ch
Feedback
ETHI-JAP GENERAL SECONDARY SCHOOL/ኢትዮ ጃፓን ህዳሴአጠቃላይ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት Mana barumsaa Itiyoo Jaappaan Hiddaasee Sadarkaa 2ffaa waliiga

ETHI-JAP GENERAL SECONDARY SCHOOL/ኢትዮ ጃፓን ህዳሴአጠቃላይ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት Mana barumsaa Itiyoo Jaappaan Hiddaasee Sadarkaa 2ffaa waliigalaa

前往频道在 Telegram

For students

显示更多
1 987
订阅者
+424 小时
+337
+12930
帖子存档
AASTU ዩኒቨርሲቲ የምትፈተኑ round 1 መሆናችሁን ተረድታችሁ Round 1- የፈተና ቀን 6/11/2018 ሰኞ Round 2- የፈተና ቀን 9/11/2018 ሐሙስ መሆኑን እንገልፃለን ።

ቀን 2/11/2018 ማስታወቂያ ለ12ኛ ክፍል ማህበራዊ ሳይንስ (Social science ) ተማሪዎች በሙሉ የመፈተኛ ፕሮግራማችሁን እና የመፈተኛ ቦታችሁ ከዚህ በታች በተቀመጠው መሠረት መሆኑን እየገለፅን ቅድመ ዝግጅት እንድታደርጉ ስንል ለማሳሰብ እንወዳለን ። ማሳሰቢያ ፦ ሁሉም ተፈታኝ ተማሪ ቅዳሜ ጥዋት 1:30 ላይ ዩኒፎርምበመልበስ፣ አድሚሽን ካርድ በመያዝ ፣የትምህርት ቤት መታወቂያ በመያዝ ፣ ፀጉር በመስተካከል በመፈተኛ ጣቢያችሁ ኦረንቴሽን ስለሚሰጥ ሁሉም ተፈታኝ ተማሪ ጥዋት 1:00 ከትምህርት ቤት መነሻ ስለሆነ አንድም ደቂቃ የዘገየ ተማሪ በራሱ ትራንስፖርት የሚሄድ መሆኑን እያሳሰብን ኦረንቴሽን ላይ ያልተገኘ ተማሪ ፈተና ላይ የማይቀመጥ መሆኑን እናሳስባለን ። ት/ቤቱ

ቀን 28/10/2018                  ማስታወቂያ ውድ የRound 2 የተፈጥሮ ሳይንስ ተፈታኝ ተማሪዎቻችን ነገ ማለትም በ29/10/2018 ሁለተኛ የፈተና ቀን እንዳይረሳ መነሻ 1:00 መሆኑን እየገለፅን አንድም ደቂቃ የዘገየ ተማሪ  በራሱ ትራንስፖርት ወደ ፈተና ጣቢያ  የሚሄድ ይሆናል። ለጓደኞቻችሁ ሸር ይደረግ !! ውድ ወላጆች የተለመደ ትብብራችሁን እንድትቸሩን ስንል በአክብሮት እንጠይቃለንውድ ተፈታኞቻችን መልካም ፈተና!!                                                ት/ቤቱ

ቀን 26/10/2018 ማስታወቂያ ስማችሁ ከዚህ በታች የተጠቀሳችሁ የ9ኛ ክፍል ተማሪዎች በ28/10/2018 የ10ኛ እና 11ኛ ክፍል ተማሪዎች ደግሞ በ27/10/2018 ከወላጆቻችሁ ጋር እንድትገኙ ስንል በአክብሮት እንጠይቃለን ። ት/ቤቱ

ቀን 24/10/2018 ማስታወቂያ ስማችሁ ከዚህ በታች የተጠቀሳችሁ ከ10ኛ ወደ 11ኛ ክፍል እና ከ11ኛ ክፍል ወደ 12ኛ ክፍል የተዛወራችሁ ቶፕ 30 ተማሪዎች የክረምት የክላስተር ተማሪዎች መሆናችሁን ከዚህ በፊት ባወጣነዉ ማስታወቂያ መግለፃችን ይታወቃል፡፡ ስለሆነም የፊታችን ቅዳሜ በሚኖረን የወላጅ ጉባኤ በአዲስ አበባ ት/ቢሮ የተገለፀዉን ክፍያ እየፈፀማችሁ የወጤት ካርዳችሁን እንድትወስዱ ስንል በጥብቅ እናሳስባለን፡፡ ት/ቤቱ