Diinii kee Anaakara (Md Ali)
Open in Telegram
دروس وفتاوي ومحاضرات باللغة العفرية ★Diini barittooy, fatwaa kee Daqwa Qafar afat Tû mabul=> @Anaakar or @acmadxalol
Show more1 610
Subscribers
+124 hours
+47 days
-130 days
Posts Archive
Repost from Kassis Faage
Kassiis:
🔴Ramadhaanay assexeexuk sugne neh yemeeteehik nanu ma mara kaah nekkeeh?
➦Ramadhaanah ma milaagu qimmisneeh ninnil?
Tawakaak wakti catu leh ikraaro naallem faxximta.
➲Musalsalaataay, Tilfiziiniiy alfeh faxximta, Ayyuntiinô rattiimat waado heeh meqe kaaduk inkinnah ablekal wakti tet innal sinaamak cararissam anewaytam bictah ta xayyu.
➦Tilfiziin alifa filmittee kee qaxumaaneh aninnaanim baaha kaa tekkek taa alsih konnabna luk gexxam akkewaytaamih sabbatah.
Sheetaanu tumuxxuyeh, laakin ku nafsiy umaanel koo amrissa raqteh, tet anaakaraanam kee missoosaanamal digga innay.
➲Ramadhaana iyyaanam loowo le ayrooray gexoh tani, sanatat inki uddur yamaate saami, duddak elle haynam kaat naksibuh taamitnam faxximta, usuk gexeleeh kaat abte taama daggowtay tamaggay tamqay taamay elle neh sugele ikkal gexxa ikke mali.
➦Ku manol tah aaker Ramadhaanay ciggiilak Ramadhaanat kak angoorowe waytu wayta kinnik ma taaxiga, tonna kinnuuk Ramadhaanaksa raqtu wayta caagiida Ramadhaan qibaadat nek booddah qibaadak nee garcissak cubbi geynay raq sinni taamoomi le mari nammam sittalih elle abannih makko haysitam faxximta.
🤲Yalli a Ramadhaanih khayrit yaksibe mara nee abay
#Join ⤵️⤵️ Telegram channel
https://t.me/Kassisfaage
https://t.me/Kassisfaage
Repost from Murad Tadesse (Official Channel)☪️🇪🇹
የተወሰኑ ማስታዎሻዎች ለጾመኞች‼
=========================
①) ከመጝሪብ በኋላ ያለው 2 ረከዓህ ሱንና ሶላት በረመዿን ጊዜ አልተሰረዘም፤ እንደተለመደው ይሰገዳል። ሰው በር ላይ ለመውጣት የሚገፋፋበት ወቅት ራሱ 2 ረከዓህ ያሰግዳል። አርፍዶ ሰጋጅም አታቋርጡ፣ ኧረ! ተው… ልክ ኢማሙ ካሰላመተ በኋላ የምትረገጡትን እያያችሁ።
②) የመጝሪብ አዛን ወቅት ሙኣዚኑ አዛን ሲያደርግ በረመዿን ወቅትም ሙኣዚኑን ተከታትሎ ማለት አልተሰረዘም።
③) ከማንኛውም የፈርድ ሶላት በኋላ የሚደረገው ዚክር መጝሪብ ሶላት በኋላ በረመዿን ወርም ይደረጋል።
④) ኢፍጣርን ማፋጠንና ሰሑርን ማዘግየት ይወደዳል። ነገር ግን ሰሑርን ቀድማችሁ የምትመገቡ ሰዎች የፈጅር ወቅት ስለሚቆይባችሁና በዛ ሰዓት ሰሑር ከበላችሁ በኋላ ስለሚደክማችሁ የፈጅር ጀማዓህ ሶላት እንዳያልፋችሁ።
⑤) ቤት አፍጥራችሁ ወደ መስጅድ ለመጝሪብ ጀማዓህ የምትሄዱ «ከነከስኩ አልለቅም» አትሁኑ፣ ላለመወሳወስ ኢ-ተጋማሽ ተምሮችን ያዙና ቀድማችሁ ወደ መስጅድ ብትሄዱ።
⑥) ካፈጠራችሁ በኋላም ቂሷስ ለማውጣት የሚደረገው አካሄድ የዒሻእን ሶላት ጀማዓህ እያስመለጠ ነውና ቢታሰብበት። ተራዊሕ ላይም ድካም ይጨምራል። የግድ በቀሉ ካስፈለገ በኢፍጣር ወቅት ተመጣጣኝ ምግብ ተመገቡና ከተራዊሕ በኋላ ተበቀሉ።
⑦) ሰሑር መብላት ከጤና አንፃር የማይመቻችሁ ዝም ብላችሁ ያለ ሰሑር ከመፆም ቢያንስ 3 ተምሮችን ተመገቡ።
⑧) በሰሑር ወቅትና ከኢፍጣር ጀምሮ ተመጣጣኝ ውሃ ውሰዱ።
⑨) የመጀመሪያ የረመዿን ቀናት ላይ ነሽጠን፣ ከመሃል ጀምሮ መዳከምና ወኔ መቀነስ መኖር የለበትም። እንዳውም ሊያልቅብን ስለሆነ በየቀኑ አንድ ቀን እየጎደለ ስለሆነ ይበልጥ ልንበረታ ይገባል።
⑩) ሙሉ ምንዳ ያገኛል የተባለው ከኢማሙ ጋር የጨረሰ እንጅ ኢፍጣር ከበቂ በላይ ጭኖ ከሁለተኛውና አራተኛው ረከዓህ በኋላ አቋርጦ የወጣ አይደለምና ጠንክረን ከኢማሙ ጋ ተራዊሕ እንጨርስ።
⑪) በተራዊሕ ሽፋን በመስጅዶች ጥጋጥግ ጨለማን ተገን አድርገው የሚጃጃሉ ጥንዶች ካሉ በትንሹ አንድ ጥፊ ከ5 ደቂቃ ዳዕዋ ጋር ሶደቃ ሊሆን ይችላል¡
⑫) በሆነ ባልሆነው ከአማኝ ወንድም ጋር ከመጋጨትና አስበንም ይሁን ሳናስበው ከሐሜት እንቆጠብ።
⑬) የትዳር አጋሮችንና ሠራተኛን በሥራ እናግዛቸው፣ ጫና አናብዛባቸው።
⑭) በተቻለ መጠን ለሰሑር መነሳታችን ካልቀረ ዊትርንና ዱዓን እንዲሁም ቂርኣትን በዛ ወቅት ባለው ክፍተት ብናደርገው።
⑮) እኛ ጠግበን ስናፈጥር በወትሮው ቀን አኗኗራቸውን የምናውቃቸው ጎረቤቶች፣ ተከራዮች፣
ላጤዎችካሉ ኢፍጣር ላይ እናስታውሳቸው። አላህ ጾማችንን እና መላው ዒባዳችንን ይቀበለን፣ አቅሙንም ይስጠን። || t.me/MuradTadesse
✍️Ramadhaan kassis..... . 01
Meqe taamak inkih Ramadhaan addat aban meqe taama tayse, eddeey baxsaluk gaba dagoytit cataanam kaxxam assakatleeh, cato kah aban marah qokol yakkeeh, dagal Yalli kicna taama kinni
Tohih taagah,
Tamirak inki lafoyta takke way, boolaysita mara nayfuturem gibbatnam faxximta.
Ramadhaan Yalli neh oggolay!
Md Ali
@httpsDiiniKeeAnaakara
Naaxaguh.....✍️
Lee kee maaqok soomaanam dibuh tu maxiqta, arrabaay, aytiiy, intiiy, ibaa kee gaba inkih soomisanam faxximta!
@ttpsDiiniKeeAnaakara
Repost from Harun Media - ሀሩን ሚዲያ
ካውንስሉ 5 ሚሊዮን ሙስሊም ወጣቶችን በአደረጃጀቱ ስር ሊመዘግብ መሆኑን አስታወቀ።
- ሀሩን ሚዲያ፤ የካቲት 11 ቀን 2018 ዓ.ል
የኢትዮጵያ ሙስሊም ወጣቶች ካውንስል በሕዝበ ሙስሊሙ የተጣለበትን አደራ ለመወጣትና አደረጃጀቱን ለማስፋት ባዘጋጀው መርሐ-ግብር፣ በሀገር አቀፍ ደረጃ አምስት ሚሊዮን ሙስሊም ወጣቶችን ለመመዝገብ የሚያስችል እንቅስቃሴ መጀመሩን በይፋ አብስሯል።
የካውንስሉ ፕሬዝዳንት ኡስታዝ ሀይደር ከድር ዛሬ ለሚዲያ አካላት በሰጡት መግለጫ፤ "ዛሬ ለኢትዮጵያውያን ሙስሊሞች ታሪካዊ ቀን ነው" ያሉ ሲሆን፣ በሁሉም ክልሎች ተደራሽ ለመሆንና 5 ሚሊዮን አባላትን ለመመዝገብ ዝግጅቱ መጠናቀቁን ገልጸዋል።
ይህ መጠነ ሰፊ ፕሮጀክት ሙስሊሙን ኡማ ለአንድ ዓላማ የማሰለፍ እንዲሁም ወጣቱ በዲኑ እና በሀገሩ ጉዳይ የተሻለ ግንዛቤ እንዲይዝ የማስቻል ዓላማ አለው ተብሏል።
የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ፕሬዝዳንት ሸይኽ ሐጂ ኢብራሂም ቱፋ በበኩላቸው፤ ትውልዱ ከታሪክ ዘጋቢነት ወደ ታሪክ ሰሪነት እየተቀየረ መሆኑን ገልጸው፣ ለረዥም ዓመታት ሲጠበቅ የነበረው ይህ አደረጃጀት ግቡን እንዲመታ ሁሉም ሊረባረብ እንደሚገባ አሳስበዋል።
ካውንስሉ አንድነትንና ሰላምን መርህ አድርጎ የሚሠራና የጠቅላይ ምክር ቤቱን ክፍተት የሚደፍን ተቋም መሆኑንም ጠቅሰዋል።
ኡስታዝ አቡበክር አሕመድ በበኩላቸው፤ "ነገን አስተካክሎ ለመጓዝ ዛሬ ወጣቶች ላይ መሥራት ወሳኝ ነው" ብለዋል።
ረመዳን የነስር (የድል) ወር መሆኑንና ታላላቅ ለውጦች የተከሰቱት በዚህ ወር መሆኑን በመጥቀስ፣ ወጣቱ ይህንን የአባልነት ምዝገባ በባለቤትነት ስሜት እንዲቀላቀል ጥሪ አቅርበዋል።
በመጨረሻም ሸይኽ ሐጂ ኢብራሂም ቱፋ የዲጂታል ምዝገባውን በይፋ ያስጀመሩ ሲሆን፣ የመጀመሪያው ተመዝጋቢ በመሆን ወጣት ካውንስሉን በክብር አባልነት ተቀላቅለዋል።
© ሀሩን ሚዲያ
Repost from Harun Media - ሀሩን ሚዲያ
ካውንስሉ 5 ሚሊዮን ሙስሊም ወጣቶችን በአደረጃጀቱ ስር ሊመዘግብ መሆኑን አስታወቀ።
- ሀሩን ሚዲያ፤ የካቲት 11 ቀን 2018 ዓ.ል
የኢትዮጵያ ሙስሊም ወጣቶች ካውንስል በሕዝበ ሙስሊሙ የተጣለበትን አደራ ለመወጣትና አደረጃጀቱን ለማስፋት ባዘጋጀው መርሐ-ግብር፣ በሀገር አቀፍ ደረጃ አምስት ሚሊዮን ሙስሊም ወጣቶችን ለመመዝገብ የሚያስችል እንቅስቃሴ መጀመሩን በይፋ አብስሯል።
የካውንስሉ ፕሬዝዳንት ኡስታዝ ሀይደር ከድር ዛሬ ለሚዲያ አካላት በሰጡት መግለጫ፤ "ዛሬ ለኢትዮጵያውያን ሙስሊሞች ታሪካዊ ቀን ነው" ያሉ ሲሆን፣ በሁሉም ክልሎች ተደራሽ ለመሆንና 5 ሚሊዮን አባላትን ለመመዝገብ ዝግጅቱ መጠናቀቁን ገልጸዋል።
ይህ መጠነ ሰፊ ፕሮጀክት ሙስሊሙን ኡማ ለአንድ ዓላማ የማሰለፍ እንዲሁም ወጣቱ በዲኑ እና በሀገሩ ጉዳይ የተሻለ ግንዛቤ እንዲይዝ የማስቻል ዓላማ አለው ተብሏል።
የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ፕሬዝዳንት ሸይኽ ሐጂ ኢብራሂም ቱፋ በበኩላቸው፤ ትውልዱ ከታሪክ ዘጋቢነት ወደ ታሪክ ሰሪነት እየተቀየረ መሆኑን ገልጸው፣ ለረዥም ዓመታት ሲጠበቅ የነበረው ይህ አደረጃጀት ግቡን እንዲመታ ሁሉም ሊረባረብ እንደሚገባ አሳስበዋል።
ካውንስሉ አንድነትንና ሰላምን መርህ አድርጎ የሚሠራና የጠቅላይ ምክር ቤቱን ክፍተት የሚደፍን ተቋም መሆኑንም ጠቅሰዋል።
ኡስታዝ አቡበክር አሕመድ በበኩላቸው፤ "ነገን አስተካክሎ ለመጓዝ ዛሬ ወጣቶች ላይ መሥራት ወሳኝ ነው" ብለዋል።
ረመዳን የነስር (የድል) ወር መሆኑንና ታላላቅ ለውጦች የተከሰቱት በዚህ ወር መሆኑን በመጥቀስ፣ ወጣቱ ይህንን የአባልነት ምዝገባ በባለቤትነት ስሜት እንዲቀላቀል ጥሪ አቅርበዋል።
በመጨረሻም ሸይኽ ሐጂ ኢብራሂም ቱፋ የዲጂታል ምዝገባውን በይፋ ያስጀመሩ ሲሆን፣ የመጀመሪያው ተመዝጋቢ በመሆን ወጣት ካውንስሉን በክብር አባልነት ተቀላቅለዋል።
© ሀሩን ሚዲያ
