ch
Feedback
💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

前往频道在 Telegram

« الـنِّـسَـاء الـسَّــلَــفِـيَّـة أَغْـلَى مِـنَ الـذَّهَـبِ الأحْـمَـر» قال العلامة المحدث:مقبل الوادعي رحمه الله ማንኛዉም አስተያየት/እርምት መስጫ ↓↓↓↓↓↓ @Ass_selefyaa_bot @Ass_selefyaa_bot

显示更多

📈 Telegram 频道 💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀 的分析概览

频道 💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀 (@https_asselefya1) 阿姆哈拉语 语言赛道中的 是活跃参与者。目前社区聚集了 14 286 名订阅者,在 宗教与灵性 类别中位列第 6 159,并在 埃塞俄比亚 地区排名第 2 357

📊 受众指标与增长动态

невідомо 创建以来,项目保持高速增长,吸引了 14 286 名订阅者。

根据 25 六月, 2026 的最新数据,频道保持稳定运转。过去 30 天订阅人数变化为 -60,过去 24 小时变化为 0,整体触达仍然可观。

  • 认证状态: 未认证
  • 互动率 (ER): 平均受众互动率为 16.73%。内容发布后 24 小时内通常能获得 8.18% 的反应,占订阅者总量。
  • 帖子覆盖: 每篇帖子平均可获得 2 390 次浏览,首日通常累积 1 168 次浏览。
  • 互动与反馈: 受众积极参与,单帖平均反应数为 0

📝 描述与内容策略

作者将该频道定位为表达主观观点的平台:
« الـنِّـسَـاء الـسَّــلَــفِـيَّـة أَغْـلَى مِـنَ الـذَّهَـبِ الأحْـمَـر» قال العلامة المحدث:مقبل الوادعي رحمه الله ማንኛዉም አስተያየት/እርምት መስጫ ↓↓↓↓↓↓ @Ass_selefyaa_bot @Ass_selefyaa_bot

凭借高频更新(最新数据采集于 27 六月, 2026),频道始终保持新鲜度与高覆盖。分析显示受众积极互动,使其成为 宗教与灵性 类别中的关键影响点。

14 286
订阅者
无数据24 小时
-67
-6030
帖子存档
bro ለአንተ ነዉ ✋🏽ለብቻህ ከምትብሰለሰል በቃ ተንፍሰህ ቁርጡን እወቅ ለአስታዉስህ ብዬ ነዉ ህእ¡

🛑👉ከሄዱ በኋላ ማለቃቀስ አይነፋም! በል ወንድ ልጅ አያምርበትም!በኋላ ቁጭት ህመም ለቅሶ ለምን ሆነብህ? ወይ አታቅህም ወይ አታስብህም  ለምን ኡነቱን ተናግረህ ቁርጥህን አታቅም!! 🛑👉ኡነተኛዋ ሱኒይ ሰለፊ ሴት እንደሆነች ሚሟዘዙትን አትወድም! ቆራጥ ጀግናን እንጂ ዛሬ የማልቀስህም ሆነ የመበሳጨትህ መንስኤ እንተው ራስህ ነህ። በመንሀጃችሁ ላይ አንድ ከሆናችሁ ምክኒያቱም ዋና መስፈርቷ መንሀጅህ ስለሆነ የሱኒይ ሰለፊያህ ሴት መስፈርት ምን እንደሁ ታውቃለህ መስፈርቷ አጠገብህ ከተገኙ እስክታመልጥህ ምን አስጠበቀህ ሊያውም ስታስባት ኑረህ 🛑👉ትወዳታለህ ግን አትደፍርም አው ስትሟዘዝ ስተጠማዘዝ አው ለ1ንግግር 12ንግግር ስትናገር አይታክ (አኡዙ ቢሏህ ሚን ሀዛ ወ ሚን ሚስሉ ብላህ ይሆናል) ምን አጠማዘዘህ ምን አስቀባጠረህ ኡነታውን ቁጭ አድርገህ አታርፍም። ብዙ እል ነበር ተውኩት ለተገነዘበ ይህ በቂውነው ✋🏽የፃፍኩትም ያየሁትን የሰማሁትን ነው 👉እናማ አንዳንድ ወንድሞች በውስጣቸው ይዘው ይኖራሉ ግልፅ ሳይናገሩ ተስፋን ብቻ ይዘው በኋላ ካመለጧቸው ወድያ ቅስማቸው ይሰበራል  ህመም ቁጪት ይሰፍርባቸዋል አዝነው ያሳዝናሉ! እናም ያ ከመሆኑ በፊት እዉተኞችና በራሳችሁ ምትተማመኑ ከሆናችሁ እውታውን መግለፁ ለናንተም መድሀኒት ይመስለኛል! ወላሁ አእለም  የተሻለ መስሎ ከተፀማኝ አንፃር!! منقول = t.me/https_Asselefya1

✍️الواسطة بين الحق والخلق 📚አል ዋሲጠህ በይነል ሐቂ ወል ኸልቅ       【ክፍል  ⓶⓪】 📒 የምክንያቶች «መንስኤዎች » መጠን ⎗ وإذَا كانَ كذالكَ:فَلِالْتِفَاتُ إلی  الْأسْبابِ شِركٌ في التَّوحيد، ومحْوُ الأسْبابِ أنْ تَكُونَ  أسْبابً نقْصٌ في الْعقْلِ. والإِعْراضُ عنْ الْسْبابِ بِالْكُلِّيةِ قدْحٌ في الشَّرْعِ، بلْ العبْدُ يجِنُ أنْ يكُونَ تَوَكُلُهُ ودُعَاؤُهُ وسُؤَالُهُ ورَغْبَتُهُ  إلی اللهِ -- سُبْحانهُ وتعالی  وللهُ يُقدِّرُ  لهُ مِنْ ألْأسْبابِ،، مِنْ دُعَاءِ الْخلْقِ وغَيْرِهِمْ.. مَاشَاءَ..ይህ እንደዚህ ከሆነ (አላህን በመተዉ) ወደ ምክንያቶች (ብቻ ሙሉ በሙሉ) መዞር በተዉሂድ ላይ ማጋራት ነዉ። ምክንያትን ምክንያት መሆኗን ማጥፋት የአእምሮን(ድክመት) ጉድለት ነዉ። ሙሉ በሙሉ ከምክንያት መራቁ ዲን ማነወር ነዉ (እስራትና ተመካ ስለሆነ) ። እንደዉም ባሪያ መመካቱ ፣መለመኑ፣ መጠየቁና ፍላጎቱ የጠራና ከፍ ያለ በሆነዉ አላህ ላይ መሆኑ የግድ ነዉ።  አላህ ከፍጡራን ዱዓእ እና ከሌሎች የፈለገዉን  ምክንያት (መንስኤ) ይወሰንለታልና። 📚 የተፈቀደዉ ዱዓእ እና ምልጃ ⎗ والدُعَاءُ مَشْرُوعٌ أنْيدْعُوَ ألْأعْلی لِلْأَدْنَی  والْأَدْنی لِلْأَعْلَی  : فطلبُ الشفاعةِ  والدُعاءِ مِنْ الأنْبِياء كما كان المُسلِمونَ  يسْتشفِعُون  بِالنَّبيِّ ﷺ في الِإسْتِسقاء  ويطلُبونَ مِنْهُ الدُّعاءَ، بلْ وكذَلِكَ بَعْدهُ  اسُتَسْقَی عُمَرُ والمُسْلِمون بَالعَبَّاسِ عمِّهِ والنَّاسُ يطْلُبونَ  الشفاعَةَ يوْمَ القيمَةِ منْ الأنبياء ومُحمدٌ ﷺ وهُو سَيِّدُ الشَُفعَاءِ  ولهُ شفاعاتٌ يخْتصُ بِهَا، የተፈቀደዉ ዱዓእ የላይኛዉ (ክፍ ያለዉ) ዝቅ ላለዉ፤ ዝቅ ያለዉ ከፍ ላለዉ ዱዓእ ሊያደርግ ነዉ። ምልጃ እና ዱዓእ ከነብያት መፈለግ ሙስሊሞቹ በነብዩﷺ ዝናብ መፈለግ ላን ምልጃ ይጠይቁት እንደነበረዉ ከእርሳቸዉ ዱዓእ እንደሚፈልጉት ነዉ። እንደዉም እንደዚሁ ከእርሳቸዉ በኋላ ዝናብ በመፈለግ ዑመርና ሙስሊሞቹ (በነብያችን) አጎት ዓባስ ዱዓእ ጠይቀዋል። ሰዎች የቂያም ቀን  ከነብያት ምልጃ ይፈልጋሉ። ሙሐመድ ﷺ የአማላጆች  ሁሉ አለቃ ናቸዉ።  እርሳቸዉ ብቻ የሚለዩባቸዉም ምልጃዎች አሉ። ⎗ {ومَع هَذا --- فقدْ ثَبتَ في  الصحيحيْنِ  عنْ النّبي ﷺ أنَّهُ قال .إذَا سمِعْتُمْ الْمُؤَذِّنَ فَقُولُوا مِثْلَ ما يقولُ ثُمَّ صَلَُوا عليَّ، فإنَّهُ منْ صَلَّی  عَلَيَّ مرَةً صَلی اللهُ عليهِ  عشْرًا ثُمَّ سَلُوا اللهَ لي الوَسِيلَةَ ، فَإنَّها درَجَةٌ في الْجَنَّةِ لا تنْبَغِي إلَّالَعَبْدِ مِنْ عِبادِ اللهِ وأرْجُو أنْ أكُونَ ذَالِكَ العَبْدَ فَمَنْ سَألَ اللهَ لِي الوَسِلَةَ حلَّتْ عَليْهِ شَفاعَتي يَوْمَ الْقِيامَةِ }ورواه البخاري ومسلم.  ከእዚህም ጋር በቡኻሪና በሙስሊም በተረጋገጠዉ ሐዲስ ላይ እርሳቸዉ እንዲህ ብለዋል፦ አዛን አድራጊና አዛን ሲያደርግ ከሰማችሁ እርሱ እንደሚለዉ በሉ። ከእዚያም በእኔ ላይ ሶለዋት አዉርዱ። በእኔ ላይ አንድ ጊዜ ሶለዋት ያወረደ፣ አላህ በእርሱ ላይ አስር ጊዜ ሶለዋት ያወርድለታል። ከዚያም ለእኔ  ወሲላ ጠይቁልኝ። እርሷ(ወሲላ) ጀነት ዉስጥ ያለች ደረጃ ነች። ለአንድ ባሪያ እንጅ ለማንም አትገባም። ያ አንዱ ባሪያ እኔ እንዲሆን ብዮ እመኛለሁ። አላህን ለእኔ ወሲላን የለመነልኝ (የጠየቀልኝ) ሰዉ የቂያም ቀን ምልጃየ ተገቢዉ ትሆናለች። (ቡኻሪ 614 ሙስሊም384 ዘግበዉታል) ✍️ይቀጥላል  ኢንሻ አላህ........! ╭┈──── •📚• ╰┈➢

ትችላላችሁ እኮ✌️ ቀጥሉ ሼርርርርርር

~ ልብህ ከወንጀል ዘንጉ ሆኖ ካየህ እወቅ ልብህ ታሟል! =

إعــتنوا بمــن تحبــون مادام فــي العمر بقية، فالـــشوق بعــد الموت لا يــطاق =

🫳እ ንዴ ሀሳብ ግን....... በኦዶወ ስታስተምሩን የነበራችሁ ወንድሞቻችን ቪዶወ ብቅ ብቅ ማለት ከጀመራችሁ ሰነበተ ግን ቢቀር ቪዶወዉ ሀቂቃ ከመስለሀ መፍሰዳዉ ነዉ የበዛ እና እንወዳችሁ አለን እናከብራችሁ አለን ይቅር ቪዶወ መዉጣቱ በዛዉ በምናቃችሁ ደርስ አሰጣጥ ሂደት ብትቀጥሉ ለማለት ያክል ነዉ። በቪዶወ ካልሆነ አንማርም አላልንም! ቪዶወ ሲሆን እንደዉም መከታተል አቁመናል !ማሰራጭትም ከብዶናል እሺ! እና ወደ በፊቱ ተመለሱ አዲስ ቪዶወ መዉጣት ያሰባችሁ እረፉ ሀቂቃ የሚሻለዉ አለመዉጣት ነዉ።ከተጨባጭ ከሁኔታ አንፃር። #እንዴ ሀሳብ =

الواسطة بين الحق والخلق አል ዋሲጠህ በይነል ሐቂ ወል ኸልቅ       【ክፍል   ⓵⓽】 📒 የተሳሳተ እና ትክክለኛ ምልጃ ከባለፈ የቀጠለ.....! ⎗وقد ثبت في الصحيح :  أنّ الله  نَهَی نبِيَّهُ عنْ الإسْتِغْفَارِ للْمُشْرِكيِنَ  والْمُنافِقِينَ  وأخْبَرَ أنَّهُ لا يغْفِرُ لَهُمْ. كمافي قولهُ:  { إِنَّ ٱللَّهَ لَا یَغۡفِرُ أَن یُشۡرَكَ بِهِۦ وَیَغۡفِرُ مَا دُونَ ذَ ٰ⁠لِكَ لِمَن یَشَاۤءُۚ ⎘ በሶሒሕ(ሐዲስ) እንደፀደቀዉ፣ አላህ ነብዩን  ለአጋሪዎች(ለሙሽሪኮች) እና ለሙናፊቆች ምህረት እንዳይለምንላቸዉ ከልክሏቸዋል። እንደማይምርላቸዉም ተናግሯል። እንዲህ እንዳለዉ፦  አላህ በእርሱ ማጋራትን በፍጹም አይምርም።  ከዚህ ሌላ ያለዉንም(ኀጢአት) ለሚሻዉ ሰዉ ይምራል።( አንኒሳእ :48) ⎗ وقوله:  وَلَا تُصَلِّ عَلَىٰ أَحَدٍ مِّنْهُم مَّاتَ أَبَدًا وَلَا تَقُمْ عَلَىٰ قَبْرِهِ ۖ إِنَّهُمْ كَفَرُوا بِاللَّهِ وَرَسُولِهِ وَمَاتُوا وَهُمْ فَاسِقُونَ ⎘ አላህም እንዲህ ይላል፦  ከእነሱም በአንድም በሞተ ሰው ላይ ፈጽሞ አትስገድ፡፡ በመቃብሩም ላይ አትቁም፡፡ እነሱ አላህንና መልክተኛውን ክደዋልና፡፡ እነሱም አመጸኞች ኾነው ሞተዋልና፡፡ (አት_ተዉባህ: 84) ⎗ وقد قال تعالى:  ادْعُوا رَبَّكُمْ تَضَرُّعًا وَخُفْيَةً ۚ إِنَّهُ لَا يُحِبُّ الْمُعْتَدِينَ ⎘ ጌታችሁን ተዋርዳችሁ በድብቅም ለምኑት፡፡ እርሱ ወሰን አላፊዎችን አይወድምና፡፡  (አል_ዕራፍ:55) ⎗ فيِ الدُعَاءِ: ومِنْ الِاعْتِداءِ  فيِ الدُعَاءِ : أنْ يَسْألَ الْعَبْدُ ما لمْ يكُنْ الرَّبُ لِيَفْعَلَهُ : مِثْلُ  : أنْ يسْألَهُ مَنَازِلَ الْأنْبِيَاءِ ولَيْسَ مِنْهُمْ أوْ الْمَغْفِرَةَ لِلْمُشْرِكِنَ ونَحْوَ ذَالِكَ . او يَسْأَلَهُ مَافِهِ مَعْصُيةُ اللهِ كَإعَانَتِهِ عَلَی الْكُفْرِ والْفُسُوقِ  والْعِصْيانِ، ⎘ "ዱዓእ ላይ" ድንበር ከማለፍ ዉስጥ ባሪያ  አላህ የሚፈፀምለትን  ያልሆነዉን ነገር መጠየቅነዉ። ለምሳሌ፦ ነብይ ሳይሆን  የነብያትን ደረጃ መጠየቅ፣ወይም ለሙሽሪኮች ምሕረትን መለመንና የመሳሰሉ ነገሮችን መጠየቅ ነዉ። ወይም አላህ ላይ ማመጽ ያለበትን በክህደት ላይ፣ በአመጽ ላይ እና በወንጀል ላይ እርዳታን መጠየቅ ነዉ። ⎗ فالشَّفيعُ الذي أذِنَ اللهُ لهُ في الشَّفاعَةِ: شَفاعَتُهُ  في الدُعاء الذي ليْس  فيهِ عُدوانٌ. ولو سَألَ أحدُهُمْ دُعاءً لا يصْلُحُ لهُ لا يُقَرُّ عَلَيْهِ ، فإنَّهُمْ معْصُونَ انْ يُقِرُّوا عَلَی ذَالِكَ. كما قال نُوحٌ : رَبِّ إِنَّ ابْنِي مِنْ أَهْلِي وَإِنَّ وَعْدَكَ الْحَقُّ وَأَنتَ أَحْكَمُ الْحَاكِمِينَ ⎘ አላህ እንዲያማልድ የፈቀደለት አማላጅ ምልጃዉ ድንበር ማለፍ በሌለበት ዱዓእ ነዉ። አንዳችሁ የማይፈቀድለትን  ዱዓእ ቢያደርግ በዚህ ላይ  በዝምታ አይታለፍም። እነርሱ (ነብያት) በዚያ ላይ በዝምታ እንዳይታለፉ ፍፁም ናቸዉ። አላህ ስለ ኑሕ ሲናገር እንዲህ አለ፦ ልጄ ከቤተሰቤ ነው፡፡ ኪዳንህም እውነት ነው፡፡ አንተም ከፈራጆች ሁሉ ይበልጥ ዐዋቂ (ፈራጅ) ነህ ፡፡»   (ሁድ :45) ⎗ قال تعالى: قَالَ يَا نُوحُ إِنَّهُ لَيْسَ مِنْ أَهْلِكَ ۖ إِنَّهُ عَمَلٌ غَيْرُ صَالِحٍ ۖ فَلَا تَسْأَلْنِ مَا لَيْسَ لَكَ بِهِ عِلْمٌ ۖ إِنِّي أَعِظُكَ أَن تَكُونَ مِنَ الْجَاهِلِينَ ⎘  (አላህም) «ኑሕ ሆይ! እርሱ ከቤተሰብህ አይደለም፤ እርሱ መልካም ያልሆነ ሥራ ነው፤ በርሱ ዕውቀት የሌለህንም ነገር አትጠይቀኝ፤ እኔ ከሚሳሳቱት ሰዎች እንዳትሆን እገስጽሀለሁ» አለ፡፡ ⎗  قَالَ رَبِّ إِنِّي أَعُوذُ بِكَ أَنْ أَسْأَلَكَ مَا لَيْسَ لِي بِهِ عِلْمٌ ۖ وَإِلَّا تَغْفِرْ لِي وَتَرْحَمْنِي أَكُن مِّنَ الْخَاسِرِينَ «ጌታዬ ሆይ! በእርሱ ለእኔ ዕውቀት የሌለኝን ነገር የምጠይቅህ ከመሆን እኔ ባንተ እጠበቃለሁ፡፡ ለእኔም ባትምረኝና ባታዝንልኝ ከከሳሪዎቹ እሆናለሁ» አለ፡፡ ⎗ وكُلَّ داعٍ شَافِعٍ دَعاَ اللهَ: سُبْحَانَهُ وتعالی: وشُفِّعَ: فلا يكُونُ دُعَاؤُهُ وشَفاعَتُهُ إلا بِقِصَاءِ اللهِ وَقَدَرِهِ ومَشِئتِهِ. وهُو الذي يُجيبُ الدُعاءَ ويقْبَلُ الشَّفاعَةَ. فَهوَ الذي  خَلَقَ السَّبَبَ والمُسَبِبَ، والدُعاءُ مِنْ جُمْلَةِ الْأسْبابِ الَّتِي قَدَّرها اللهُ، سُبْحانَهُ وتعالی. ⎘ ማንኛዉም ለማኝና አማላጅ አላህን ምልጃ ሲጠይቅና ከተፈቀደለት ጥያቄዉንና ምልጃዉን  በአላህ ፍርድና ዉሳኔ በፍላጎቱ እንጅ አይሆንም። እርሱ አላህ ነዉ ጥያቄዉን የሚመልሰዉ፣ ምልጃን የሚቀበለዉ። እርሱ ነዉ ምክንያትንና ዉጤት የፈጠረዉዱዓእ አላህ  ከወሰናቸዉ አጠቃላይ መዳረሻ ምክንያቶች ዉስጥ አንዷ  ናት። ✍️ ይቀጥላል ኢንሻ አላህ......! ╭┈──── •• ╰┈➢ t.me/https_Asselefya1

~ ያስጨነቀሽ ሁሉ፣ ያሳሰበሽ ሁሉ፣ ያስፈራሽ ሁሉ፣ ወጥሮ የያዘሽ ሁሉ ... ኃጢአትሽን እያረገፈልሽ ነው፣ ለሁሉም ጊዜ አለው ታገሽ منقول =

~ ያስለቀሰን፣ ያስጨነቀን፣ ያሳሰበን፣ እንቅልፍ የነሳን ነገር ሁሉ አልፉ እናየዋለን ብቻ እንታገስ! ትንሽ ብቻ....! =