💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀
« الـنِّـسَـاء الـسَّــلَــفِـيَّـة أَغْـلَى مِـنَ الـذَّهَـبِ الأحْـمَـر» قال العلامة المحدث:مقبل الوادعي رحمه الله ማንኛዉም አስተያየት/እርምት መስጫ ↓↓↓↓↓↓ @Ass_selefyaa_bot @Ass_selefyaa_bot
نمایش بیشتر📈 تحلیل کانال تلگرام 💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀
کانال 💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀 (@https_asselefya1) در بخش زبانی امهری بازیگری فعال است. در حال حاضر جامعه شامل 14 286 مشترک است و جایگاه 6 159 را در دسته دین و مذهبی و رتبه 2 357 را در منطقه أثيوبيا دارد.
📊 شاخصهای مخاطب و پویایی
از زمان ایجاد در невідомо، پروژه رشد سریعی داشته و 14 286 مشترک جذب کرده است.
بر اساس آخرین دادهها در تاریخ 25 ژوئن, 2026، کانال فعالیت پایداری دارد. در ۳۰ روز گذشته تغییر اعضا برابر -60 و در ۲۴ ساعت گذشته برابر 0 بوده و همچنان دسترسی گستردهای حفظ شده است.
- وضعیت تأیید: تأیید نشده
- نرخ تعامل (ER): میانگین تعامل مخاطب 16.73% است و در ۲۴ ساعت نخست پس از انتشار، محتوا معمولاً 8.18% واکنش نسبت به کل مشترکان کسب میکند.
- دسترسی پستها: هر پست به طور میانگین 2 390 بازدید دریافت میکند. در اولین روز معمولاً 1 168 بازدید جمعآوری میشود.
- واکنشها و تعامل: مخاطبان بهطور فعال حمایت میکنند؛ میانگین واکنش به هر پست 0 است.
📝 توضیح و سیاست محتوایی
نویسنده این فضا را محل بیان دیدگاههای شخصی توصیف میکند:
“« الـنِّـسَـاء الـسَّــلَــفِـيَّـة أَغْـلَى مِـنَ الـذَّهَـبِ الأحْـمَـر»
قال العلامة المحدث:مقبل الوادعي رحمه الله
ማንኛዉም አስተያየት/እርምት መስጫ
↓↓↓↓↓↓
@Ass_selefyaa_bot
@Ass_selefyaa_bot”
به لطف بهروزرسانیهای پرتکرار (آخرین داده در تاریخ 27 ژوئن, 2026)، کانال همواره بهروز و دارای دسترسی بالاست. تحلیلها نشان میدهد مخاطبان بهطور فعال با محتوا تعامل دارند و آن را به نقطه اثرگذاری مهم در دسته دین و مذهبی تبدیل کردهاند.
አው ለ1ንግግር 12ንግግር ስትናገር አይታክ (አኡዙ ቢሏህ ሚን ሀዛ ወ ሚን ሚስሉ ብላህ ይሆናል) ምን አጠማዘዘህ ምን አስቀባጠረህ ኡነታውን ቁጭ አድርገህ አታርፍም። ብዙ እል ነበር ተውኩት ለተገነዘበ ይህ በቂውነው
✋🏽የፃፍኩትም ያየሁትን የሰማሁትን ነው
👉እናማ አንዳንድ ወንድሞች በውስጣቸው ይዘው ይኖራሉ ግልፅ ሳይናገሩ ተስፋን ብቻ ይዘው በኋላ ካመለጧቸው ወድያ ቅስማቸው ይሰበራል ህመም ቁጪት ይሰፍርባቸዋል
አዝነው ያሳዝናሉ! እናም ያ ከመሆኑ በፊት እዉተኞችና በራሳችሁ ምትተማመኑ ከሆናችሁ እውታውን መግለፁ ለናንተም መድሀኒት ይመስለኛል! ወላሁ አእለም የተሻለ መስሎ ከተፀማኝ አንፃር!!
منقول
=
t.me/https_Asselefya1እንደዉም ባሪያ መመካቱ ፣መለመኑ፣ መጠየቁና ፍላጎቱ የጠራና ከፍ ያለ በሆነዉ አላህ ላይ መሆኑ የግድ ነዉ። አላህ ከፍጡራን ዱዓእ እና ከሌሎች የፈለገዉን ምክንያት (መንስኤ) ይወሰንለታልና።
📚 የተፈቀደዉ ዱዓእ እና ምልጃ
⎗ والدُعَاءُ مَشْرُوعٌ أنْيدْعُوَ ألْأعْلی لِلْأَدْنَی والْأَدْنی لِلْأَعْلَی : فطلبُ الشفاعةِ والدُعاءِ مِنْ الأنْبِياء كما كان المُسلِمونَ يسْتشفِعُون بِالنَّبيِّ ﷺ في الِإسْتِسقاء ويطلُبونَ مِنْهُ الدُّعاءَ، بلْ وكذَلِكَ بَعْدهُ اسُتَسْقَی عُمَرُ والمُسْلِمون بَالعَبَّاسِ عمِّهِ والنَّاسُ يطْلُبونَ الشفاعَةَ يوْمَ القيمَةِ منْ الأنبياء ومُحمدٌ ﷺ وهُو سَيِّدُ الشَُفعَاءِ ولهُ شفاعاتٌ يخْتصُ بِهَا،
⎘ የተፈቀደዉ ዱዓእ የላይኛዉ (ክፍ ያለዉ) ዝቅ ላለዉ፤ ዝቅ ያለዉ ከፍ ላለዉ ዱዓእ ሊያደርግ ነዉ። ምልጃ እና ዱዓእ ከነብያት መፈለግ ሙስሊሞቹ በነብዩﷺ ዝናብ መፈለግ ላን ምልጃ ይጠይቁት እንደነበረዉ ከእርሳቸዉ ዱዓእ እንደሚፈልጉት ነዉ። እንደዉም እንደዚሁ ከእርሳቸዉ በኋላ ዝናብ በመፈለግ ዑመርና ሙስሊሞቹ (በነብያችን) አጎት ዓባስ ዱዓእ ጠይቀዋል። ሰዎች የቂያም ቀን ከነብያት ምልጃ ይፈልጋሉ። ሙሐመድ ﷺ የአማላጆች ሁሉ አለቃ ናቸዉ። እርሳቸዉ ብቻ የሚለዩባቸዉም ምልጃዎች አሉ።
⎗ {ومَع هَذا --- فقدْ ثَبتَ في الصحيحيْنِ عنْ النّبي ﷺ أنَّهُ قال .إذَا سمِعْتُمْ الْمُؤَذِّنَ فَقُولُوا مِثْلَ ما يقولُ ثُمَّ صَلَُوا عليَّ، فإنَّهُ منْ صَلَّی عَلَيَّ مرَةً صَلی اللهُ عليهِ عشْرًا ثُمَّ سَلُوا اللهَ لي الوَسِيلَةَ ، فَإنَّها درَجَةٌ في الْجَنَّةِ لا تنْبَغِي إلَّالَعَبْدِ مِنْ عِبادِ اللهِ وأرْجُو أنْ أكُونَ ذَالِكَ العَبْدَ فَمَنْ سَألَ اللهَ لِي الوَسِلَةَ حلَّتْ عَليْهِ شَفاعَتي يَوْمَ الْقِيامَةِ }ورواه البخاري ومسلم.
⎘ ከእዚህም ጋር በቡኻሪና በሙስሊም በተረጋገጠዉ ሐዲስ ላይ እርሳቸዉ እንዲህ ብለዋል፦ አዛን አድራጊና አዛን ሲያደርግ ከሰማችሁ እርሱ እንደሚለዉ በሉ። ከእዚያም በእኔ ላይ ሶለዋት አዉርዱ። በእኔ ላይ አንድ ጊዜ ሶለዋት ያወረደ፣ አላህ በእርሱ ላይ አስር ጊዜ ሶለዋት ያወርድለታል። ከዚያም ለእኔ ወሲላ ጠይቁልኝ። እርሷ(ወሲላ) ጀነት ዉስጥ ያለች ደረጃ ነች። ለአንድ ባሪያ እንጅ ለማንም አትገባም። ያ አንዱ ባሪያ እኔ እንዲሆን ብዮ እመኛለሁ። አላህን ለእኔ ወሲላን የለመነልኝ (የጠየቀልኝ) ሰዉ የቂያም ቀን ምልጃየ ተገቢዉ ትሆናለች። (ቡኻሪ 614 ሙስሊም384 ዘግበዉታል)
✍️ይቀጥላል ኢንሻ አላህ........!
╭┈──── •📚•
╰┈➢አዲስ ቪዶወ መዉጣት ያሰባችሁ እረፉ ሀቂቃ የሚሻለዉ አለመዉጣት ነዉ።ከተጨባጭ ከሁኔታ አንፃር።
#እንዴ ሀሳብ
=ያስጨነቀሽ ሁሉ፣ ያሳሰበሽ ሁሉ፣ ያስፈራሽ ሁሉ፣ ወጥሮ የያዘሽ ሁሉ ...
ኃጢአትሽን እያረገፈልሽ ነው፣ ለሁሉም ጊዜ አለው ታገሽ።
منقول
=
اکنون در دسترس! پژوهش تلگرام ۲۰۲۵ — مهمترین بینشهای سال 
