en
Feedback
Diinii kee Anaakara (Md Ali)

Diinii kee Anaakara (Md Ali)

Open in Telegram

دروس وفتاوي ومحاضرات باللغة العفرية ★Diini barittooy, fatwaa kee Daqwa Qafar afat Tû mabul=> @Anaakar or @acmadxalol

Show more
1 610
Subscribers
+224 hours
+87 days
+1430 days
Posts Archive
በዚሁ አጋጣሚ የሸይኽ ኢልያስን «የአማኞች ጋሻ» መጽሐፍ ሶፍት ኮፒ የምትፈልጉም፤ ይሄውና!

✅ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ: 1000680622543 ✅አቢሲንያ ባንክ: 115183818 ✅አዋሽ ባንክ: 01437999853200 ✅ሒጅራ ባንክ: 1000034780001 ✅ዘምዘም ባንክ: 0054754710301 ✅ዳሸን ባንክ: 2959082956711 የአካውንት ስም:- ሑዘይፋ ኢብኑል የማን መስጂድ

+1
خطبة مكه ٦رجب.mp329.70 MB

Barnaamij Salaamah gaba kale Alcamdulillaah ፕሮግራሞችን በሰላም ተጠናቋል፣ አልሓምዱሊላህ
Barnaamij Salaamah gaba kale Alcamdulillaah ፕሮግራሞችን በሰላም ተጠናቋል፣ አልሓምዱሊላህ

photo content
+1

Barnaamij Salaamah gaba kale Alcamdulillaah ፕሮግራሞችን በሰላም ተጠናቋል፣ አልሓምዱሊላህ
+9
Barnaamij Salaamah gaba kale Alcamdulillaah ፕሮግራሞችን በሰላም ተጠናቋል፣ አልሓምዱሊላህ

Sissik farmo: Beera saaku nibbixeh sugne taxxeera carra 2:00 saaqat fanah korisnem qafuuta luk naysixxige. Koobaahissa makaado Share aba Afar Kassis Media

photo content

Dillibo Yalli Naqoosa edde meysiisa asta

photo content

Ta post maada marak 100 birri aalle waa num yanii? Dagoh inta koó immay wallaahi madago Mannal...? Ceelalloh: Afar kassis med
Ta post maada marak 100 birri aalle waa num yanii? Dagoh inta koó immay wallaahi madago Mannal...? Ceelalloh: Afar kassis mediak telegraam galil nee kataata marih qadad 2,300 daga yakke Ta marak alfi (1000) num bool (100) birrih catotta abek bool alfi (100,000) catotta abne yaanama. Maca qambalta hay? Yallih garil qhiyaamah ayro fanah dirribuh sugu waah yan 100 birri bas, isissik hay mano edde kok tan ikke mataaxigah Zubeyri qhur'aan aliilisiyya kee tarbiyah markaz alfume kalnay‼

Repost from Kassis Faage
Cami

Dr. Qabdûraciim Cabiib Qabdalla daqwa qimbiseh geytima. #Matara@Kassismedianetwork
Dr. Qabdûraciim Cabiib Qabdalla daqwa qimbiseh geytima. #Matara@Kassismedianetwork

Assalaamu qaleykum waracmatullaahi wabarakaatuh Beera Samara-logial tanu wayta Daqwâ barnaamijitte.... ✍Samara......kaxxa masjidi (salacaddiin masjidi)🕌 ✍Logya.....Abuzarri masjidi🕌 🫆Maraaqina👌 @httpsDiiniKeeAnaakara inshaa Allaah

محاضرة قيمة رائعة حول «صفات الله تعالى وموقف الأحباش منها، وارتباط معتقدهم بأقوال الجهمية والمعتزلة». لشيخنا المفضال حيدر صالح جبدو حفظه الله تعالى ورعاه ونفع به المسلمين ننصح بسماع هذه الموعظة القيمة الرائعة ونشرها للمسلمين عامة وبالله التوفيق. 𝐃𝐈𝐈𝐍𝐈 𝐆𝐎𝐎𝐑𝐈 𝐌𝐄𝐃𝐈𝐀

شيخ_علي_عبدالله_خطبة_الجمعة_١٤٤٧_حج.mp324.65 MB

شيخ عبد القادر إبراهيم.m4a26.22 MB

የማለዳ መልእክት ~ ህይወት ማለት የኣኺራ ህይወት ነው። የዱንያ ደስታ አጭር ነው። የፈለገ ቢረዝም መጨረሻ ላይ ሞት ያመረዋል። በዚያ ላይ ደስታችንን በሐላል ላይ ካልገደብነው ለነገ የሚሻገር እዳ ነ
የማለዳ መልእክት ~ ህይወት ማለት የኣኺራ ህይወት ነው። የዱንያ ደስታ አጭር ነው። የፈለገ ቢረዝም መጨረሻ ላይ ሞት ያመረዋል። በዚያ ላይ ደስታችንን በሐላል ላይ ካልገደብነው ለነገ የሚሻገር እዳ ነው። ደስታችንን፣ እርካታችንን አላህን በማመፅ፣ ሌሎችን በመበደል በሐራም ላይ ካደረግነውስ? ሸርም በረካ ሁን፣ ኸይርም በረካ ሁን ከተዘራህበት ትበቅላለህ አሁን " ይላል የወሎ ሰው። ቃላቱን ሳናጠብቅ እንዲህ ዋና መልእክቱ ላይ እናነጣጥር። ኣኺራ የምንዳ ሃገር ነው። ሁሉም የዘራውን ያጭድበታል። መቼስ ጤፍ ዘርቶ ባቄላ የሚጠብቅ የለም። ስለዚህ ነገ ማየት፣ ማግኘት የምንፈልገውን ዛሬ እንዝራ። ጀነት በነፃ አትገኝም። የላቀው አላህ እንዲህ ይላል :- { قَدۡ جَاۤءَكُم بَصَاۤىِٕرُ مِن رَّبِّكُمۡۖ فَمَنۡ أَبۡصَرَ فَلِنَفۡسِهِۦۖ وَمَنۡ عَمِیَ فَعَلَیۡهَاۚ وَمَاۤ أَنَا۠ عَلَیۡكُم بِحَفِیظࣲ } "ከጌታችሁ ዘንድ ብርሃኖች በእርግጥ መጡላችሁ። የተመለከተም ሰው (ጥቅሙ) ለነፍሱ ብቻ ነው። የታወረም ሰው (ጉዳቱ) በራሱ ላይ ብቻ ነው።" [ አልአንዓም፡ 104] { فَمَنِ ٱهۡتَدَىٰ فَإِنَّمَا یَهۡتَدِی لِنَفۡسِهِۦۖ وَمَن ضَلَّ فَإِنَّمَا یَضِلُّ عَلَیۡهَاۖ } "የተመራም ሰው የሚመራው ለራሱ ነው። የተሳሳተም ሰው የሚሳሳተው (ጉዳቱ) በራሱ ላይ ነው።" [ዩኑስ፡ 108] { مَّنِ ٱهۡتَدَىٰ فَإِنَّمَا یَهۡتَدِی لِنَفۡسِهِۦۖ وَمَن ضَلَّ فَإِنَّمَا یَضِلُّ عَلَیۡهَاۚ } "የተመራ ሰው የሚመራው ለራሱ ብቻ ነው፡፡ የተሳሳተም ሰው የሚሳሳተው (ጉዳቱ) በእርሷ ላይ ነው፡፡" [አልኢስራእ፡ 15] { وَمَن شَكَرَ فَإِنَّمَا یَشۡكُرُ لِنَفۡسِهِۦۖ وَمَن كَفَرَ فَإِنَّ رَبِّی غَنِیࣱّ كَرِیمࣱ } "ያመሰገነም ሰው የሚያመሰግነው ለራሱ ነው። የካደም ሰው ጌታዬ ከእርሱ ተብቃቂ ቸር ነው።" [አንነምል፡ 40] { وَمَن جَـٰهَدَ فَإِنَّمَا یُجَـٰهِدُ لِنَفۡسِهِۦۤۚ إِنَّ ٱللَّهَ لَغَنِیٌّ عَنِ ٱلۡعَـٰلَمِینَ } "የታገለ ሰውም የሚታገለው ለነፍሱ ነው። አላህ ከዓለማት በእርግጥ ተብቃቂ ነውና።" [አል 0ንከቡት፡ 6] { مَّنۡ عَمِلَ صَـٰلِحࣰا فَلِنَفۡسِهِۦۖ وَمَنۡ أَسَاۤءَ فَعَلَیۡهَاۗ وَمَا رَبُّكَ بِظَلَّـٰمࣲ لِّلۡعَبِیدِ } "መልካም የሠራ ሰው ለነፍሱ ነው፡፡ ያጠፋም ሰው በእርሷ ላይ ነው፡፡ ጌታህም ለባሮቹ በዳይ አይደለም፡፡" [ፉሲለት፡ 46] { مَنۡ عَمِلَ صَـٰلِحࣰا فَلِنَفۡسِهِۦۖ وَمَنۡ أَسَاۤءَ فَعَلَیۡهَاۖ ثُمَّ إِلَىٰ رَبِّكُمۡ تُرۡجَعُونَ } "መልካምን የሠራ ሰው ለነፍሱ ነው፡፡ ያከፋም ሰው በእርሷ ላይ ነው፡፡ ከዚያም ወደ ጌታችሁ ትመለሳላችሁ፡፡" [አልጃሢያህ፡ 15] ስለዚህ ለራሳችን ለነጋችን ስንል እንወቅበት። "ጨው ለራስህ ስትል ጣፍጥ። ያለበለዚያ ድንጋይ ነህ ተብለህ ትወረወራለህ" ይላል ብሂሉ። እና ነገ ነፍሴ ነፍሴ ከማለታችን በፊት ዛሬ ነፍሴ፣ ነፍሴ እንበል። ነፍሱን ዛሬ ላይ :- { قَدۡ أَفۡلَحَ مَن زَكَّىٰهَا (9) وَقَدۡ خَابَ مَن دَسَّىٰهَا (10) } "(ከኀጢኣት) ያጠራት ሰው ፍላጎቱን በእርግጥ አገኘ። (በኀጢኣት) የሸፈናትም ሰው በእውነት አፈረ።" [አሽሸምስ፡ 9-10] = የቴሌግራም ቻናል፦ t.me/IbnuMunewor t.me/IbnuMunewor