Center for Advancement of Rights and Democracy (CARD)
Open in Telegram
CARD is a board-led, for-not-profit organization registered in Ethiopia envisioning to see Ethiopia where human rights are respected and democratic culture flourished.📣
Show more361
Subscribers
+324 hours
+57 days
+5230 days
Data loading in progress...
Similar Channels
Tags Cloud
No data
Any problems? Please refresh the page or contact our support manager.
Incoming and Outgoing Mentions
---
---
---
---
---
---
Attracting Subscribers
December '24
December '24
+9
in 0 channels
November '24
+30
in 0 channels
Get PRO
October '24
+41
in 0 channels
Get PRO
September '24
+58
in 0 channels
Get PRO
August '24
+13
in 1 channels
Get PRO
July '24
+14
in 0 channels
Get PRO
June '24
+19
in 1 channels
Get PRO
May '24
+2
in 0 channels
Get PRO
April '24
+7
in 0 channels
Get PRO
March '24
+8
in 0 channels
Get PRO
February '24
+5
in 0 channels
Get PRO
January '24
+13
in 0 channels
Get PRO
December '23
+249
in 0 channels
| Date | Subscriber Growth | Mentions | Channels | |
| 21 December | 0 | |||
| 20 December | +1 | |||
| 19 December | 0 | |||
| 18 December | +2 | |||
| 17 December | +1 | |||
| 16 December | 0 | |||
| 15 December | 0 | |||
| 14 December | 0 | |||
| 13 December | +1 | |||
| 12 December | 0 | |||
| 11 December | +2 | |||
| 10 December | +1 | |||
| 09 December | 0 | |||
| 08 December | 0 | |||
| 07 December | 0 | |||
| 06 December | 0 | |||
| 05 December | 0 | |||
| 04 December | 0 | |||
| 03 December | 0 | |||
| 02 December | 0 | |||
| 01 December | +1 |
Channel Posts
+3
የመብቶች እና ዴሞክራሲ ዕድገት ማዕከል #ካርድ ከሽቲፍቱንግ ሜንሽንረሽተ ጋር በመተባረር የ2017 የመጀመሪያውን የአዲስ የሰብዓዊ መብቶች ተሟጋቾች ትውልድ ሥልጠና መስከረም 11 እና 12 በአዲስ አበባ ሰጥቶ ነበር። በዚህ ፕሮጄክት #ካርድ የዴሞክራሲያዊ ሥርዓት ግንባታን እና የሰብአዊ መብት መርሆዎችን በሀገሪቱ ውስጥ የሚያራምዱ ቀጣይ የሰብአዊ መብት ተሟጋቾችን ለመፍጠር ይተጋል።
| 2 | On #DemocracyDay, #CARDEthiopia calls for a shift from exclusion to inclusion in Ethiopia's democratic journey. It's time to break the cycle of division and commit to dialogue, cooperation, and the rule of law. Democracy must be the only rule of the game! | 313 |
| 3 | ቅድሚያ ለሰላም!
የመብቶች እና ዴሞክራሲ ዕድገት ማዕከል #ካርድ ከሌሎች የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ጋር በመሆን፣ በ2017 ሊተገበሩ የሚገባቸው 5 ነጥቦችን ያዘለ የሰላም ጥሪ አቀረበ። የሰላም ጥሪውን ሙሉ ዝርዝር እዚህ ይመልከቱ - https://www.cardeth.org/peacecall-amh-2017 | 354 |
| 4 | አዲስ የሰብዓዊ መብቶች ተሟጋቾች ትውልድ (New Generation of Human Rights Defenders - NGHRDs) በሚል ርዕስ የመብቶችና ዴሞክራሲ ዕድገት ማዕከል (ካርድ) በሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት እድሜ ለሚገኙ ወጣቶች የሚያመቻቸው ሥልጠና ላይ እንዲሳተፉ የተዘጋጀ ነው። ሥልጠናው በየዓመቱ የሚካሔድ ሲሆን ፍላጎቱ ያላቸው ወጣቶች ሰብዓዊ መብቶች ላይ ያላቸው ዕውቀት እንዲጨምር በማሰብ የተሰናዳ ነው። የሥልጠናው ተሳታፊ ወጣቶች በትምህርት ቤቶቻቸው እና በማኅበረሰባቸው ዘንድ የሰብዓዊ መብቶች ጥበቃ ማኅበራዊ መሠረት እንዲገነቡ ይጠበቃሉ።
በዚህ ሥልጠና ላይ ለመሳተፍ የምትፈልጉ በአዲስ አበባ፣ ጅግጅጋ፣ አዳማ፣ ደብረ- ብርሃን፣ አርባ-ምንጭ፣ ሰመራ እና ጋምቤላ በሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት እድሜ የምትገኙ ወጣቶች ይህንን ቅፅ በመሙላት መመዝገብ ትችላላችሁ።
https://forms.gle/qzzirSoKcM5dYXKr9 | 1 678 |
| 5 | #ካርድ ከፈረንሳይ ልማት ድርጅት (ኤኤፍዲ) ጋር በመተባበር ነሃሴ 15 2016 በአርባ ምንጭ እና ድሬደዋ ከተማዎች ከተለያዩ ሚዲያ ተቋማት ጋዜጠኞች፣ ከዩኒቨርሲቲ የጋዜጠኝነት እና ተግባቦት ትምህርት ቤት ከተወጣጡ መምህራን ጋር ውይይት አካሄዷል:: በውይይቱም ኣርባምንጭ የሚገኙ ባለሞያዎች "በመገናኛ ብዙሃን ሙያዊነት ላይ የፖለቲካ ተጽእኖ" ላይ ተወያይተው የነበረ ሲሆን ። በድሬደዋ ደግሞ “በመገናኛ ብዙኃን የሴቶች ውክልና እና ስርዓተ-ፆታን ያገናዘበ አዘጋገብ” የሚሉ ሐሳቦች ተዳሰውበታል።
ካርድ በመላው ኢትዮጵያ ከጋዜጠኞችና ሚዲያ ባለሙያዎች ማኅበራት ጋር በተለያዪ የክልል ከተሞች ተመሳሳይ የምክክር እና የውይይት መድረኮችን እያመቻቸ ይገኛል። | 326 |
| 6 | FS4.jpg | 1 |
| 7 | #ካርድ ከፈረንሳይ ልማት ድርጅት (ኤኤፍዲ) ጋር በመተባበር ነሃሴ 15 2016 በአርባ ምንጭ እና ድሬደዋ ከተማዎች ከተለያዩ ሚዲያ ተቋማት ጋዜጠኞች፣ ከዩኒቨርሲቲ የጋዜጠኝነት እና ተግባቦት ትምህርት ቤት ከተወጣጡ መምህራን ጋር ውይይት አካሄዷል:: በውይይቱም ኣርባምንጭ የሚገኙ ባለሞያዎች "በመገናኛ ብዙሃን ሙያዊነት ላይ የፖለቲካ ተጽእኖ" ላይ ተወያይተው የነበረ ሲሆን ። በድሬደዋ ደግሞ “በመገናኛ ብዙኃን የሴቶች ውክልና እና ስርዓተ-ፆታን ያገናዘበ አዘጋገብ” የሚሉ ሐሳቦች ተዳሰውበታል።
ካርድ በመላው ኢትዮጵያ ከጋዜጠኞችና ሚዲያ ባለሙያዎች ማኅበራት ጋር በተለያዪ የክልል ከተሞች ተመሳሳይ የምክክር እና የውይይት መድረኮችን እያመቻቸ ይገኛል። | 1 |
| 8 | Attention Digital Security Experts!
The Center for the Advancement of Rights and Democracy (CARD), through its #DigitalRights program is dedicated to empowering citizens by enhancing their ability to express themselves, access information, and mobilize communities for advocacy within a secure and dynamic digital environment. In line with this initiative, #CARDEthiopia is seeking trainers to conduct digital security training for human rights defenders, journalists, and online content creators in #Ethiopia.
If you possess the expertise to enhance digital safety and security in these communities, please click the link below for more details and to apply. https://www.cardeth.org/digitalsecurity-trainer | 303 |
| 9 | ለስኬታማ ሀገራዊ ምክክር አካታችነት እና ግልጽነት ቁልፍ መርሆዎች ናቸው። የመብቶችና ዴሞክራሲ ዕድገት ማዕከል (CARD), በኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ሒደት የዝግጅት ምዕራፍ ዙሪያ "Overview of the Ethiopian National Dialogue Preparation" የተሰኘ ርዕስ ያለው ዳሰሳ ጥናት አካሔዷል። የጥናቱ ዋና ዓላማም የዝግጅት ምዕራፉ አካታችነት እና ግልጽነት በምን ደረጃ እንደተረጋገጠ ለማሳየት ነው።
የጥናቱ ውጤትም የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ሒደት ከቅድመ ዝግጅት እስከ አሁን (አጀንዳ ማሰባሰብ) ድረስ በበቂ ሁነታ አሳታፊ አለመሁኑን፣ በብዙ የባለድርሻ አካላት እና ተዋንያን የአካታችነት እና የግልጽነት ጥያቄ የሚነሣበት እና አሁን ባለው ሁኔታ እነዚህ ክፍተቶች ካልተስተካከሉ የምክክር ሂደቱ አጠቃላይ ቅቡለነት አጠያያቂ ስለሚሆን የታለመለትን ግብ በመምታት ሀገራዊ መግባባትን ለማምጣት እዳጋች እንደሚሆንበት ይጠቁማል።
የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን እና የሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት ለዚህ ታሪካዊ የፖለቲካ ሂደት አሳታፊነት፣ ግልፅነት እና አካታችነት መረጋገጥ የበኩላቸውን ድርሻ እንዲወጡ #ካርድ ጥሪውን ያቀርባል
https://www.cardeth.org/nationaldialogue-overview | 941 |
| 10 | Opportunity alert!
#CARDEthiopia is seeking experienced trainers to lead two-day training sessions across #Ethiopia, including Addis Ababa, Gambella, Jijiga, Semera, Debre Birhan, Arba Minch, and Adama for The New Generation of Human Rights Defenders #NGHRDs project, which aims to empower young people with the skills and knowledge to champion human rights in their communities.
If you have expertise in this field and are passionate about fostering the next generation of advocates, we encourage you to apply. Your role will be crucial in shaping future leaders who will stand up for justice and equality.
Click the link below for full details on the qualifications and application process.
https://www.cardeth.org/NGHRDs-Trainer | 268 |
| 11 | የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽኑ ከካርድ ጋር ተወያየ
የመብቶችና ዴሞክራሲ ዕድገት ማዕከል (ካርድ) በሀገራዊ ምክክሩ ሒደት ውስጥ የግልጽነትና አካታችነት ቅሬታዎችን ኮሚሽኑ መልስ እንዲሰጥ የሚጠይቅ ፊርማ ማሰባሰብ መጀመሩን አስመልከቶ፣ ዛሬ በኮሚሽኑ ጽሕፈት ቤት በተደረገለት ጥሪ መሠረት፣ ተወያይቷል። የኮሚሽኑ ተወካዮች በጥሪው ላይ ያላቸውን አስተያየቶች እና ማብራሪያዎች ለካርድ ተወካዮች ያቀረቡ ሲሆን፣ የካርድ ተወካዮችም ጥሪው ላይ የተካተቱት አቤቱታዎች ካርድ የሚጋራቸው ይሁኑ እንጂ የተለያዩ የማኅበረሰብ ክፍሎች እና ቡድኖች በመሆናቸው ኮሚሽኑ ለሕዝብ ግልጽ የሆነ መልስ እንዲሰጥባቸው በአፅንዖት መክረዋል።
የካርድን ፊርማ ማሰባሰብ ለመቀላቀል እዚህ ይፈርሙ። https://chng.it/sxqymRqJD2 | 240 |
| 12 | From milestones to new beginnings, we celebrate five amazing years! Join us in honoring our journey and the leadership transition on July 27, 2024. Watch our recap video for all the highlights! #CARDat5 #CARDEthiopia | 199 |
| 13 | #CARDat5 - Make Democracy The Only Rule Of The Game! ዴሞክራሲን በኢትዮጲያ ብቸኛው የጨዋታው ህግ ማድረግ! | 304 |
| 14 | #CARDat5 - Make Democracy The Only Rule Of The Game! ዴሞክራሲን በኢትዮጲያ ብቸኛው የጨዋታው ህግ ማድረግ! | 1 |
| 15 | የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ሒደት አካታች እና ግልጽ እንዲሆን የቀረበ ጥሪ።
የመብቶችና ዴሞክራሲ ዕድገት ማዕከል (CARD)፤ የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በተለያዩ የማህበረሰብ ክፍሎች፣ በህብረተሰቡና በመንግስት መካከል ያለዉን ወቅታዊና የከረሙ ችግሮችን የማደስ ከፍተኛ ኃላፊነት ተጥሎበታል። ይሁን እንጂ የምክክር ሂደቱ ከጅምሩ በተለያዩ ቡድኖች የአካታችነትና የግልጸኝነት ችግሮች ሲነሱበት ቆይቷል። ነገር ግን ኮሚሽኑ ለቀረቡ ጥያቄዎች ማብራርያ ሳይሰጥ እና ዕርምት ሳይወስድ ወደ ቀጣይ የዝግጅት ምዕራፎች የተሸጋገረ ይገኛል። ይህም ምክክሩ የታለመለትን ዓላማ ላያሳካ ይችላል የሚል ከፍተኛ ስጋት አሳድሮብናል። ሆኖም የተፈጠሩ ስህተቶች ላይ ዕርምት ለማድረግ አልረፈደም ብለን ስለምናምን፡ ኮሚሽኑ የዘረዘርናቸው ነጥቦች ላይ ይፋዊ የሆነ ሕዝባዊ ማብራሪያ እንዲሰጥና በቀጣይም ችግሮቹን ሊቀርፍበት የሚችልበትን መንገድ በይፋ እንዲያሳውቅ ይህንን ይፋዊ የፊርማ ማሰባሰብ ሒደት ጀምረናል። https://chng.it/sxqymRqJD2 | 423 |
| 16 | የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ሒደት አካታች እና ግልጽ እንዲሆን የቀረበ ጥሪ።
የመብቶችና ዴሞክራሲ ዕድገት ማዕከል (CARD)፤ የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በተለያዩ የማህበረሰብ ክፍሎች፣ በህብረተሰቡና በመንግስት መካከል ያለዉን ወቅታዊና የከረሙ ችግሮችን የማደስ ከፍተኛ ኃላፊነት ተጥሎበታል። ይሁን እንጂ የምክክር ሂደቱ ከጅምሩ በተለያዩ ቡድኖች የአካታችነትና የግልጸኝነት ችግሮች ሲነሱበት ቆይቷል። ነገር ግን ኮሚሽኑ ለቀረቡ ጥያቄዎች ማብራርያ ሳይሰጥ እና ዕርምት ሳይወስድ ወደ ቀጣይ የዝግጅት ምዕራፎች የተሸጋገረ ይገኛል። ይህም ምክክሩ የታለመለትን ዓላማ ላያሳካ ይችላል የሚል ከፍተኛ ስጋት አሳድሮብናል። ሆኖም የተፈጠሩ ስህተቶች ላይ ዕርምት ለማድረግ አልረፈደም ብለን ስለምናምን፡ ኮሚሽኑ የዘረዘርናቸው ነጥቦች ላይ ይፋዊ የሆነ ሕዝባዊ ማብራሪያ እንዲሰጥና በቀጣይም ችግሮቹን ሊቀርፍበት የሚችልበትን መንገድ በይፋ እንዲያሳውቅ ይህንን ይፋዊ የፊርማ ማሰባሰብ ሒደት ጀምረናል። https://chng.it/sxqymRqJD2 | 2 |
| 17 | ዴሞክራሲያዊነት ከታችኛው የአስተዳደር እርከን ጀምሮ ወደ ላይኛው የመንግሥት መዋቅር እንዲገነባ፣ የአስተዳደር መዋቅሮችን እና የአስተዳደር ዘይቤያቸውን ተከታታይ የሆነ ክትትል፣ ስነዳ፣ እና እወጃ ማድረግ ያስፈልጋል። ስለሆነም፣ ይህ መርሓግብር፣ በኢትዮጵያ ፌዴሬሽን ክልላዊ መስተዳድሮችን እና የፌዴራል ከተማ መስተዳድሮችን አስተዳደር በዴሞክራሲያዊነት የአስተዳደር መርሖዎች በመገምገም እንዲሻሻሉ በማስረጃ የተደገፈ የሕግ፣ ፖሊሲ እና አተገባበር ሙግት ሥራዎች ይከናወኑበታል። | 238 |
| 18 | በኢትዮጵያ የበይነመረብ ተደራሽነት ዝቅተኛ ከመሆኑም በላይ የበይነመረብ ተጠቃሚዎቹ የዲጂታል ቴክኖሎጂ አረዳድ ክኅሎታቸው ዝቅተኛ ነው። አልፎ ተርፎም፣ የበይነመረብ ተጠቃሚዎችን ደኅንነት ለማስጠበቅ የሚያስችሉ ሁለገብ ሕጋዊ ማዕቀፎች የሉም። ስለሆነም፣ ይህ መርሓግብር የበይነመረብ ተደራሽነት እንዲስፋፋ እና የበይነመረብ ዲጂታል ቴክኖሎጂ ተጠቃሚዎችን ነጻነት እና ደኅንነት እንዲጠበቅ የሙግት ሥራዎች ይከናወኑበታል። | 184 |
| 19 | #cardat5 #ካርድ በሚዲያ ምኅዳር ዕድገት ፕሮግራሙ ስር ላለፉት 5 ዓመታት ከጋዜጠኞች፣ ከሚዲያ ተቋማት እና ማኅበራት ጋር በትብብር በመሥራት የጋዜጠኞች የወል የመደራደሪያ አቅም እንዲጎለበት፣ የሚዲያ ምኅዳሩ እንዲሠፋ፣ እና የሙያተኞቹ አቅም እንዲያድግ የሚያስችሉ ሥራዎች ሲያከናውን ቆይቷል። | 163 |
| 20 | #ካርድ በዜግነት ተሳትፎ መርሓግብሩ ሥር፣በሁሉም የኢትዮጵያ አቅጣጫዎች የሚገኙ ኢ-መደበኛ እና ትውፊት ተኮር ተቋማትን ወደ መደበኝነት እንዲሁም በግለሰቦች ተነሳሽነት የተጀመሩ ንቅናቄዎች ወደተቋማዊነት እንዲያድጉ ለማድረግ የሚያስችሉ የአቅም ግንባታ ተከታታይ ሥራዎች፣ እንዲሁም የወጣቶች እና የሴቶችን አቅም እና ተሳትፎ የሚያጎለብቱ ሥራዎች ላለፉት አምስት ዓመታት ሲያከናውን ቆይቷል። | 221 |
