fa
Feedback
EPS Class Of 2K26 (Grade 12)

EPS Class Of 2K26 (Grade 12)

رفتن به کانال در Telegram

Ethio Parents School - Gullele Campus - Batch of 2k26 (Grade 12 - 2018 E.C)

نمایش بیشتر
713
مشترکین
-124 ساعت
اطلاعاتی وجود ندارد7 روز
+630 روز
آرشیو پست ها
Hi Natural students Sorry for the late notification. Our Biology teacher told us that there will be a short exam tomorrow on the Endocrine System.

MODULE FIVE.pptx1.52 KB

Like this one

Like this one
Like this one

Is your GHz higher than 2.4?
Anonymous voting

DISCLAIMER ‼️‼️ if you missed the voice its basically saying, please check your GHz on your pc because if its not above 2.4 it would be a risk to be examed on it because as shambel sayed “ the GHz should be above 2.4 or it will not work properly on the exam “ and please if you can tell us as soon as possible ‼️‼️

Gullele Branch

+1
Hello, there! please, attempt this worksheet.

Have a look at to this short notes because it helps you to answer questions related to the topic.

Research and Report writing.pdf2.30 KB

Please, attempt these questions

May 29-2026 EUEE.pdf4.17 KB

ለ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል የመልቀቂያ ፈተና የኦንላይን ልምምድ ያድርጉ! የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት የ2018 ትምህርት ዘመን 12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ መልቀቂያ ተፈታኞች ፈተና የሚለማ
ለ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል የመልቀቂያ ፈተና የኦንላይን ልምምድ ያድርጉ! የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት የ2018 ትምህርት ዘመን 12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ መልቀቂያ ተፈታኞች ፈተና የሚለማመዱበት አድራሻ ይፋ አድርጓል። ተፈታኞች በተደለደሉበት ክልል ወይም ከተማ አስተዳደር ትይዩ ያለውን ሊንክ በመጠቀም፣ User Name በሚለው ላይ የፈተና አዳራሽ መግቢያ ካርድ ላይ ያለውን አድሚሽን ቁጥር በማስገባት እና Password በሚለው ላይ 1234 በማስገባት በዴስክቶፕ ኮምፒውተር፣ በላፕቶፕ፣ በታብሌት፣ በስልክ እና በመሰል የኤልክትሮኒክስ መሳሪያዎች ማንኛውንም አይነት የኢንተርኔት አማራጭ በመጠቀም ከነገ ግንቦት 07/2018 ዓ.ም ጠዋት 3፡00 ሰዓት ጀምሮ እስከፈተናው ድረስ መለማመመድ እንደሚችሉ ተገልጿል። @AAEB

የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ከሰኔ 24 እስከ ሐምሌ 17 ቀን 2018 ዓ.ም በ667 የፈተና ማዕከላት እንደሚሰጥ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ገልጻል፡፡ (ግንቦት 11/2018 ዓ.ም)
የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ከሰኔ 24 እስከ ሐምሌ 17 ቀን 2018 ዓ.ም በ667 የፈተና ማዕከላት እንደሚሰጥ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ገልጻል፡፡   (ግንቦት 11/2018 ዓ.ም) የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት የዘንድሮውን የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ፈተና በ667 የፈተና ማዕከላት ላይ ለመስጠት ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን አሳውቋል፡፡   የአገልግሎቱ ዋና ዳይሬክተር እሸቱ ከበደ (ዶ/ር) እንደገለጹት  የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ፈተናን በ97 ዩኒቨርሲቲዎች እና በ570 የክልልና የከተማ አስተዳደሮች ማዕከላት ላይ ለመስጠት ዝግጅት እየተደረገ ይገኛል።   ከሰኔ 24 እስከ ሐምሌ 17 ቀን 2018 ዓ.ም ለሚሰጠው ፈተና መደበኛ ተማሪዎችን ጨምሮ በሁሉም ፕሮግራሞች በተፈጥሮ ሳይንስ 306 ሺህ 964 እንዲሁም በማህበራዊ ሳይንስ 257 ሺህ 255 በድምሩ 564 ሺህ 219 ተማሪዎች መመዝገባቸውን ገልጸዋል፡፡     ፈተናውን በሙሉ አቅም በበይነ መረብ ለመስጠት ዝግጅት እየተደረገ ነው ያሉት ዋና ዳይሬክተሩ ፤ በተለያዩ ምክንያቶች ቁጥራቸው አነስተኛ የሆኑ በወረቀት የሚፈተኑ ተማሪዎች እንደሚኖሩም ጠቁመዋል::

Important Notice: EUEE Exam takers To all students in the EPS Batch of 2k26, please be advised that the portal to view your examination center and personal registration details is now live. You may access your information by visiting Exam3.ethernet.edu.et. Please log in using your Admission Card Number as the username and 1234 as the password. We encourage all students to verify their details promptly. Best of luck with your final studies. Eps batch of 2k26

Repost from Smartstudy Stream
🧤የሞዴል ፈተና ቀን ለውጥ ተደርጓል የመጀመሪያ ቀን ከሰኞ ወደ ዕሮብ ተዛውሯል በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ በ2018 የትምህርት ዘመን የ12ኛ ፣ የ8ኛ እና የ6ኛ ክፍል የሁለተኛ
+3
🧤የሞዴል ፈተና ቀን ለውጥ ተደርጓል
የመጀመሪያ ቀን ከሰኞ ወደ ዕሮብ ተዛውሯል
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ በ2018 የትምህርት ዘመን የ12ኛ ፣ የ8ኛ እና የ6ኛ ክፍል የሁለተኛ ሴሚስተር ከተማ አቀፍ ሞዴል ፈተና መስጫ ጊዜ ሰሌዳ የፈተና ቀን ለውጥ ተደርጓል። (ከላይ የተያያዘውን ፋይል ይመልከቱ) ══════════════ 🍁@SmartstudyStream ◉ 𝐓𝐡𝐞 𝐒𝐭𝐫𝐞𝐚𝐦 𝐭𝐨 𝐒𝐦𝐚𝐫𝐭 𝐑𝐞𝐬𝐮𝐥𝐭𝐬!

READ THIS BEFORE DECIDING TO BECOME A DOCTOR!🩺

Repost from Eps natural
Model exam schedule
Model exam schedule

Repost from Eps natural
Grade 12 Chemistry _Mock-6_ Item specification(2026).pdf2.83 KB