተቀጣ። "
- " አንገቷን አንቆና አፏ ውስጥ ጨርቅ ጠቅጥቆ የ14 ዓመቷን ልጅ የደፈረው እና ሕይወቷ እንዲያልፍ ያደረገው ግለሰብ በ19 ዓመት ተቀጣ። "
- " የ5 ዓመቷን ህፃን የደፈረው የ17 ዓመት ወጣት በ6 ወር እስር ተቀጣ። "
- " የ10 አመቷን ህፃን ልጅ አስገድዶ የደፈረው ግለሰብ በ14 ዓመት ፅኑ እስራት ተቀጣ። "
- " የ4 አመቷን ህጻን አስገድዶ የደፈረው ግለሰብ በ17 ዓመት ጽኑ እስራት ተቀጣ። "
- " የ8 አመት ህፃናትን አስገድዶ የደፈረው የ41 አመት ጎልማሳ በ10 አመት ፅኑ እስራት ተቀጣ። "
- " እጅግ አረመኔያዊ በሆነ ሁኔታ ሁለት የ16 እና የ17 ዓመት ልጆቹን በአልኮል አደንዝዞ አስገድዶ የደፈረው አባት በ21 አመት ተቀጣ። "
የሚሉ እነዚህን መረጃዎች በቲክቫህ ገጻችሁ ላይ አንብባችኋል።
ይኸው ዛሬ ደግሞ ጆሮን ጭው ፤ ልብን ቀጥ የሚያደርግ የባህር ዳሯን የ7 ዓመት ህጻን ሔቨንን ጉዳይ ሰማን።
ህጻን ሔቨን ላይ እጅግ አሰቃቂ የመድፈር እና የግድያ ወንጀል የፈጸመው ግለሰብ 25 ዓመት እንደተፈረደበት ተሰማ።
ጭራሽ ይህም እንዳይሆነ የግለሰቡ ቤተሰቦች፣ ጎረቤቶች ፣ አንዳንድ የፖሊስ አባላት ፣ ከፍትህ አካላት ጭምር ጥረት ሲያደርጉ ነበር።
በሔቨን ጉዳይ በርካቶች ልባቸው ተሰብሯል ፤ ተቆጥተዋል። የመንግስት አካላትም ስለ ጉዳዩ ፊት ለፊት ወጥተው ተናግረዋል።
እናት የፍትሕ እያለች ነው። ለፍትሕ እያነባች ነው።
የግለሰቡ ቤተሰቦችም #እህቱን ጨምሮ ስራ የምትሰራበት ቦታ ድረስ ተከታትለዋት መቀመጫ መቆሚያ አሳጥተዋት ስራ እንድትልቀ አድርገዋል።
ከፍርዱ በፊትም ብዙ ማስፈራሪያ ሲደረግባት ነበር። ኃላም እንደዛው።
ማስፈራሪያ እና ክትትሉ ብዙ ጊዜ ቤት እንድትለቅ አድርጓታል።
ዛሬም ለቅሶ ላይ ናት። እናት ዛሬም የፍትሕ ያላህ ትላለች።
" የት እንዲህ ? ወይ ሌላ ሀገር የለን ? ለማን እንናገር ? ማንስ ይሰማናል ? የእውነት አምላክ እሱ ይፍረድ ነው " ቃሏ።
የሔቨን ጉዳይ የብዙዎች ነው።
የእናቷ አንባ የብዙዎች ነው።
ስንት እናቶች ናቸው እውነተኛ ፍርድና ፍትሕ አጥተው ቤታቸውን ዘግተው እያለቀሱ ይሆን ?
መሰል ጉዳዮች ሰሞነኛ ጉዳይ እየሆኑ እያለፉ ነው።
አንድ ሰሞን ይወራል ከዛ ይተዋል። በቃ ሊባልና መፍትሄ ሊፈለግ ይገባል።
የወንጀለኞቹ መታሰር የልጆቻችንን ህይወት እንኳ ባያስመልስም ትክክለኛ ፍርድ ግን ቢያንስ እንባ ያብሳል። ሌላውን ያስተምራል። አሁን እየሆነ ያለው ያ አይደለም።
ፍትሕ ይስፈን !
አስተማሪና ሀቀኛ ፍርድ ይፈረድ !
ፍትሕ ! እውነተኛ ፍትሕ ለተነፈጉ በርካታ ሴቶች፣ እናቶች ፣ ሕጻናት !
#TikvahEthiopia⚖
@tikvahethiopia
2 232
💁♀️ 80% of our Entrepreneurship Program is focused on recruiting WOMEN and growing their businesses.
Join the Mesirat Entrepreneurship Program at http://mesirat.acceleratorapp.co/application/new and get support in:
- Marketing
- Upskilling Content Creation
- Targeted Market Research
- Partner network
- Access to expert advisors
- Access to Qualified Finance
- Access to Service providers
- Technology
- Mentorship
- Policy
💪 Women and Persons with Disabilities are highly encouraged to apply!
#MesiratEthiopia #Entrepreneurship #BusinessGrowth #Opportunity #GPM #Mesirat
@Y2123
