ch
Feedback
💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

前往频道在 Telegram

« الـنِّـسَـاء الـسَّــلَــفِـيَّـة أَغْـلَى مِـنَ الـذَّهَـبِ الأحْـمَـر» قال العلامة المحدث:مقبل الوادعي رحمه الله ማንኛዉም አስተያየት/እርምት መስጫ ↓↓↓↓↓↓ @Ass_selefyaa_bot @Ass_selefyaa_bot

显示更多

📈 Telegram 频道 💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀 的分析概览

频道 💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀 (@https_asselefya1) 阿姆哈拉语 语言赛道中的 是活跃参与者。目前社区聚集了 14 276 名订阅者,在 宗教与灵性 类别中位列第 6 123,并在 埃塞俄比亚 地区排名第 2 371

📊 受众指标与增长动态

невідомо 创建以来,项目保持高速增长,吸引了 14 276 名订阅者。

根据 02 七月, 2026 的最新数据,频道保持稳定运转。过去 30 天订阅人数变化为 -16,过去 24 小时变化为 5,整体触达仍然可观。

  • 认证状态: 未认证
  • 互动率 (ER): 平均受众互动率为 16.54%。内容发布后 24 小时内通常能获得 8.67% 的反应,占订阅者总量。
  • 帖子覆盖: 每篇帖子平均可获得 2 361 次浏览,首日通常累积 1 238 次浏览。
  • 互动与反馈: 受众积极参与,单帖平均反应数为 0

📝 描述与内容策略

作者将该频道定位为表达主观观点的平台:
« الـنِّـسَـاء الـسَّــلَــفِـيَّـة أَغْـلَى مِـنَ الـذَّهَـبِ الأحْـمَـر» قال العلامة المحدث:مقبل الوادعي رحمه الله ማንኛዉም አስተያየት/እርምት መስጫ ↓↓↓↓↓↓ @Ass_selefyaa_bot @Ass_selefyaa_bot

凭借高频更新(最新数据采集于 03 七月, 2026),频道始终保持新鲜度与高覆盖。分析显示受众积极互动,使其成为 宗教与灵性 类别中的关键影响点。

14 276
订阅者
+524 小时
+187
-1630
帖子存档
አውቃለሁ በዚህ ሁሉ ሰው ተከበን አንድ ሰው ብቻ ይናፍቀናል፣ የሱ አጠገባችን መኖር ብቻ ነው የሚያጽናናን።"ምን ታካብዳለህ?" እያሉ የሰዉን ሀሳብና ትካዜ ማጣጣል ጥሩ አይደለም። ነቢዩ የዕቁብም በ11 ልጆቻቸው ተከበው ስለ ዩሱፍ ብቻ ነበር ሀሳብ ትካዜያቸው።አላህ ሆይ ዩሱፋችንን መልስልን።

“ዑለማኦችን ክብራቸውን የሚያጎድፍ፣ የሚያጣጥል የሆነ ሰው  የራሱን ሃይማኖት ነው እያጣጣለ ያለው” አርበዒን ሐዲሥ (7:10) ኡስታዝ  ኢብኑ  ሙነወር

ሱፊያ እንደ ቡድን ቪዲዮው ላይ በተያያዘው አይነት የኹራፋት ቂሷ የተሞላ ነው። እከሌ ወልይ ጁሙዐ መካ - ሐረም ነበር የሚሰግዱት፣ ዐርሽ ላይ ነበር የሚሰግዱት፣ ቀብራቸውን ዘንዶና ነብር ነው የሚጠብቀው፣ የሆኑ ሰዎችን ረግመው ድንጋይ አደረጓቸው፣ እህል ያዘንቡ ነበር፣ መለይካ ነበሩ፣ ሲሞቱ ሌላ አገር ይወጣሉ፣ በፈቃዳቸው ነው የሚሞቱት፣ ... ማለቂያ የሌለው የውሸት ግሳንግስ!! አሁን ዐቅል ያለው ሰው በነዚህ ይሸወዳል? በተለይ ወጣት በነዚህ ሲሸወድ ያሳዝናል። በተለይ የተማረ ሰው!! መማር ለሂዳያ ዋስትና ይሆናል ማለቴ አይደለም። ግን ለማስተዋል በር ይከፍት ነበር ፣ ላደለው ሰው። ግን ምን ዋጋ አለው? "ዐርሽ አደባባይ ያለው ህም ህም የዘቡራ ልጅ ሰይድ ኢብራሂም!" እንዲህ ዓይነት ዘግናኝ ቅጥ ^ፈት የሚናገሩ ሰዎች ወሊይ ተደርገው ሲያዙ አስቡት። አሳፋሪ! = የቴሌግራም ቻናል፦ https://t.me/IbnuMunewor https://t.me/IbnuMunewor

አዳሜ የሚባለዉ በሐርቡ ወደ ከሚሴ ቀረብ ያለዉ ሀገር ልጆች እስኪ ኑ እማ ፈልጌችሁ ነዉ! በቦት 👉  @Ass_Selefyaa1bot

اغسلوا قلوبكم من وسخها بالتَّوبة، وزكُّوها بعبادة ربِّها؛ لتحيا ويزهر ربيعها؛ كما غسل الغيثُ الأرضَ، فاهتزت وربت وأنبتت من كل
اغسلوا قلوبكم من وسخها بالتَّوبة، وزكُّوها بعبادة ربِّها؛ لتحيا ويزهر ربيعها؛ كما غسل الغيثُ الأرضَ، فاهتزت وربت وأنبتت من كلِّ زوجٍ بهيجٍ، اللَّهمَّ طهِّر قلوبنا من الرِّياء والنِّفاق وسيئ الأخلاق. #تغريد_العصيمي

{ هُوَ الَّذِي يُرِيكُمُ الْبَرْقَ خَوْفًا وَطَمَعًا وَيُنْشِئُ السَّحَابَ الثِّقَالَ } =

የፍቅር መጀመሪያ  ስሙ « ክብር» ነዉ...ያላከበራችሁ ሰዉ ስር አትገኙ። =

ኮ/ቻ ያቻላችሁ የሱና እህታችንን ግዟት አበራቷት ዉጭ ሀገር ያለንም ለቤተሰብ ዘመድ አዝማድ ከፈለጋችሁ ትተባራችሁ አለች እዘዟት በርቺ እህቴ መልካም የስራ ጊዜ ይሁንልሽ🌺

「𑁍📲አዲስ አፕ | ተለቀቀ 𑁍」 ╭┄┈┈⟢ │❏ ሙዘኪራ ዐለል ዐቂደቲል ዋሲጢየህ ╰─────────────────╯     ╭🎙የደርሱ አቅራቢ:- ├────⟢ │🎧 ሸይኽ ሙሐመድ ዘይን ኣደም ╰────────────── ╭⧿⧿⛉ ├⎙አሁኑኑ ዳውንሎድ በማድረግ │ይጠቀሙ! │ ┝ለሌሎችም ሼር በማድረግ የአጅሩ │ተቋዳሽ ይሁኑ! ╰─────────── ╭╼────────────── ┢⎘  ለመሰል ስራዎች ይቀላቀላሉን ┃ ┡🖇http://t.me/Yusuf_App1 ╰╼────────────────╯

Repost from Yusuf App™
「𑁍📲አዲስ አፕ | ተለቀቀ 𑁍」 ╭┄┈┈⟢ │❏ ሠላሠቱል ኡሱል ثلاثة الأصول ╰───────────────╯     ╭🎙የደርሱ አቅራቢ:- ├────⟢ │🎧 ሸይኽ ሙሐመድ ዘይን ኣደም ╰────────────── ╭⧿⧿⛉ ├⎙አሁኑኑ ዳውንሎድ በማድረግ │ይጠቀሙ! │ ┝ለሌሎችም ሼር በማድረግ የአጅሩ │ተቋዳሽ ይሁኑ! ╰─────────── ╭╼────────────── ┢⎘  ለመሰል ስራዎች ይቀላቀላሉን ┃ ┡🖇http://t.me/Yusuf_App1 ╰╼──────────────╯

Repost from N/a
السلام عليكم ورحمة الله وبركاتهየህፃናትአልባሳት መሸጫ ➣ቁምጣ በቲሸርትጫማዎችቀሚሶችለክረምት ሚሆኑ ቱታዎችእድሁም ባአወኒየሀረር ሺቲዎች እኛጋ  ታገኛለችሁ  ሌላ ሀገር ሁናችሁ ማዘዝ ለምትፈልጉ በታማኝነት  እናደርሳለን ⟪ አድራሻችን ኮምቦልቻ በርበሬ ወንዝ መገንጠያ ገባ ብሎ ክፍለ ከተማው ወይም የከቲባ ቢሮ ፊትለፊት ታገኙናላችሁ  !⟫ ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥራችን ይደዉሉ ወይም በቴሌግራም ያናግሩን ስልክ ቁጥር፦ 0939842373 በቴሌግራም፦ @Bint_Abdillah123      👇👇👇👇👇👇 t.me/ylJoch_albasatmeshcha t.me/ylJoch_albasatmeshcha

↪ክብር ከወደቀ ~የዛኔ ማንኛውም ግንኙነት ሙሉ አይሆንም _ያለመከባበር ውደታ የለም _ያለመከባበር ጓደኝነት የለም _ያለመከባበር ዝምድና የለም ዝምድናን መቀጠል ግደታ ስላለብን በርቀት ልንጠያየቅ ይገ
↪ክብር ከወደቀ ~የዛኔ ማንኛውም ግንኙነት ሙሉ አይሆንም _ያለመከባበር ውደታ የለም _ያለመከባበር ጓደኝነት የለም _ያለመከባበር ዝምድና የለም ዝምድናን መቀጠል ግደታ ስላለብን በርቀት ልንጠያየቅ ይገባል ግን በፍቅር ስም ክብርሽን አትጣይ ውዷ እህቴ ክብርሽን አስቀድሚt.me/Asabiqunabilekeyrati44

- مِنْ صِفَاتِ الدَّيُّـــــوثِ صَالح الفَوزان - حَفظهُ الله .                           

«የመውሊድ ማምታቻዎችና ሹብሐዎች» 〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰 ☞︎︎︎ የአህባሾች ቅጥፈትና ውሸት! t.me/Sadik_Ibnu_Heyru/3790 t.me/Sadik_Ibnu_Heyru/3790 ☞︎︎︎ መውሊድን ማን ጀመረው? t.me/Sadik_Ibnu_Heyru/3678 t.me/Sadik_Ibnu_Heyru/3678 ☞︎︎︎ ነብዩ መቼ ተወለዱ? t.me/Sadik_Ibnu_Heyru/3694 t.me/Sadik_Ibnu_Heyru/3694 ☞︎︎︎ መውሊድን በተመለከተ ግንዛቤ t.me/Sadik_Ibnu_Heyru/3735 t.me/Sadik_Ibnu_Heyru/3735 « ለመውሊድ ደጋፊዎች የተሰጠ መልስ» 〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰 ☞︎︎︎ ክፍል አንድ↓↓ t.me/Sadik_Ibnu_Heyru/3661 t.me/Sadik_Ibnu_Heyru/3661 ☞︎︎︎ ክፍል ሁለት ↓↓ t.me/Sadik_Ibnu_Heyru/3690 t.me/Sadik_Ibnu_Heyru/3690 ☞︎︎︎ክፍል ሶስት↓↓ t.me/Sadik_Ibnu_Heyru/3704 t.me/Sadik_Ibnu_Heyru/3704 ☞︎︎︎ ክፍል አራት↓↓ t.me/Sadik_Ibnu_Heyru/3736 t.me/Sadik_Ibnu_Heyru/3736 ☞︎︎︎ክፍል አምስት↓↓ t.me/Sadik_Ibnu_Heyru/3737 t.me/Sadik_Ibnu_Heyru/3737 ☞︎︎︎ክፍል ስድስት↓↓ t.me/Sadik_Ibnu_Heyru/3755 t.me/Sadik_Ibnu_Heyru/3755 ☞︎︎︎ ክፍል ሰባት↓↓ t.me/Sadik_Ibnu_Heyru/3766 t.me/Sadik_Ibnu_Heyru/3766 ☞︎︎︎ ክፍል ስምንት↓↓ t.me/Sadik_Ibnu_Heyru/3787 t.me/Sadik_Ibnu_Heyru/3787 ☞︎︎︎ክፍል ዘጠኝ↓↓ t.me/Sadik_Ibnu_Heyru/3794 t.me/Sadik_Ibnu_Heyru/3794 «ተጨማሪም ብዙ ነጥቦች ስለ መዉሊድ የተሰጡበት ትምህርት በቻናሉ ያገኛሉ ⇗⇗⇗»

ከሚዲያ ጀርባ‼ ~ • በማህበራዊ ሚዲያ መድረኮች ላይ የጣፈጡ ቃላት ይነገራሉ፣ የተሰሉ ዳዕዋዎች ይደመጣሉ፣ የእንባ ዘለላዎች ሳይቀሩ ለሚዲያ ይቀርባሉ። በዚህ ግርግር ውስጥ፣ በርካታ ንፁህ ልቦች፣ በተለይ የሱና እህቶቻችን፣ የመድረኩን ትወና ከእውነተኛው ህይወት ጋር እያደባለቁ፣ ለማይሽር ጠባሳ እየተዳረጉ ነው። ልቧ በአላህ ፍቅር የነደደ፣ የነብዩን ሱና ለመከተል የቆረጠች አንዲት እህትን አስቡ። የትዳር አጋሯም እንደሷው፣ መንገዱን በጽናት የተከተለ፣ ከጌታው ጋር የቀረበ እንዲሆን ትመኛለች። እናም በሚዲያ ላይ «ኡስታዜ፣ አስተማሪዬ ፣ጠንካራ ሰለፍይ…»የምትለውን አንድ ወንድም ትመለከታለች። ቃላቶቹ የሰሉ ናቸው፣ ስለ ዲን ያለው እውቀት ጥልቅ ይመስላል፣ ገጽታው የሱናውን መንገድ እንደተከተለ ይመሰክራል። ልቧ በፍቅርና በክብር ይሞላል። «አልሐምዱ ሊላህ አላህ የዲን ሰው ወፈቀኝ!» ብላ ጌታዋን ታመሰግናለች። የትዳር ጥያቄው ሲመጣ፣ ብዙ ማመንታት አይታይባትም።ሁለተኛም፣ሶስተኛም ቢጠይቃት ያለምንም ማቅማማት መርሓባ ብላ ትቀበላለች። ምክንያቱም እርሷ ባል አገኘሁ ብላ ያሰበችው በሚዲያ ላይ ያየችውን፣ የሰማችውን እና ያደነቀችውን ያንን የሚዲያና የቻናል ሰው ነው። ነገር ግን የጋብቻው በር ተከፍቶ፣ የመድረኩ መጋረጃ ሲዘጋ፣ ከሚዲያ ጀርባ ያለው እውነተኛው ማንነት ቀስ በቀስ መታየት ይጀምራል። ያ የቃላት ጥፍጥና፣ ያ ስለ አላህ ፍራቻ ሲነገር የነበረው ልስላሴ፣ በቤቱ ግድግዳዎች ውስጥ ወደ ቁጣና ንቀት ይለወጣል። ጀለብያውና ፂሙ እንዳለ ሆኖ፣ ለቤተሰብ የሚገባው ርህራሄ፣ ለሚስት የሚሰጠው ክብርና እንክብካቤ ግን የለም። ሱናው በአፉ እንጂ በልቡ እንዳልነበረ፣ በተግባሩ ሳይሆን በንግግሩ ብቻ የተገደበ እንደነበር ስትረዳ፣ ሚስኪኗ እህቴ የገነባችው የህልም ግንብ ይፈራርሳል። ያን ጊዜ ልቧ በሀዘን ይደማል። ስብራቱ የትዳሯ ብቻ አይሆንም። «ሰለፍይ ሰው ብዬ ያመንኩት ይህን ከሆነ፣ ታዲያ ማንን ልመን?» የሚል አደገኛ ጥያቄ በአዕምሮዋ ይመላለሳል። በትዳሯ ላይ ብቻ ሳይሆን በራሱ በዲኑ ላይ ያላት እይታ ሁሉ ይናጋል። ዛሬ በየቤቱ፣ በዝምታ የሚያነቡ፣ ልባቸው በሰለፍይ ተብዮች ወንድሞች የተሰበረ ስንት እህቶች አሉ?? إلى الله المشتكى 📎እህቴ ሆይ! አንድ ወንድም ጀለብያ ስለለበሰና ፂሙን ስላሳደገ አልያም የቴሌ ግራም ቻናል ከፍቶ ስላስተማረ ብቻ የነብዩን ፈለግ ተከትሏል ማለት አይደለም። እውነተኛው ተከታይ፣ የነብዩን ስነ-ምግባር በቤቱ ውስጥ የሚተገብር ነው። ነብያችን «ከእናንተ ውስጥ በላጫችሁ ለቤተሰቡ በላጭ የሆነው ነው» እንዳሉት።ስለዚህ የህይወት አጋርሽን ስትመርጪ፣ በሚታየው ገጽታ፣ በሚነገረው ቃል ብቻ አትወሰኚ። ከሚዲያ ወርዶ፣ ከላይቭ  ርቆ ሲኖር ማንነቱ ምን ይመስላል?? ▶️ስለ ማንነቱ መርምሪ፦ ከቴሌ ግራም ቻናል ጀርባ ሳይሆን፣ በዕለት ተዕለት ህይወቱ የሚያውቁትን፣ በስራ ቦታ፣ በጉርብትና የሚመሰክሩለትን ሰዎች ጠይቂ። ▶️ሥነ-ምግባሩን አስተውዪ፦ ከእናትና ከአባቱ፣ ከእህቶቹ ጋር ያለው ግንኙነት ምን ይመስላል? ለቤተሰቡ ሩህሩህ ያልሆነ፣ ላንቺም ሩህሩህ ሊሆን አይችልም። ▶️ከአላህ ጋር ያለውን ግንኙነት ተመልከቺ፦ ከቁርኣን ጋር ያለው ትስስር፣ በድብቅ የሚያደርጋቸው ኢባዳዎች ምን ያህል ናቸው? ምክንያቱም ከአላህ ጋር ያለውን ቃል የማያከብር፣ ከአንቺ ጋር ያለውን ቃልም ሊያፈርስ ይችላል። • አላህ ልባቸው ለተሰበረ እህቶቻችን መፅናናትን ይስጣቸው። ሁላችንንም ከሚታየው ገጽታ ጀርባ ያለውን እውነት የምናስተውልበት ልቦና ይስጠን።  አላህ እሱን በድብቅም በግልፅም የምንፈራ ያድርገን! ንግግራችንን እና ተግባራችንን አንድ ያድርግልን! |•|t.me/AbuSufiyan_Albenan 🖋𝐀𝐛𝐮 𝐒𝐮𝐟𝐲𝐚𝐧

ከሚዲያ ጀርባ‼ ~ • በማህበራዊ ሚዲያ መድረኮች ላይ የጣፈጡ ቃላት ይነገራሉ፣ የተሰሉ ዳዕዋዎች ይደመጣሉ፣ የእንባ ዘለላዎች ሳይቀሩ ለሚዲያ ይቀርባሉ። በዚህ ግርግር ውስጥ፣ በርካታ ንፁህ ልቦች፣ በተለይ የሱና እህቶቻችን፣ የመድረኩን ትወና ከእውነተኛው ህይወት ጋር እያደባለቁ፣ ለማይሽር ጠባሳ እየተዳረጉ ነው። ልቧ በአላህ ፍቅር የነደደ፣ የነብዩን ሱና ለመከተል የቆረጠች አንዲት እህትን አስቡ። የትዳር አጋሯም እንደሷው፣ መንገዱን በጽናት የተከተለ፣ ከጌታው ጋር የቀረበ እንዲሆን ትመኛለች። እናም በሚዲያ ላይ «ኡስታዜ፣ አስተማሪዬ ፣ጠንካራ ሰለፍይ…»የምትለውን አንድ ወንድም ትመለከታለች። ቃላቶቹ የሰሉ ናቸው፣ ስለ ዲን ያለው እውቀት ጥልቅ ይመስላል፣ ገጽታው የሱናውን መንገድ እንደተከተለ ይመሰክራል። ልቧ በፍቅርና በክብር ይሞላል። «አልሐምዱ ሊላህ አላህ የዲን ሰው ወፈቀኝ!» ብላ ጌታዋን ታመሰግናለች። የትዳር ጥያቄው ሲመጣ፣ ብዙ ማመንታት አይታይባትም።ሁለተኛም፣ሶስተኛም ቢጠይቃት ያለምንም ማቅማማት መርሓባ ብላ ትቀበላለች። ምክንያቱም እርሷ ባል አገኘሁ ብላ ያሰበችው በሚዲያ ላይ ያየችውን፣ የሰማችውን እና ያደነቀችውን ያንን የሚዲያና የቻናል ሰው ነው። ነገር ግን የጋብቻው በር ተከፍቶ፣ የመድረኩ መጋረጃ ሲዘጋ፣ ከሚዲያ ጀርባ ያለው እውነተኛው ማንነት ቀስ በቀስ መታየት ይጀምራል። ያ የቃላት ጥፍጥና፣ ያ ስለ አላህ ፍራቻ ሲነገር የነበረው ልስላሴ፣ በቤቱ ግድግዳዎች ውስጥ ወደ ቁጣና ንቀት ይለወጣል። ጀለብያውና ፂሙ እንዳለ ሆኖ፣ ለቤተሰብ የሚገባው ርህራሄ፣ ለሚስት የሚሰጠው ክብርና እንክብካቤ ግን የለም። ሱናው በአፉ እንጂ በልቡ እንዳልነበረ፣ በተግባሩ ሳይሆን በንግግሩ ብቻ የተገደበ እንደነበር ስትረዳ፣ ሚስኪኗ እህቴ የገነባችው የህልም ግንብ ይፈራርሳል። ያን ጊዜ ልቧ በሀዘን ይደማል። ስብራቱ የትዳሯ ብቻ አይሆንም። «ሰለፍይ ሰው ብዬ ያመንኩት ይህን ከሆነ፣ ታዲያ ማንን ልመን?» የሚል አደገኛ ጥያቄ በአዕምሮዋ ይመላለሳል። በትዳሯ ላይ ብቻ ሳይሆን በራሱ በዲኑ ላይ ያላት እይታ ሁሉ ይናጋል። ዛሬ በየቤቱ፣ በዝምታ የሚያነቡ፣ ልባቸው በሰለፍይ ተብዮች ወንድሞች የተሰበረ ስንት እህቶች አሉ?? إلى الله المشتكى 📎እህቴ ሆይ! አንድ ወንድም ጀለብያ ስለለበሰና ፂሙን ስላሳደገ አልያም የቴሌ ግራም ቻናል ከፍቶ ስላስተማረ ብቻ የነብዩን ፈለግ ተከትሏል ማለት አይደለም። እውነተኛው ተከታይ፣ የነብዩን ስነ-ምግባር በቤቱ ውስጥ የሚተገብር ነው። ነብያችን «ከእናንተ ውስጥ በላጫችሁ ለቤተሰቡ በላጭ የሆነው ነው» እንዳሉት።ስለዚህ የህይወት አጋርሽን ስትመርጪ፣ በሚታየው ገጽታ፣ በሚነገረው ቃል ብቻ አትወሰኚ። ከሚዲያ ወርዶ፣ ከላይቭ  ርቆ ሲኖር ማንነቱ ምን ይመስላል?? ▶️ስለ ማንነቱ መርምሪ፦ ከቴሌ ግራም ቻናል ጀርባ ሳይሆን፣ በዕለት ተዕለት ህይወቱ የሚያውቁትን፣ በስራ ቦታ፣ በጉርብትና የሚመሰክሩለትን ሰዎች ጠይቂ። ▶️ሥነ-ምግባሩን አስተውዪ፦ ከእናትና ከአባቱ፣ ከእህቶቹ ጋር ያለው ግንኙነት ምን ይመስላል? ለቤተሰቡ ሩህሩህ ያልሆነ፣ ላንቺም ሩህሩህ ሊሆን አይችልም። ▶️ከአላህ ጋር ያለውን ግንኙነት ተመልከቺ፦ ከቁርኣን ጋር ያለው ትስስር፣ በድብቅ የሚያደርጋቸው ኢባዳዎች ምን ያህል ናቸው? ምክንያቱም ከአላህ ጋር ያለውን ቃል የማያከብር፣ ከአንቺ ጋር ያለውን ቃልም ሊያፈርስ ይችላል። • አላህ ልባቸው ለተሰበረ እህቶቻችን መፅናናትን ይስጣቸው። ሁላችንንም ከሚታየው ገጽታ ጀርባ ያለውን እውነት የምናስተውልበት ልቦና ይስጠን።  አላህ እሱን በድብቅም በግልፅም የምንፈራ ያድርገን! ንግግራችንን እና ተግባራችንን አንድ ያድርግልን! |•|t.me/AbuSufiyan_Albenan 🖋𝐀𝐛𝐮 𝐒𝐮𝐟𝐲𝐚𝐧

ይህ ተፈጥሮዬ ነውና ምንም ላደርግ አልችልም።ይህን መጥፎ ባህሪዬን ልቀየረው አልችልም ቻሉት አትበል። ለማንም የማይበገረው አንበሳ እንኳን ቀስ እያደረጉት አስለምደዉት ከሰው ጋ አብሮ እንዲኖር ያደርጉታል። ቁጣህን፣ ትእግስት አልባነትህን ሁሉ ካመንክበት ማስቆም ትችላለህ።

አንዳንድ ጊዜ
የናንተ ባልሆነ ነገር ዋጋ ስትከፍሉ ትኖሩና የናንተ ሲመጣ  አቅም ታጣላችሁ ! =