ar
Feedback
Ibnu Munewor (ኢብኑ ሙነወር)

Ibnu Munewor (ኢብኑ ሙነወር)

الذهاب إلى القناة على Telegram

كناشة ابن منور

إظهار المزيد

📈 نظرة تحليلية على قناة تيليجرام Ibnu Munewor (ኢብኑ ሙነወር)

تُعد قناة Ibnu Munewor (ኢብኑ ሙነወር) (@ibnumunewor) في القطاع اللغوي Amharic لاعباً نشطاً. يضم المجتمع حالياً 109 358 مشتركاً، محتلاً المرتبة 327 في فئة الدين والقيم الروحية والمرتبة 261 في منطقة Ethiopia.

📊 مؤشرات الجمهور والحراك

منذ تأسيسه في невідомо، حقق المشروع نمواً سريعاً وجمع 109 358 مشتركاً.

بحسب آخر البيانات بتاريخ 30 يونيو, 2026، تحافظ القناة على نشاط مستقر. خلال آخر 30 يوماً تغيّر عدد الأعضاء بمقدار -20، وفي آخر 24 ساعة بمقدار 20، مع بقاء الوصول العام مرتفعاً.

  • حالة التحقق: غير موثّقة
  • معدل التفاعل (ER): يبلغ متوسط تفاعل الجمهور 17.71‎%. وخلال أول 24 ساعة من النشر يحصد المحتوى عادةً 8.79‎% من ردود الفعل نسبةً إلى إجمالي المشتركين.
  • وصول المنشورات: يحصل كل منشور على متوسط 19 366 مشاهدة. وخلال اليوم الأول يجمع عادةً 9 607 مشاهدة.
  • التفاعلات والاستجابة: يتفاعل الجمهور بانتظام؛ متوسط التفاعلات لكل منشور يبلغ 0.

📝 الوصف وسياسة المحتوى

يصف المؤلف القناة بأنها مساحة للتعبير عن الآراء الذاتية:
كناشة ابن منور

بفضل وتيرة التحديث المرتفعة (أحدث البيانات بتاريخ 01 يوليو, 2026) تحافظ القناة على حداثتها ومستوى وصول مرتفع. وتُظهر التحليلات تفاعلاً نشطاً من الجمهور، ما يجعلها نقطة تأثير مهمة ضمن فئة الدين والقيم الروحية.

109 358
المشتركون
+2024 ساعات
+707 أيام
-2030 أيام
أرشيف المشاركات
Repost from HUDA SOFT
«አህሉል አሠር» የሞባይል አፕልኬሽን ይህ መተግበሪያ የተለያዩ ኢስላማዊ ደርሶችን በደረጃና በስርዓት ለመማር እጅግ አመቺ ተደርጎ የተዘጋጀ ሲሆን፣ የሚከተሉትን ጠቃሚ ይዘቶች በአንድ ላይ አካቶ ይዟል
«አህሉል አሠር» የሞባይል አፕልኬሽን ይህ መተግበሪያ የተለያዩ ኢስላማዊ ደርሶችን በደረጃና በስርዓት ለመማር እጅግ አመቺ ተደርጎ የተዘጋጀ ሲሆን፣ የሚከተሉትን ጠቃሚ ይዘቶች በአንድ ላይ አካቶ ይዟል፦ ዘርፈ-ብዙ የኪታብ ደርሶች፦ የዐቂዳ፣ የመንሀጅ፣ የሲራ፣ የአደብ፣ የሐዲሥ፣ የፊቅህ፣ የነሕው እና የሶርፍ ትምህርቶች። እያንዳንዱ የድምፅ ቅጂ (ኦዲዮ) ከኪታቡ ሶፍት ኮፒ (PDF) ጋር አብሮ የተያያዘ ነው። አፑን ለአጠቃቀም ልዩ እና ምቹ የሚያደርጉት ባህሪያት፦   • ደርሶችን ከጀማሪ ጀምሮ ደረጃ በደረጃ በቅደም-ተከተል የሚያስተምር።   • ትምህርቱን ሲጨርሱ ራሶን የሚፈሹበት ፈተናዎች ያሉት።   • በትምህርቱ መሃል አስፈላጊ ነጥቦችን በቀላሉ መፃፍ የሚያስችል ጥሩ ማስታወሻ መያዣ ያለው።   • የደርሶች ማውጫ በየዘርፉ በጥራት የተከፋፈለበት።   • የፈለጉትን ደርስ በቀላሉ መልሰው ለማግኘት ምልክት ማድረግ የሚያስችል።   • ከቅጅዎቹ መካከል የመረጡትን ለሌሎች ማጋራት (Share) የሚያስችል አማራጭ።   • አፑን ለአጠቃቀም አመቺ የሚያደርጉት ማስተካከያዎች ያሉት።   • ደርሱን አቋርጠው በሌላ ጊዜ ማዳመጥ ቢፈልጉ በትክክል ካቆሙበት ሰከንድ የሚጀምር። የአፕሊኬሽን አዘጋጅ፦ HUDASOFT https://t.me/hudasoft ይህ ስራችን የላቀው አላህን ፊት ብቻ ተፈልጎበት የተሰራ (የጠራ) ይሆን ዘንድ፤ በዚህ ስራ ላይ ለተባበሩትም ሆነ ይህንን ስራ ለሚያሰራጩት በሙሉ አላህ መልካም ስራችንን እንዲቀበለን እንማፀነዋለን። አፑን አሁኑኑ አውርደው ይጠቀሙበት፦ 🔗 የማውረጃ ሊንክ (Google Play Store)፦ https://play.google.com/store/apps/details?id=com.ahlulaser.hs.app

እውነት ለመናገር እንደ ህዝብ በውስጣችን ሰፊ ክፋት ነው ያለብን። ክፋታችን በጣም ስር የሰደደ ከመሆኑ የተነሳ እምነትም፣ ትምህርትም ብዙ አይቀይረንም። ግብይታችን በብዛት በሸፍጥ የተሞላ ነው። የአገ
እውነት ለመናገር እንደ ህዝብ በውስጣችን ሰፊ ክፋት ነው ያለብን። ክፋታችን በጣም ስር የሰደደ ከመሆኑ የተነሳ እምነትም፣ ትምህርትም ብዙ አይቀይረንም። ግብይታችን በብዛት በሸፍጥ የተሞላ ነው። የአገልግሎት ቦታዎች ማጉላላትና ማንገለታታት የበዛባቸው ነው። ክፋቱን ሲፈፅም ሁሉም የዳቦ ስም ይፈልግለታል። በአለባበሳቸው ሁሌ አበሳቸውን የሚያዩት ሙስሊም ተማሪዎች የዚህ ክፋት ሰለባ ናቸው። የሚነሱ ነጥቦች ሁሉ ማመሀኛዎች ብቻ ናቸው። ዋናው ምክንያት ክፋት ነው፣ እድሜም፣ መማርም፣ እምነትም የማይቀይረው ምቀኝነት። በየመንገዱ የምትጠየቁትን መታወቂያ ቀበሌ እንደዋዛ አታገኙትም። ማመሀኛ ሰበቡ ብዙ ነው። ሁላችንም ፖለቲካ እናወራለን። መንግስትን እንተቻለን። እርስ በርስ ያለን ክፋት ግን ተቆጥሮ የሚዘለቅ አይደለም። በየመን፣ በሊቢያ ከሚታገው ወገን ውስጥ አብዛኛው በኢትዮጵያውያን ነው ግፉ የሚደርሰው። እንዲያውም መከራ እንኳ አያስተምረንም። ተገፋሁ ብሎ የሚያለቅሰው እንዳቅሙ ገፊ ወይም የገፊዎች ደጋፊ ነው። በብሄር፣ በእምነት ብንለያይም ብዙዎቻችንን አንድ የሚያደርገን ብሄራዊ ቅርሳችን ክፋት ነው፣ አንዱ ሌላውን ጠልፎ ለመጣል የሚደረግ ያላሰለሰ ጥረት። = የቴሌግራም ቻናል :- https://t.me/IbnuMunewor https://t.me/IbnuMunewor

ከማይፈቀዱ የቀልድ አይነቶች ውስጥ ~ የአላህ መልክተኛ ﷺ እንዲህ ብለዋል፦ لا يأخذُنَّ أحدُكم متاعَ أخيه لاعبًا ولا جادًّا “ከናንተ ውስጥ ማናችሁም የወንድሙን ዕቃ በቀል
ከማይፈቀዱ የቀልድ አይነቶች ውስጥ ~ የአላህ መልክተኛ ﷺ እንዲህ ብለዋል፦ لا يأخذُنَّ أحدُكم متاعَ أخيه لاعبًا ولا جادًّا “ከናንተ ውስጥ ማናችሁም የወንድሙን ዕቃ በቀልድም ሆነ በምር አይውሰድ።” አቡ ዳውድ (5003) እና ቲርሚዚይ (2160) ዘግበውታል። [ሶሒሑ ተርጊብ፡ 2808] = የቴሌግራም ቻናል :- https://t.me/IbnuMunewor https://t.me/IbnuMunewor

የኪታቡ ተውሒድ ደርስ * በሑዘይፋ መስጂድ እየቀረበ ያለ * ክፍል - 04 = የቴሌግራም ቻናል :- https://t.me/IbnuMunewor https://t.me/IbnuMunewor

የአላህ መልክተኛ ﷺ እንዲህ ብለዋል፦ مَن قال في مؤمنٍ ما ليس فيهِ؛ أسكنَهُ اللهُ رَدغةَ الخَبالِ، حتى يخرُجَ ممَّا قالَ "በሙዕሚን ላይ የሌለበትን የ
የአላህ መልክተኛ ﷺ እንዲህ ብለዋል፦ مَن قال في مؤمنٍ ما ليس فيهِ؛ أسكنَهُ اللهُ رَدغةَ الخَبالِ، حتى يخرُجَ ممَّا قالَ "በሙዕሚን ላይ የሌለበትን የተናገረበት ሰው፤ ከተናገረው ነገር እስካልወጣ ድረስ አላህ ከጀሃነም ሰዎች አካል በሚወጣ የእዥና የመ^ግል አረንቋ ውስጥ ያኖረዋል።" [ሶሒሑ ተርጊብ፡ 2845] = የቴሌግራም ቻናል :- https://t.me/IbnuMunewor https://t.me/IbnuMunewor

📌 የጁሙዓ ኹጥባ (ምክር) - 11 🔶 የክረምት ዕረፍት በትርፍ እና በኪሳራ መካከል!! https://t.me/AbumuslimAlarsi/14209

“የሱንና ሐቅ በኛ ላይ”፣ እንዲሁም ሱንናን ለሚያስተባብሉ ሰዎች የተሰጠ ምላሽ ትላንት እሁድ ሰኔ 22/2018 በሑዘይፋህ መስጂድ የቀረበ = የቴሌግራም ቻናል :- https://t.me/IbnuMunewor https://t.me/IbnuMunewor

የኪታቡ ተውሒድ ደርስ * በሑዘይፋ መስጂድ እየቀረበ ያለ * ክፍል - 03 = የቴሌግራም ቻናል :- https://t.me/IbnuMunewor https://t.me/IbnuMunewor

ዛሬ እሁድ ሰኔ 21/2018 የኪታቡ ተውሒድ ደርስ ይኖራል፣ ኢንሻአላህ። * ቦታ፦ ሑዘይፋ መስጂድ (ከየሺ ደበሌ ከፍ ብሎ) * ጊዜ፦ ዘወትር ቅዳሜና እሁድ ከመግሪብ እስከ ዒሻ * ኪታቡ የሌላችሁ በዚ
ዛሬ እሁድ ሰኔ 21/2018 የኪታቡ ተውሒድ ደርስ ይኖራል፣ ኢንሻአላህ። * ቦታ፦ ሑዘይፋ መስጂድ (ከየሺ ደበሌ ከፍ ብሎ) * ጊዜ፦ ዘወትር ቅዳሜና እሁድ ከመግሪብ እስከ ዒሻ * ኪታቡ የሌላችሁ በዚህ ሊንክ pdf ፋይል ታገኛላችሁ:- https://t.me/IbnuMunewor/9564

#የአፋልጉኝ ማስታወቂያ 👉ይህ ወንድማችን ጁሃር ሙሃመድ እንድሪስ ይባላል የትውልድ ቦታው ጃማ ወረዳ 08 ቀበሌ ሲሆን ኗሪነቱ ጃማ ከተማና ወረኢሉ እየኖረ እያለ ለስራ ብሎ 2017 ህዳር አካባቢ ከጃ
#የአፋልጉኝ ማስታወቂያ 👉ይህ ወንድማችን ጁሃር ሙሃመድ እንድሪስ ይባላል የትውልድ ቦታው ጃማ ወረዳ 08 ቀበሌ ሲሆን ኗሪነቱ ጃማ ከተማና ወረኢሉ እየኖረ እያለ ለስራ ብሎ 2017 ህዳር አካባቢ ከጃማ ተነስቶ ደቡብ ክልል ድማ ወደሚባል አካባቢ ለስራ እንደወጣ ስላልተመለሰ ስልክም ለመጨረሻ ጊዜ የደወለው የዛሬ አመት የካቲት አካባቢ ላይ ሲሆን ከዚያ ወድህ ስልኩም አይሰራም ድምፁም ስለጠፋብን እሱን ያያችሁና ስለሱ መረጃ ያላችሁ ወገኖቸ ይህን ወንድማችንን እንድታፈላልጉልን ስንል በትህትና እንጠይቃለን ! 0914268902 ከረም ሙሃመድ ወንድም 0933519871 ጀማል እንድሮ ቤተሰብ #ሼር በማድረግ ተባበሩን ! #አንዱባያየውሌላውሊያየው ይችላልና ! #በተለይ ደቡብ ቴፒ ወይም ድማ አካባቢ ያላችሁ ወንድምና እህቶች በቻላችሁት ተባበሩን !✍️

ሃገሪቱ በዲግሪ ማምረቻ "ፋብሪካዎቿ" በያመቱ ብዙ ሺ ባለ ማእረጎችን ታመርታለች። አሳዛኙ እውነት ግን ለበርካታ አስርት አመታት ዲግሪ እያመረቱ ያሉት እነዚህ ሁሉ "ፋብሪካዎች" የሃገሪቱን የህዝቡን ችግር በመቅረፍ ላይ ያላቸው ሚና የረባ አለመሆኑ ነው። ብዙ የግብርና ምርምር ተቋማት ቢኖሩም ገበሬውን ከዲግር አልገላገሉትም። የሃገራችን ገበሬ ዛሬም በሬ ላይ ጥገኛ ነው። የበሬ ዋጋ ደግሞ ጣራ ነክቷል። በዚህ የተነሳ በዶማ የሚቆፍረው ቀላል አይደለም። ሰብል ከመዝራት እስከ መሰብሰብ ያለው የሃገራችን የእርሻ ስራ እጅግ ኋላ ቀርና አድካሚ የሚታወቅ ነው። ሃገሪቱ በከብት ሃብቷ ከአፍሪካ አንደኛ ናት። የስጋና የወተት ምርቱ ግን ለሀገር ውስጥ ገበያ እንኳ የሚሆን ባለመሆኑ ከውጭ ይገባል። መሬቱም ውሃውም ሳይጠፋ ፍራፍሬና ጥራጥሬ የኢትዮጵያን ውሃ ከሚጠቀሙት ከግብፅና ከሱዳን እናስገባለን። ሀገሪቱ የውሃ ማማ ናት እያሉ ያስተምራሉ። አብዛኛው ህዝባችን ግን ንፁህ የመጠጥ ውሃ አያገኝም። የትምህርት ስርአታችን ህዝብ ተኮርና ችግር ፈቺ የሚሆነው መቼ ይሆን? ሌላው ቢቀር እርሱ በርሱ በዘር ተቧድኖ የሚናከስ፣ መርዝ የሚዘራ፣ ሃገር አፍራሽ ትውልድ ከማፍራት ቢወጡ ራሱ ቀላል ውለታ አልነበረም። = የቴሌግራም ቻናል :- https://t.me/IbnuMunewor https://t.me/IbnuMunewor

የደዕዋ ማስታወቂያ ~ ነገ እሁድ ሰኔ 21/2018 በሑዘይፋ መስጂድ የደዕዋ ፕሮግራም ስለሚኖር ሁላችሁም ተጋብዛችኋል። ጊዜ፦ ከረፋዱ 3፡30 ጀምሮ * ሳዳት ከማል * አቡል 0ባስ፣ * ሙሐመድ ሱልጧን
የደዕዋ ማስታወቂያ ~ ነገ እሁድ ሰኔ 21/2018 በሑዘይፋ መስጂድ የደዕዋ ፕሮግራም ስለሚኖር ሁላችሁም ተጋብዛችኋል። ጊዜ፦ ከረፋዱ 3፡30 ጀምሮ * ሳዳት ከማል * አቡል 0ባስ፣ * ሙሐመድ ሱልጧን እና * ኢብኑ ሙነወር ቦታው ከየሺ ደበሌ ከፍ ብሎ በሰዓት እንድትገኙ እናስታውሳለን።

ዛሬ ቅዳሜ ሰኔ 20/2018 የኪታቡ ተውሒድ ደርስ ይኖራል፣ ኢንሻአላህ። * ቦታ፦ ሑዘይፋ መስጂድ (ከየሺ ደበሌ ከፍ ብሎ) * ጊዜ፦ ዘወትር ቅዳሜና እሁድ ከመግሪብ እስከ ዒሻ * ኪታቡ የሌላችሁ በዚ
ዛሬ ቅዳሜ ሰኔ 20/2018 የኪታቡ ተውሒድ ደርስ ይኖራል፣ ኢንሻአላህ። * ቦታ፦ ሑዘይፋ መስጂድ (ከየሺ ደበሌ ከፍ ብሎ) * ጊዜ፦ ዘወትር ቅዳሜና እሁድ ከመግሪብ እስከ ዒሻ * ኪታቡ የሌላችሁ በዚህ ሊንክ pdf ፋይል ታገኛላችሁ:- https://t.me/IbnuMunewor/9564

ደርስ ~ •  ሒልየቱ ጧሊቢል ዒልም •  ክፍል:- 24 •  የኪታቡ ፋይል በpdf መልኩ በዚህ ሊንክ ይገኛል:- https://t.me/IbnuMunewor/9421 • የእለቱ ደርስ መነሻ፦ ገፅ፡ 62

አንዳንድ ሰዎች ላይ - ዱዓቶች ላይ ጭምር - የሚታይ መታረም ያለበት አነጋገር አለ። ~ "ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም" ለማለት "ሰላሰለም"፣ "ሳሰለም"፣ ... የሚሉ አሉ። መቼም ትኩረት አለመስጠት እን
አንዳንድ ሰዎች ላይ - ዱዓቶች ላይ ጭምር - የሚታይ መታረም ያለበት አነጋገር አለ። ~ "ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም" ለማለት "ሰላሰለም"፣ "ሳሰለም"፣ ... የሚሉ አሉ። መቼም ትኩረት አለመስጠት እንጂ "ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም" ማለት የሚያቅትም፣ ጊዜ የሚወስድም ሆኖ አይደለም። ስለዚህ ትኩረት በማድረግ አሟልተን በትክክል "ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም" በማለት አጉል ልማዳችንን እናስወግድ። ባረከላሁ ፊኩም። = የቴሌግራም ቻናል :- https://t.me/IbnuMunewor https://t.me/IbnuMunewor

ዛሬ ጁሙዐ ሰኔ 19/2018 የሒልየቱ ጧሊቢል ዒልም ኪታብ ደርስ ይኖራል፣ ኢንሻአላህ። * የሚሰጥበት ቦታ:- አሸዋ ሜዳ መስጂደል ዋሊደይን * ጊዜ:- ከመግሪብ እስከ ዒሻእ * ኪታቡን በpdf መልኩ
ዛሬ ጁሙዐ ሰኔ 19/2018 የሒልየቱ ጧሊቢል ዒልም ኪታብ ደርስ ይኖራል፣ ኢንሻአላህ። * የሚሰጥበት ቦታ:- አሸዋ ሜዳ መስጂደል ዋሊደይን * ጊዜ:- ከመግሪብ እስከ ዒሻእ * ኪታቡን በpdf መልኩ በዚህ ታገኙታላችሁ፦ https://t.me/IbnuMunewor/9421 * የዛሬ ደርስ መነሻ:- ገፅ፡ 62 * ቦታው ላይ መገኘት ለማትችሉ ደርሱ በዚህ የቴሌግራም ቻናል ይተላለፋል፡- https://t.me/IbnuMunewor

رحا
رحا

راحا
راحا

قال الإمام البخاري رحمه الله تعالى في صحيحه حَدَّثَنِي مُحَمَّدُ بْنُ بَشَّارٍ ، حَدَّثَنَا غُنْدَرٌ ، حَدَّثَنَا شُعْبَةُ ، عَنِ الْحَكَمِ ، سَمِعْتُ ابْنَ أَبِي لَيْلَى ، قَالَ : حَدَّثَنَا عَلِيٌّ ، أَنَّ فَاطِمَةَ عَلَيْهَا السَّلَامُ شَكَتْ مَا تَلْقَى مِنْ أَثَرِ الرَّحَا، فَأَتَى النَّبِيَّ صَلَّى اللَّهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ سَبْيٌ، فَانْطَلَقَتْ فَلَمْ تَجِدْهُ، فَوَجَدَتْ عَائِشَةَ، فَأَخْبَرَتْهَا، فَلَمَّا جَاءَ النَّبِيُّ صَلَّى اللَّهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ أَخْبَرَتْهُ عَائِشَةُ بِمَجِيءِ فَاطِمَةَ، فَجَاءَ النَّبِيُّ صَلَّى اللَّهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ إِلَيْنَا وَقَدْ أَخَذْنَا مَضَاجِعَنَا، فَذَهَبْتُ لِأَقُومَ، فَقَالَ : " عَلَى مَكَانِكُمَا "، فَقَعَدَ بَيْنَنَا، حَتَّى وَجَدْتُ بَرْدَ قَدَمَيْهِ عَلَى صَدْرِي، وَقَالَ : " أَلَا أُعَلِّمُكُمَا خَيْرًا مِمَّا سَأَلْتُمَانِي ؟ إِذَا أَخَذْتُمَا مَضَاجِعَكُمَا ؛ تُكَبِّرَا أَرْبَعًا وَثَلَاثِينَ، وَتُسَبِّحَا ثَلَاثًا وَثَلَاثِينَ، وَتَحْمَدَا ثَلَاثًا وَثَلَاثِينَ، فَهُوَ خَيْرٌ لَكُمَا مِنْ خَادِمٍ ".