HOP Ministry
Open in Telegram
HOP Ministry — Hear. Obey. Practice. A discipleship platform sharing devotionals, revival histories, spiritual biographies, testimonies, and Amharic Christian literature to build Christ-like lives. Based on Luke 11:28.
Show moreThe country is not specifiedThe category is not specified
560
Subscribers
+324 hours
+217 days
+5530 days
Posts Archive
563
ዳንኤል 3 (አዲሱ መ.ት)
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
¹⁶ ሲድራቅ፣ ሚሳቅና አብደናጎ ለንጉሡ እንዲህ ብለው መለሱ፤ “ናቡከደነፆር ሆይ፤ በዚህ ጒዳይ ላይ ስለ ራሳችን መልስ መስጠት አያስፈልገንም።
¹⁷ ንጉሥ ሆይ፤ በሚንበለበለው የእቶን እሳት ውስጥ ብንጣል፣ የምናመልከው አምላክ ሊያድነን ይችላል፤ ከእጅህም ያድነናል።
¹⁸ ነገር ግን ንጉሥ ሆይ፤ ባያድነንም እንኳ፤ አማልክትህን እንደማናገለግል፣ ላቆምኸውም የወርቅ ምስል እንደማንሰግድ ዕወቅ።”
https://t.me/hopministry10
563
ዳንኤል 3 (አዲሱ መ.ት)
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
²⁸ ከዚያም ናቡከደነፆር እንዲህ አለ፤ “መልአኩን ልኮ አገልጋዮቹን ያዳነ፣ የሲድራቅ፣ የሚሳቅና የአብደናጎ አምላክ ይባረክ፤ በእርሱ በመታመን የንጉሡን ትእዛዝ ጥሰው፣ ከአምላካቸው በቀር ሌላ አምላክ ለማገልገልም ሆነ ለእርሱ ለመስገድ ፈቃደኛ ባለመሆን ሕይወታቸውን አሳልፈው ሰጥተዋልና።
²⁹ ስለዚህ እንደዚህ የሚያድን ሌላ አምላክ የለምና በሲድራቅ፣ በሚሳቅና በአብደናጎ አምላክ ላይ ማናቸውንም ቃል የሚናገሩ ሕዝቦችም ሆኑ ልዩ ልዩ ቋንቋ የሚናገሩ ሁሉ ይቈራረጣሉ፤ ቤቶቻቸውም የፍርስራሽ ክምር ይሆናሉ ብዬ አዝዣለሁ።”
#HOPMinistry #HearObeyPractice #DailyDevotional
563
“አንተ ግን ስትጸልይ ወደ ክፍልህ ግባ፤ በሩንም ዘግተህ በስውር ወዳለው አባትህ ጸልይ፤ በስውር የተደረገውን የሚያይ አባትህም ዋጋህን ይከፍልሃል።”
— ማቴዎስ 6፥6 (አዲሱ መ.ት)
https://t.me/hopministry10
563
“አንተ ግን ስትጸልይ፥ ወደ እልፍኝህ ግባ መዝጊያህንም ዘግተህ በስውር ላለው አባትህ ጸልይ፤ በስውር የሚያይ አባትህም በግልጥ ይከፍልሃል።”
— ማቴዎስ 6፥6
#HOPMinistry #HearObeyPractice #DailyDevotional
563
“እንወቅ፤ እናውቀውም ዘንድ እግዚአብሔርን እንከተል፤ እንደ ወገግታም ተዘጋጅቶ እናገኘዋለን፤ እንደ ዝናብም ምድርንም እንደሚያጠጣ እንደ መጨረሻ ዝናብ ይመጣል።”
— ሆሴዕ 6፥3
https://t.me/hopministry10
563
“እግዚአብሔርን እንወቀው፤ የበለጠ እናውቀውም ዘንድ እንትጋ፤ እንደ ንጋት ብርሃን፣ በእርግጥ ይገለጣል፤ ምድርን እንደሚያረሰርስ የበልግ ዝናብ፣ እንደ ክረምትም ዝናብ ወደ እኛ ይመጣል።””
— ሆሴዕ 6፥3 (አዲሱ መ.ት)
“Let us know; let us press on to know the LORD; his going out is sure as the dawn; he will come to us as the showers, as the spring rains that water the earth.”
— Hosea 6: 3 (ESV)
#HOPMinistry #HearObeyPractice #DailyDevotional
563
"The heart is deceitful above all things, and desperately sick; who can understand it?"
— Jeremiah 17: 9 (ESV)
https://t.me/hopministry10
563
ኤርምያስ 17 (አዲሱ መ.ት)
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
⁹ የሰው ልብ ከሁሉ ይልቅ ተንኰለኛ ነው፤ ፈውስም የለውም፤ ማንስ ሊረዳው ይችላል?
¹⁰ “እኔ እግዚአብሔር ለሰው ሁሉ እንደ መንገዱ፣ እንደ ሥራው ፍሬ ለመስጠት፣ ልብን እመረምራለሁ፤ የአእምሮንም ሐሳብ እፈትናለሁ።”
#HOPMinistry #HearObeyPractice #DailyDevotional
563
#ታላቁ_ተልዕኮ_እና_እኔ?
በምድር በመኖራችንም ሆነ በዘመናችን ፍጻሜ ላይ ልናየው የምንናፍቀው ነገር፣ አንግበን የምንጓዘው ሸክም ከታላቁ ተልዕኮ ጋር ምን ያህል ይጣጣማል? ነገን አሻግረን ስናይስ አየን በምንለው ራዕይ ውስጥ ታላቁ ተልዕኮ ምን ያህል ስፍራ ይዟል?
ኢየሱስን ለመግለጥ እግዚአብሔር ከእኛ የተሻለ ሰው፣ ከዚህኛው ሁኔታችንም የተሻለ ሁኔታ አይጠብቅም፤ ነገር ግን ደካማ በሆንነው በእኛ፣ ደግሞም በዚሁ ሁኔታችን ኢየሱስን ሊገልጥ ይወዳል። ታድያ ዘመናችንን ለታላቁ ተልዕኮ ለመሰዋት፣ በእያንዳንዱ ሁኔታችንም ይህን ኢየሱስ የሰጠንን ተልዕኮ ከግብ ለማድረስ ምን ያህል እየሰራን ነው?
ቤተክርስቲያን ከታላቁ ተልዕኮ የተፋታ፣ ትኩረቱም ለየቅል የሆነ ነገር ላይ መጠመድ ከጀመረች ሕያውነቷ አጠራጣሪ እየሆነ፣ በምድር የምትቆይበትንም ዓላማ እየሳተች ትመጣለች። በክርስቶስ ኢየሱስ አምኖ እንደ ዳነ ሰው ዋና ነገር፣ ዋናው ጥያቄያችን መሆን ያለበት በምድር ስኖር የማደርገው የትኛውም ነገር ለታላቁ ተልዕኮ ከግብ መድረስ ምን አስተዋጽኦ ያደርጋል የሚለው ነው። ይሄ እውን የሚሆነውም በእግዚአብሔር መንግሥት አስተሳሰብ የተቃኘ አእምሮ እና ለመንግሥቱ ሰዎች የተገባ የሕይወት ዘይቤ ሲኖረን ነው።
✍️ መክሊት አየለ
📆 August 16, 2024
#HOPMinistry #HearObeyPractice #DailyDevotional
563
“Surely goodness and mercy shall follow me all the days of my life, and I shall dwell in the house of the LORD forever.” — Psalm 23:6 (ESV)
563
Goodness of God
Song by CeCe Winans ‧ 2021
"I love You, Lord
Oh, Your mercy never fails me
All my days, I've been held in Your hands
From the moment that I wake up
Until I lay my head
Oh, I will sing of the goodness of God
And all my life You have been faithful
And all my life You have been so, so good
With every breath that I am able
Oh, I will sing of the goodness of God
I love Your voice
You have led me through the fire
And in darkest night You are close like no other
I've known You as a Father
I've known You as a Friend
And I have lived in the goodness of God, yeah
And all my life You have been faithful, oh
And all my life You have been so, so good
With every breath that I am able
Oh, I will sing of the goodness of God, yeah
'Cause Your goodness is running after, it's running after me
Your goodness is running after, it's running after me
With my life laid down, I'm surrendered now
I give You everything
'Cause Your goodness is running after, it's running after me, oh-oh
'Cause Your goodness is running after, it's running after me
Your goodness is running after, it's running after me
With my life laid down, I'm surrendered now
I give You everything
'Cause Your goodness is running after, it keeps running after me
And all my life You have been faithful
And all my life You have been so, so good
With every breath that I am able
Oh, I'm gonna sing of the goodness of God
I'm gonna sing, I'm gonna sing
Oh, 'cause
'Cause all my life You have been faithful
And all my life You have been so, so good
With every breath that I am able
Oh, I'm gonna sing of the goodness of God
Oh, I'm gonna sing of the goodness of God
We love You for that
One for all my days"
563
"Oh, taste and see that the LORD is good!Blessed is the man who takes refuge in him!"
Psalm 34: 8 (ESV)
https://t.me/hopministry10
563
“እግዚአብሔር ቸር መሆኑን ቀምሳችሁ እዩ፤ እርሱን መጠጊያ የሚያደርግ ምንኛ ቡሩክ ነው!”
— መዝሙር 34፥8 (አዲሱ መ.ት)
#HOPMinistry #HearObeyPractice #DailyDevotional
563
“እግዚአብሔር (ኤሎሂም) ከዮሴፍ ጋር ሆኖ ሥራውን ሁሉ ያሳካለት ስለ ነበር፣ የወህኒ ቤት አዛዡ በዮሴፍ ኀላፊነት ሥር ስላለው ስለማንኛውም ጒዳይ ሐሳብ አይገባውም ነበር።”
— ዘፍጥረት 39፥23 (አዲሱ መ.ት)
https://t.me/hopministry10
563
ዘፍጥረት 39 (አዲሱ መ.ት)
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
²¹ ይሁን እንጂ ዮሴፍ እዚያ እስር ቤት ባለበት ጊዜ ሁሉ፣ እግዚአብሔር (ያህዌ) ከእርሱ ጋር ነበረ፤ ቸርነቱንም አበዛለት፣ በወህኒ አዛዡም ዘንድ ሞገስን ሰጠው።
²² ስለዚህ የወህኒው አዛዥ ዮሴፍን የእስረኞች ሁሉ አለቃ አደረገው፤ በእስር ቤቱ ላለውም ነገር ሁሉ ኀላፊ ሆነ።
²³ እግዚአብሔር (ኤሎሂም) ከዮሴፍ ጋር ሆኖ ሥራውን ሁሉ ያሳካለት ስለ ነበር፣ የወህኒ ቤት አዛዡ በዮሴፍ ኀላፊነት ሥር ስላለው ስለማንኛውም ጒዳይ ሐሳብ አይገባውም ነበር።
#HOPMinistry #HearObeyPractice #DailyDevotional
563
የሕይወታችንን ጥሪ በማወቅ ውስጥ ያለው የእግዚአብሔር ጥበቃ።😇😇
እግዚአብሔር ፈቃዱን ገልጦ ፈቃዱ ካልሆነ ከብዙ የተሳሳተ መንገድ ይጠብቀናል፤ ሸክም ሰቶ አላስፈላጊ ሸክም ከመሸከም፣ ከመባከን ያድነናል!
https://t.me/hopministry10
