EPS Class Of 2K26 (Grade 12)
前往频道在 Telegram
708
订阅者
无数据24 小时
-67 天
-630 天
帖子存档
Repost from AAU 2017 Freshman
የUAT ሞዴል ፈተና ምዝገባ ተጀምሯል!
የAAU UAT ፈተና ከመድረሱ በፊት "እስቲ ራሴን ልፈትሽ" ለምትሉ የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች በሙሉ፣ የሞዴል ፈተና ምዝገባው ክፍት ሆኗል!
ፈተናው ዝግጁነታችሁን አይታችሁ ራሳችሁን እንድትመዝኑበት ብቻ የተዘጋጀ ነው።
👉 ለመመዝገብ ሊንኩን ይጫኑ፦
🔗 https://forms.gle/W1R44fXqQio7p9iC6
ቅጹን መሙላት የሚቻለው አንድ ጊዜ ብቻ ስለሆነ መረጃዎቻችሁን በረጋ መንፈስ ሙሉ::
📌 የጊዜ ሰሌዳ እና ማሳሰቢያ፦
የምዝገባ ማብቂያ፦ ቅዳሜ እኩለ ሌሊት (ምሽት 6:00 ሰዓት)
✍️ የፈተና ቀን፦ እሁድ ሐምሌ 5 (በመረጣችሁት ፈረቃ፦ ጠዋት 3:00 ወይም ከሰዓት 9:00)
ኑና ራሳችሁን ፈትኑ! መልካም ዕድል!
ORIENTATION NOTICE!
Fourth Round (ሐምሌ 6 የምጀምሩ)
Orientation የፊታችን ቅዳሜ ጠዋት 1፡30 በድል በር ትምህርት ቤት
Fifth Round (ሐምሌ 9 የምጀምሩ)
Orientation የፊታችን ቅዳሜ ቀን 6፡30 በድል በር ትምህርት ቤት
ጉለሌ ቅርንጫፍ
Repost from Entrance Tricks
2018 English First Round Online Entrance Examination With Answer and Explanations 👇👇
https://youtu.be/6t9OYg2YcP0
Repost from Entrance Tricks
📭Mathematics 2018 First Round ESSLCE Questions !!!
📕Answer + Explanations
© Entrance Tricks
JOIN US 👇🏿👇🏿
📚PLAY STORE📚
📚APP STORE📚
Wishing you the absolute best of luck as you start your matric exams. All those late nights and study sessions are going to pay off. Godd luck
Students who are social the orientation is canceled so you don’t have to come to school
Announcement
All students must report to Delabar School starting immediately to attend the mandatory orientation session.
And for social students your orientation starts at 8:00 in ethiopian time
የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና የምትወስዱ ተማሪዎች አጠቃላይ የትምህርት ቤት መታወቂያ ሰኞ ሰኔ 22/2018 ዓ.ም ትምህርት ቤት ተገኝታችሁ እንድትወስዱ እናሳስባለን መታወቂያ የሌላችሁ 1 ጉርድ ፎቶ ይዛችሁ ሰኞ ማውጣት ትችላላችሁ በተጨማሪ ነገ ሰኞ 22/2018 ለአጠቃላይ ተማሪ ኦረንቴሽን ስለሚሰጥ ጠዋት 3 ሰዓት ትምህርት ቤት እንድትገኙ እናሳስባለን ።
ት/ቤቱ
OFFICIAL NATIONAL EXAMINATION ROUND ASSIGNMENT LIST (2018 E.C.)
Ethio Parents School – Gullele Campus
-Issued by the School Director
Natural Science Students
Out of the 40 students in the class, the first 32 students on the attached list will take the National Exam during the First Round (ሰኔ 23 – ሰኔ 25). The remaining 8 students will take the exam during the Second Round (ሰኔ 26 – ሰኔ 30).
Social Science Students
Out of the 46 students in the class, students numbered 1–23 on the attached list will take the National Exam during the Fourth Round (ሐምሌ 06 – ሐምሌ 08). Students numbered 24–46 on the attached list will take the exam during the Fifth Round (ሐምሌ 09 – ሐምሌ 13).
Please refer to the attached list to find your name and assigned examination round.
Greetings. Please be reminded that the students participating in tomorrow's Mock Exam are those allocated to the first round for Natural Science, and those assigned to the first round (4th round) for Social Science.
Eps batch of 2k26
ሰላም እንዴት ዋላችሁ?
ለነገ Mock Exam የምሳተፋ ተማሪዎች ከNatural Science በአንደኛ ዙር ላይ የተደለደሉ ተማሪዎች ሲሆኑ፣ ለSocial Science በመጀመረያ ዙር(4th round) ላይ የተመደቡ ተማሪዎች መሆናቸውን እንዳትረሱ።
From the school
Ethio-Parents' School, Gullele Campus:
ማስታወቂያ
ለ12ኛ ክፍል ተማሪዎች በሙሉ
ነገ ሐሙስ ሰኔ 18/2018 ዓ.ም. የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች የሙከራ ልምምድ በድልበር ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት የሚደረግ ስለሆነ ተፈታኝ ተማሪዎች በሙሉ በተጠቀሰው ት/ቤት ከጠዋቱ 2:00 ሰዓት እንድትገኙ በጥብቅ እናሳስባለን።
Laptop መያዝ አያስፈልግም ፤ እንዳትይዙ
መቅረት አይቻልም።
ት/ቤቱ
Repost from TIKVAH-ETHIOPIA
#Grade12
#NationalExam
የ2018 ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና የሚሰጥበት የጊዜ ሰሌዳ ይፋ ሆነ።
የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት የ2018 የትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና የሚሰጥበትን የጊዜ ሰሌዳ ይፋ አድርጓል።
በዚሁ መሠረት በኦንላይን (Computer-based Testing (CBT) የሚፈተኑ ተፈታኞች በስድስት ዙር የሚፈተኑ ሲሆን ከአንደኛ እስከ ሶስተኛ ዙር የተፈጥሮ ሳይንስ ተፈታኞች ይፈተናሉ። ከአራተኛ እስከ ስድስተኛ ዙር የማህበራዊ ሳይንስ ተፈታኞች የሚፈተኑ ይሆናል።
ፈተናውን በወረቀት የሚፈተኑ ተፈታኞች የተፈጥሮ ሳይንስ በሶስተኛ ዙር ላይ የሚፈተኑ ሲሆን የማህበራዊ ሳይንስ በአራተኛ ዙር በዩኒቨርሲቲ ውስጥ የሚፈተኑ ይሆናል።
(ዝርዝሩን ከላይ ይመልከቱ)
@tikvahethiopia
