en
Feedback
HOP Ministry

HOP Ministry

Open in Telegram

HOP Ministry — Hear. Obey. Practice. A discipleship platform sharing devotionals, revival histories, spiritual biographies, testimonies, and Amharic Christian literature to build Christ-like lives. Based on Luke 11:28.

Show more
The country is not specifiedThe category is not specified
517
Subscribers
+124 hours
+137 days
+7530 days
Number of Posts

Data loading in progress...

Reactions
Comments
Telegram Stars
TOP posts by

Data loading in progress...

Publication analysis
Posts
Views dynamics
ከእኔ_ምትፈልገው_KeEne_Mitifeligew_Mesay_Birhanu_Original_Song_by_Getayawkal.m4a
73000Loading...
ለመመዝገብ ሊንክ ያስቸገራችሁ ይህንን አዲስ ሊክን መጠቀም ትችላላችሁ https://docs.google.com/forms/d/17AC_3UJHS-Efr_hQu8UlXQU1lyNWC6ZgkjYJR4Ehmas/viewform
58000Loading...
የጌታ ጸጋ ከሁላችሁም ጋር ይሁን! እግዚአብሔር ረድቶን "ህማማት እና ትንሳኤ" በሚል ርዕስ በመጋቢ ሔኖክ አፈወርቅ የሚሰጥ ሁለተኛ ሴሚናር አዘጋጅተናል። ትምህሩት ቅዳሜ ነሐሴ/23 2018 ዓ.ም ከጠ
የጌታ ጸጋ ከሁላችሁም ጋር ይሁን! እግዚአብሔር ረድቶን "ህማማት እና ትንሳኤ" በሚል ርዕስ በመጋቢ ሔኖክ አፈወርቅ የሚሰጥ ሁለተኛ ሴሚናር አዘጋጅተናል። ትምህሩት ቅዳሜ ነሐሴ/23 2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 03፡00 ጀምሮ በኢቫንጀሊካል ቲዮሎጂካል ኮሌጅ Room 106 ይሰጣል። ለመካፈል የምትፈልጉ ከታች ባለው google form በነጻ እንድትመዘገቡ እንጋብዛለን። መመዝገቢያ ፎርም https://tinyurl.com/bdf83es5 ማሳሰቢያ፦ > ያለን ቦታ አነስተኛ ስለሆነ ቀድመው ይመዝገቡ > ከተመዝጋቢዎች ውጪ የማናስተናግድ መሆኑን እንገልጻለን > የምሳና የሻይ ወጪ በፕሮግራሙ አዘጋጆች ይሸፈናል > ሲመጡ መጽሐፍ ቅዱስ እና ማስታወሻ ይዘው መምጣት አይርሱ። > ተመዝጋቢዎች በሰዓቱ መገኘት ይኖርባችኋል።
82000Loading...
ጌታ ቸር መሆኑን ቀምሶ ያየ ሰው፣ አንዴ በእርሱ የተነካ ሰው፣ ወደ እርሱ በመጠጋት እግዚአብሔርን ያየ ሰው ይበልጥ በእርሱ ለመነካት፣ ለመዳሰስ፣ ከቀረበው በላይ እርሱን ለመቅረብ፣ ሁሉን ትቶ እርሱን ለመከተል ይፈጥናል እንጂ ወደ ኋላ አያፈገፍግም። ምክንያቱም የተነካበት መነካት፣ የቀመሰው የጌታ መልካምነት ከእርሱ ጋር የሚያሰነብት እንጂ ጊዜያዊ አይደለም። በእግዚአብሔር የተነኩ ሰዎች፣ እግዚአብሔር ወዳጆቼ የሚላቸው ሰዎች በምድር የሚኖሩ የሰማዩ አምላክ ወዳጆች ናቸው፤ በምድር ሆነው በሰማይ ያለውን የእርሱን ፈቃድ በምድር ለማድረግ ይተጋሉ፤ የሰማዩ አምላክም ወዳጆቹ ናቸውና ፈቃዱን ለእነርሱ ከመግለጥ፣ የልቡንም አሳብ በእነርሱ ከማኖር ወደኋላ አይልም። ✍️ መክሊት አየለ 📆 August 24, 2024 #HOPMinistry #HearObeyPractice #DailyDevotional
658202Loading...
እግዚአብሔርን ከማመሰግንበት ምክንያቶች አንዱ፦ ቅዱስ ቃሉ ነው። የእግዚአብሔርን ቃል ማወቅ፤ የዘወትር ምግብ፣ የሕይወት መመሪያ ማድረግ እንዴት መታደል ነው?! https://t.me/hopministry10
801103Loading...
2ኛ ጢሞቴዎስ 3 (አዲሱ መ.ት) ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ¹⁶ ቅዱሳት መጻሕፍት ሁሉ የእግዚአብሔር መንፈስ ያለባቸው ናቸው፤ ለማስተማር፣ ለመገሠጽ፣ ለማቅናት በጽድቅም መንገድ ለመምከር ይጠቅማሉ፤ ¹⁷ ይኸውም የእግዚአብሔር ሰው ለመልካም ሥራ ሁሉ ብቁ ሆኖ እንዲገኝ ነው። #HOPMinistry #HearObeyPractice #DailyDevotional
751100Loading...
✨_መጽሃፍ_ቅዱሴ_ሳሙኤል_ተገኝ_Samuel_Tegegn_Amharic_Gospel_Lyric_Video_✨128k.m4a
172000Loading...
ዳንኤል 3 (አዲሱ መ.ት) ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ¹⁶ ሲድራቅ፣ ሚሳቅና አብደናጎ ለንጉሡ እንዲህ ብለው መለሱ፤ “ናቡከደነፆር ሆይ፤ በዚህ ጒዳይ ላይ ስለ ራሳችን መልስ መስጠት አያስፈልገንም። ¹⁷ ንጉሥ ሆይ፤ በሚንበለበለው የእቶን እሳት ውስጥ ብንጣል፣ የምናመልከው አምላክ ሊያድነን ይችላል፤ ከእጅህም ያድነናል። ¹⁸ ነገር ግን ንጉሥ ሆይ፤ ባያድነንም እንኳ፤ አማልክትህን እንደማናገለግል፣ ላቆምኸውም የወርቅ ምስል እንደማንሰግድ ዕወቅ።” https://t.me/hopministry10
1 031102Loading...
ዳንኤል 3 (አዲሱ መ.ት) ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ²⁸ ከዚያም ናቡከደነፆር እንዲህ አለ፤ “መልአኩን ልኮ አገልጋዮቹን ያዳነ፣ የሲድራቅ፣ የሚሳቅና የአብደናጎ አምላክ ይባረክ፤ በእርሱ በመታመን የንጉሡን ትእዛዝ ጥሰው፣ ከአምላካቸው በቀር ሌላ አምላክ ለማገልገልም ሆነ ለእርሱ ለመስገድ ፈቃደኛ ባለመሆን ሕይወታቸውን አሳልፈው ሰጥተዋልና። ²⁹ ስለዚህ እንደዚህ የሚያድን ሌላ አምላክ የለምና በሲድራቅ፣ በሚሳቅና በአብደናጎ አምላክ ላይ ማናቸውንም ቃል የሚናገሩ ሕዝቦችም ሆኑ ልዩ ልዩ ቋንቋ የሚናገሩ ሁሉ ይቈራረጣሉ፤ ቤቶቻቸውም የፍርስራሽ ክምር ይሆናሉ ብዬ አዝዣለሁ።” #HOPMinistry #HearObeyPractice #DailyDevotional
964200Loading...