ch
Feedback
EPS Class Of 2K26 (Grade 12)

EPS Class Of 2K26 (Grade 12)

前往频道在 Telegram

Ethio Parents School - Gullele Campus - Batch of 2k26 (Grade 12 - 2018 E.C)

显示更多
695
订阅者
无数据24 小时
-37
-330

数据加载中...

标签云
无数据
有任何问题?请刷新页面或联系我们的客服
进出提及
---
---
---
---
---
---
吸引订阅者
八月 '26
八月 '26
+17
在0个频道中
七月 '26
+16
在0个频道中
Get PRO
六月 '26
+23
在1个频道中
Get PRO
五月 '26
+22
在1个频道中
Get PRO
四月 '26
+28
在1个频道中
Get PRO
三月 '26
+12
在1个频道中
Get PRO
二月 '26
+82
在1个频道中
Get PRO
一月 '260
在1个频道中
Get PRO
十二月 '250
在1个频道中
Get PRO
十一月 '250
在1个频道中
Get PRO
十月 '250
在0个频道中
Get PRO
九月 '250
在0个频道中
Get PRO
八月 '250
在0个频道中
Get PRO
七月 '250
在0个频道中
Get PRO
六月 '250
在1个频道中
Get PRO
五月 '250
在0个频道中
Get PRO
四月 '250
在1个频道中
Get PRO
三月 '25
+6
在0个频道中
Get PRO
二月 '25
+16
在0个频道中
Get PRO
一月 '25
+37
在1个频道中
Get PRO
十二月 '24
+42
在0个频道中
Get PRO
十一月 '24
+64
在1个频道中
Get PRO
十月 '24
+52
在0个频道中
Get PRO
九月 '24
+35
在0个频道中
Get PRO
八月 '24
+16
在0个频道中
Get PRO
七月 '24
+27
在0个频道中
Get PRO
六月 '24
+65
在0个频道中
Get PRO
五月 '24
+39
在0个频道中
Get PRO
四月 '24
+56
在0个频道中
Get PRO
三月 '24
+38
在1个频道中
Get PRO
二月 '24
+43
在0个频道中
Get PRO
一月 '24
+74
在0个频道中
Get PRO
十二月 '23
+244
在0个频道中
日期
订阅者增长
提及
频道
29 八月0
28 八月+1
27 八月+1
26 八月+1
25 八月+1
24 八月+2
23 八月0
22 八月+3
21 八月0
20 八月+1
19 八月+1
18 八月+1
17 八月0
16 八月0
15 八月+1
14 八月0
13 八月0
12 八月0
11 八月0
10 八月0
09 八月0
08 八月0
07 八月+1
06 八月0
05 八月+1
04 八月+1
03 八月+1
02 八月0
01 八月0
频道帖子
How to apply for AAU Complete Guide👆 https://admission.aau.edu.et/ You tube ላይ ለመመልከት 👉 https://youtu.be/mCLzLktziRI @ExamUAT @ExamUAT

2
ለገርጂና ለጉለሌ ኢትዮ-ፓርነተሰ ት/ቤቶች ማህበረሰብ በሙሉ፡፡ በ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ፈተና ካለፉት አመታት እጅግ በተሻለ መልኩ ከፍተኛ ውጤት መመዝገቡን ስገልፅላችሁ ደስታዪ እጥፍ ድርብ ነው፡፡ በዚሁ መሰረት፡- ገርጂ ት/ቤት ·       ለፈተና የተቀመጡት ተማሪዎች- 175 ·       ፈተናውን ያለፉ- 174 ·       ውጤት ያልተገለፀለት- 1( በማጠራት ላይ የሚገኝ) ጉለሌ ት/ቤት ·       ለፈተና የተቀመጡት ተማሪዎች- 86 ·       ፈተናውን ያለፉ- 86 ይህ ውጤት የታታሪዎቹ ተማሪዎቻችን እና ያለድካም እውቀታቸውን የሚያካፍሉት መምህራኖቻችን መሆኑ እሙን ነው፡፡ የወላጆች ድርሻ ምትክ አይገኝለትም፡፡ የቦርድ እና የማኔጅመንት አባለት እንዲሁም የአስተዳደርና ድጋፍ ሰጭ ሠራተኞች ድርሻም ወሳኝ ነበር፡፡ ሁላችሁም ላበረከታችሁት አስተዋፅኦ በኩባንያው ስም ከልቤ አመሰግናለሁ፡፡ እንኳን ደስ አላችሁ እንኳን ደስ አለን፡፡ ገነነ ይልማ(ዋና ሥራአስኪያጅ)
138
3
ቅሬታን በተመለከተ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ተፈታኞች ቅሬታ ሲኖራቸው በአካል መምጣት ሳያስፈልጋቸው https://result.eaes.et/complaint የሚለውን ማስፈንጠሪያ በመጠቀም ቅሬታቸውን ከነሐሴ 19 እስከ 26/2018 ዓ/ም ከቀኑ 10፡00 ሰዓት ድረስ ማቅረብና ምላሹንም በዛው ማስፈንጠሪያ መከታተል እንደሚችሉ ገልጿል።
196
4
ውጤት መታየት ተጀምሯል!! በድረ ገጽ ፡ https://result.eaes.et 📌ቴሌግራም፡ @matric_result_bot 📌አጭር የጽሑፍ መልዕክት፡ https://result.eaes.et/ 📌 SMS: 6284 https://t.me/ExamUAT
195
5
" ተማሪዎች ከምሽቱ 1፡00 ሰዓት ጀምረው ውጤታቸው ማየት ይችላሉ " - የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት የ2018 ትምህርት ዘመን የኢትዮጵያ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ ፈተና ውጤት የ+1
" ተማሪዎች ከምሽቱ 1፡00 ሰዓት ጀምረው ውጤታቸው ማየት ይችላሉ " - የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት የ2018 ትምህርት ዘመን የኢትዮጵያ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ ፈተና ውጤት የሚገለጽባቸው አድራሻዎች ይፋ ሆነዋል። በ2018 ትምህርት ዘመን የኢትዮጵያ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ ፈተና ውጤትን ተፈታኞች  ዛሬ ነሐሴ 19 ቀን 2018 ዓ/ም ከምሽቱ 1፡00 ሰዓት ጀምረው የሚከተሉትን አማራጭ ማስፈንጠሪያዎችን (Link) በመጠቀም ማየት የሚችሉ መሆኑን የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት አሳውቋል። በተያያዘም ተፈታኞች ቅሬታ ሲኖራቸው በአካል መምጣት ሳያስፈልግ https://result.eaes.et/complaint የሚለውን ማስፈንጠሪያ በመጠቀም ቅሬታቸውን ከነሐሴ 19 እስከ 26/2018 ዓ/ም ከቀኑ 10፡00 ሰዓት ድረስ በማቅረብ ምላሹንም በተመሳሳይ ማስፈንጠሪያ በኩል መከታተል የሚችሉ መሆኑን አገልግሎቱ ገልጿል። ውጤት የሚገለጽባቸው ማስፈንጠሪያዎች፡- - በድረ ገጽ ፡ https://result.eaes.et - ቴሌግራም፡ https://result.eaes.et/telegram - አጭር የጽሑፍ መልዕክት፡ https://result.eaes.et/sms ነሐሴ 19 ቀን 2018 ዓ/ም @tikvahethiopia
114
6
🥏የ12ኛ ክፍል ፈተና ውጤት ይፋ አልተደረገም። 🎾የተለያዩ የማህበራዊ ሚዲያ ገጾች የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ውጤት መለቀቁን በመግለጽ ተማሪዎችና ወላጀችን የሚያደናግር ሀሰተኛ መረጃ እያሰራጩ ይገኛሉ። 🎾እስካሁን የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት፣ የፈተናው ውጤት ይፋ ስለመደረጉ በይፋ አላሳወቀም። 🏀ትክክለኛ የተረጋገጡ መረጃዎች ከትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ብቻ የሚገኙ በመሆኑ ተማሪዎች እና ወላጆች ሀሰተኛ መረጃዎችን ከሚያሰራጩ የተለያዩ አካላትና ገጾች ራሳቹህን ጠብቁ
206
7
የ12ኛ ክፍል ፈተና ውጤት ይፋ አልተደረገም። የተለያዩ የማህበራዊ ሚዲያ ገጾች የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ውጤት መለቀቁን በመግለጽ ተማሪዎችና ወላጀችን የሚያደናግር ሀሰተኛ መረጃ እያሰራጩ ይገ+1
የ12ኛ ክፍል ፈተና ውጤት ይፋ አልተደረገም። የተለያዩ የማህበራዊ ሚዲያ ገጾች የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ውጤት መለቀቁን በመግለጽ ተማሪዎችና ወላጀችን የሚያደናግር ሀሰተኛ መረጃ እያሰራጩ ይገኛሉ። እስካሁን የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት፣ የፈተናው ውጤት ይፋ ስለመደረጉ በይፋ አላሳወቀም። ትክክለኛ የተረጋገጡ መረጃዎች ከትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ብቻ የሚገኙ በመሆኑ ተማሪዎች እና ወላጆች ሀሰተኛ መረጃዎችን ከሚያሰራጩ የተለያዩ አካላትና ገጾች ትጠነቀቁ ዘንድ ቲክቫህ ኢትዮጵያ መልዕክት ያስተላልፋል። የትምህርት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) በ2018 ዓ/ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ውጤት ዙሪያ መግለጫ በሰጡበት ወቅት የፈተናው ውጤት ሰኞ ወይም እስከ ማክሰኞ ከሰዓት ይፋ ይደረጋል ማለታቸው ይታወሳል። ውጤት ሰኞ ዕለት ይፋ ያልተደረገ ሲሆን እስከ ማክሰኞ ከሰዓት ይፋ ይደረጋል ተብሎ ይጠበቃል። የፈተናው ውጤት ይፋ ሲደረግ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ብቻ በይፋ የሚያሳውቅ ሲሆን እንዴት ማየት እንደሚቻልም ተቋሙ ገለጻ ያወጣል። እኛም ተከታትለን የምናቀርብ ይሆናል። ቲክቫህ ኢትዮጵያ #TikvahEthiopiaFamily @tikvahethiopia
234
8
AAU ምዝገባ ጀመረ ለአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የ2019 የትምህርት ዘመን የቅድመ ምረቃ ትምህርት አመልካቾች የምዝገባ ማስታወቂያ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በ2019 የትምህርት ዘመን በቅድመ ምረቃ መደበ
AAU ምዝገባ ጀመረ ለአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የ2019 የትምህርት ዘመን የቅድመ ምረቃ ትምህርት አመልካቾች የምዝገባ ማስታወቂያ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በ2019 የትምህርት ዘመን በቅድመ ምረቃ መደበኛ (በመንግስት ስኮላርሺፕ እና በግል ክፍያ) እንዲሁም በማታና ተከታታይ መርሃ-ግብር አዲስ ተማሪዎችን ተቀብሎ ለማስተማር ዝግጅቱን አጠናቋል። በመሆኑም መስፈርቱን የምታሟሉ አመልካቾች ከዚህ በታች በተጠቀሱት ቀናት እና መስፈርቶች መሠረት ማመልከት የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን። አስፈላጊ መስፈርቶች እና ቀናት * የምዝገባ ቀን፡ ከነሐሴ 19 ቀን 2018 ዓ.ም እስከ ነሐሴ 29 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ። * መሟላት የሚገባቸው መስፈርቶች፡ * በ2015፣ 2016፣ 2017 እና 2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ መልቀቂያ ፈተና ወስደው የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ነጥብ ያመጡ ወይም ደረጃ 4 አጠናቀው (COC) ያለፉ * የመግቢያ ፈተና (UAT) የሚሰጥበት ቀናት ከጳጉሜን 02 እስከ ጳጉሜን 4 ቀን 2018 ዓ.ም * ለመመዝገብ የሚከተለውን ሊንክ ይጫኑ:- https://admission.aau.edu.et @UATEXAM_AAU
260
9
https://youtu.be/t2EYkUtXwfA?is=j1EVWWMafzet4Xvm
308
10
#National_Exam_Result | የትምህርት ሚኒስትር ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) የ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤት ሰኞ ወይም ማክሰኞ ለተማሪዎች ይላካል። አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ፣ እ
#National_Exam_Result | የትምህርት ሚኒስትር ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) የ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤት ሰኞ ወይም ማክሰኞ ለተማሪዎች ይላካል። አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ፣ እና የሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲዎች ምልመላ እና ቅበላ ካደረጉ በኋላ ሌሎቹም ዩኒቨርሲቲዎች ቶሎ ጥሪ እንዲያደርጉ እየሠራን ነው። መስከረም 05/2019 ዓ.ም ትምህርት ይጀመር የሚለውን ለመጠበቅ እንፈልጋለን። @tikvahuniversity
294
11
ዘንድሮ በአጠቃላይ ፈተናውን ከወሰዱ ተማሪዎች መካከል ማለፍ የቻሉት 70 ሺ 544 ናቸው። ካለፉት መካከል በተፈጥሮ ሳይንስ 16.5 በመቶ ሲሆኑ በማህበራዊ ሳይንስ ደግሞ 8.33 በመቶ ናቸው። ቲክቫህ
ዘንድሮ በአጠቃላይ ፈተናውን ከወሰዱ ተማሪዎች መካከል ማለፍ የቻሉት 70 ሺ 544 ናቸው። ካለፉት መካከል በተፈጥሮ ሳይንስ 16.5 በመቶ ሲሆኑ በማህበራዊ ሳይንስ ደግሞ 8.33 በመቶ ናቸው። ቲክቫህ ኢትዮጵያ ነሐሴ 16 ቀን 2018 ዓ/ም @tikvahethiopia
244
12
#MoE : ትምህርት ሚኒስቴር የ2018 ዓ/ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤት ዙሪያ ከደቂቃዎች በኋላ መግለጫ ይሰጣል። መግለጫውን ቲክቫህ ኢትዮጵያ በቀጥታ ያስተላልፋል። @tikvahethiopia
#MoE : ትምህርት ሚኒስቴር የ2018 ዓ/ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤት ዙሪያ ከደቂቃዎች በኋላ መግለጫ ይሰጣል። መግለጫውን ቲክቫህ ኢትዮጵያ በቀጥታ ያስተላልፋል። @tikvahethiopia
225
13
+1
Morning_Session_Students.xlsx
236
14
የUAT ሞዴል ፈተና ምዝገባ ተጀምሯል! የAAU UAT ፈተና ከመድረሱ በፊት "እስቲ ራሴን ልፈትሽ" ለምትሉ የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች በሙሉ፣ የሞዴል ፈተና ምዝገባው ክፍት ሆኗል! ፈተናው ዝግጁነታችሁን አይታችሁ ራሳችሁን እንድትመዝኑበት ብቻ የተዘጋጀ ነው። 👉 ለመመዝገብ ሊንኩን ይጫኑ፦ 🔗 https://forms.gle/W1R44fXqQio7p9iC6 ቅጹን መሙላት የሚቻለው አንድ ጊዜ ብቻ ስለሆነ መረጃዎቻችሁን በረጋ መንፈስ ሙሉ:: 📌 የጊዜ ሰሌዳ እና ማሳሰቢያ፦ የምዝገባ ማብቂያ፦ ቅዳሜ እኩለ ሌሊት (ምሽት 6:00 ሰዓት) ✍️ የፈተና ቀን፦ እሁድ ሐምሌ 5 (በመረጣችሁት ፈረቃ፦ ጠዋት 3:00 ወይም ከሰዓት 9:00) ኑና ራሳችሁን ፈትኑ! መልካም ዕድል!
372
15
Lemifelg
1
16
ORIENTATION NOTICE! Fourth Round (ሐምሌ 6 የምጀምሩ) Orientation የፊታችን ቅዳሜ ጠዋት 1፡30 በድል በር ትምህርት ቤት Fifth Round (ሐምሌ 9 የምጀምሩ) Orientation የፊታችን ቅዳሜ ቀን 6፡30 በድል በር ትምህርት ቤት ጉለሌ ቅርንጫፍ
364
17
2018 SATOnline exam by @NextGen_12.pdf
608
18
2018 English First Round Online Entrance Examination With Answer and Explanations 👇👇 https://youtu.be/6t9OYg2YcP0
486
19
📭Mathematics 2018 First Round ESSLCE Questions !!! 📕Answer + Explanations © Entrance Tricks JOIN US 👇🏿👇🏿        📚PLAY STORE📚        📚APP STORE📚
390
20
Wishing you the absolute best of luck as you start your matric exams. All those late nights and study sessions are going to pay off. Godd luck
521