Ministry of Education Ethiopia
前往频道在 Telegram
This is Ministry of Education's Official Telegram Channel. For more updates please visit www.facebook.com/fdremoe
显示更多📈 Telegram 频道 Ministry of Education Ethiopia 的分析概览
频道 Ministry of Education Ethiopia (@ethio_moe) 阿姆哈拉语 语言赛道中的 是活跃参与者。目前社区聚集了 160 586 名订阅者,在 教育 类别中位列第 690,并在 埃塞俄比亚 地区排名第 156 位。
📊 受众指标与增长动态
自 невідомо 创建以来,项目保持高速增长,吸引了 160 586 名订阅者。
根据 25 八月, 2026 的最新数据,频道保持稳定运转。过去 30 天订阅人数变化为 10 946,过去 24 小时变化为 1 504,整体触达仍然可观。
- 认证状态: 未认证
- 互动率 (ER): 平均受众互动率为 28.77%。内容发布后 24 小时内通常能获得 11.32% 的反应,占订阅者总量。
- 帖子覆盖: 每篇帖子平均可获得 46 116 次浏览,首日通常累积 18 152 次浏览。
- 互动与反馈: 受众积极参与,单帖平均反应数为 0。
📝 描述与内容策略
作者将该频道定位为表达主观观点的平台:
“This is Ministry of Education's Official Telegram Channel.
For more updates please visit www.facebook.com/fdremoe”
凭借高频更新(最新数据采集于 26 八月, 2026),频道始终保持新鲜度与高覆盖。分析显示受众积极互动,使其成为 教育 类别中的关键影响点。
160 586
订阅者
+1 50424 小时
+5 8287 天
+10 94630 天
帖子存档
የ2018 ትምህርት ዘመን የኢትዮጵያ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ ፈተና ውጤት ከምሽት 1፡00 ጀመሮ ማየት ይቻላል።
የሀገረ አቀፍ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት የ2018 የትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ውጤት የሚታይባቸውን አድራሻዎች ይፋ አድርጓል።
አገልግሎቱ የ2018 ትምህርት ዘመን የኢትዮጵያ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ ፈተና ውጤትን ተፈታኞች ዛሬ ነሐሴ 19 ቀን 2018 ዓ/ም ከምሽቱ 1፡00 ሰዓት ጀምረው ማየት እንደሚችሉም አሳውቋል።
ተፈታኝ ተማሪዎችም ውጤታቸውን የሚከተሉትን አማራጭ ማስፈንጠሪያዎችን (Link) በመጠቀም ማየት የሚችሉ መሆኑን አገልግሎቱ ገልጿል።
አያይዞም ተፈታኞች ቅሬታ ሲኖራቸው በአካል መምጣት ሳያስፈልግ https://result.eaes.et/complaint የሚለውን ማስፈንጠሪያ በመጠቀም ቅሬታቸውን ከነሐሴ 19 እስከ 26/2018 ዓ/ም ከቀኑ 10፡00 ሰዓት ድረስ በማቅረብ ምላሹንም በተመሳሳይ ማስፈንጠሪያ በኩል መከታተል የሚችሉ መሆኑን ምአገልግሎቱ ያሳውቃል።
ውጤት የሚገለጽባቸው ማስፈንጠሪያዎች፡-
በድረ ገጽ ፡ https://result.eaes.et
ቴሌግራም፡ https://result.eaes.et/telegram
አጭር የጽሑፍ መልዕክት፡ https://result.eaes.et/sms
+3
በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የሚፈጸሙ የሙስና እና የስነ-ምግባር ግድፈቶችን ተጠያቂነትን በማስፈንና የአሰራር ሥርዓትን በመዘርጋት መከላከል እንደሚገባ ተጠቆመ።
በትምህርት ሚኒስቴር ከዩኒቨርስቲ የሥነ ምግባር መከታተያ ሥራ አስፈጻሚዎች ጋር ውይይት ተደርጓል።
------------------------ // -------------------------
(ነሐሴ 19/2018 ዓ.ም) የከፍተኛ ትምህርት ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ክቡር አቶ ኮራ ጡሹኔ በዚሁ ጊዜ እንደገለጹት በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የሚፈጸሙ የሙስና እና የስነ-ምግባር ግደፈቶችን ለመከላከል ተጠያቂነትንና የአሰራር ሥርዓትን መዘርጋት እንደሚገባ አስገንዝበዋል።
ተጠያቂነትንና የአሰራር ስርዓትን ከመገንባት ባሻገር በመዋቅር ፣ በአሰራርና በሰው ሃይል ስምሪት ነገሮችን መለወጥና ማስተካከል እንደሚገባ ክቡር ሚኒስትር ዴኤታው ተናግረዋል።
በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ከገንዘብና ንብረት ሙስና ውጪ የተማሪ ምደባን ጨምሮ ከዲጂታል ቴክኖሎጂ እድገት ጋር ተያይዞ ቀድሞ ያልነበሩ አዳዲስ የሙስና ስጋቶች መኖራቸውንም ክቡር አቶ ኮራ ጠቁመዋል።
በመሆኑም የዩኒቨርስቲ የሥነ ምግባር መከታተያ ሥራ አስፈጻሚዎች በምሉዕነት የህዝብና የጋራ ጥቅሞችን በማስቀደም የትምህርት ጥራት ጸር የሆነውን ሙስና እና ብልሹ አሰራርን በጽናት መታገል እንዳለባቸው አስገንዝበዋል። ሙሉ መረጃውን ለማግኘት ይህንን ሊንክ ይጫኑ፤ https://web.facebook.com/share/p/1BqyZxFCk6/
+3
በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የሥራ ዕድል ፈጠራና ኢንተርፕረነርሺፕ ልማት
ማዕከላት(CEED) ውስጥ እየታዩ ያሉ ጅምር ስራዎች ተስፋ ሰጪ መሆናቸው ተገለጸ።
----------------------- // -----------------------
(ነሐሴ 18/2018 ዓ.ም) በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በመተግበር ላይ የሚገኘው የሥራ ፈጣሪነትና የሥራ ዕድል ፈጠራ ማዕከል (CEED) ፕሮጀክት ተማሪዎችና መምህራን በራሳቸው የሥራ ዕድል እንዲፈጥሩና የሥራ ፈጣሪነት ክህሎታቸውን እንዲያሳድጉ ከፍተኛ አስተዋፅኦ እያደረገ መሆኑ ተገለጸ።
የትምህርት ሚኒስቴር ከከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የስራ እድል ፈጠራና ኢንተርፕረነርሺፕ ልማት ማዕከል አስተባባሪዎች ጋር በመሆን የማዕከላቱን አመታዊ የስራ አፈጻጸም ገምግሟል።
ፕሮጀክቱ በዩኒቨርሲቲዎች ውስጥ አዲስ የሥራ ዕድል ፈጠራና ኢንተርፕረነርሺፕ ባህል እንዲጎለብት በማድረግ ረገድ የጎላ ሚና እየተጫወተ መሆኑን በትምህርት ሚኒስቴር የአካዳሚክ ጉዳዬች መሪ ስራ አስፈጻሚ ዶ/ር ኤባ ሜጄና በመርሃ ግብሩ ማስጀመሪያ ላይ ባስተላለፉት ቁልፍ መልዕክት አመላክተዋል። ሙሉ መረጃውን ለማግኘይ ይህንን ሊንክ ይጫኑ፤ https://web.facebook.com/share/p/19FPRieyiq/
የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ መልቀቂያ ፈተና ከወሰዱ ተማሪዎች መካከል ከ 12.8 በመቶ ወይም 70, 544 ተማሪዎች የማለፊያ ወጤት ማምጣታቸው ተገለጸ።
በዘንድሮው ፈተና ከ600 ከፍተኛ ውጤት 591.64 በተፈጥሮ ሳይንስ ሆኖ ተመዝግቧል።
----------------------------- // -------------------------------
(ነሐሴ 16/2018 ዓ.ም) የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ የ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ፈተና ውጤትን በማስመልከት በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ መልቀቂያ ፈተና ከወሰዱ ተማሪዎች መካከል ከ 12.8 በመቶ ወይም 70, 544 ተማሪዎች 50% እና በላይ ወጤት ማስመዝገባቸውን አብራርተዋል።
ባለፈው ዓመት በተሰጠው የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና 8.9 በመቶ ተማሪዎች ማለፋቸውን የገለጹት ሚኒስትሩ በዚህ ዓመት የማለፊያውን ውጤት ያስመዘገቡ ተማሪዎች ቁጥር ከአምናው ጋር ሲነጻጸር ከ20 ሺህ በላይ ብልጫ እንዳለው ተናግረዋል።
በዚህ ዓመት ከ50 በመቶ በላይ ያመጡ ተማሪዎች በተፈጥሮ ሳይንስ 16.58 በመቶ እንዲሁም በማህበራዊ ሳይንስ 8.33 በመቶ መሆኑንም ተናግረዋል።
በተፈጥሮ ሳይንስ ከ600 ከፍተኛ ውጤት 591.64 በወንድ ፤ 583.03 በሴት ሆኖ የተመዘገበ መሆኑን የገለጹት ሚኒስትሩ በማህበራዊ ሳይንስ ደግሞ ከ600 ከፍተኛ በወንድ 576.25 በሴት 569.17 ሆኖ መመዝገቡን አብራርተዋል። ሙሉ መረጃውን ለማግኘት ይህንን ሊንክ ይጫኑ፤ https://web.facebook.com/share/p/1EmG2EkeY7/
ማስታወቂያ
በፌደራል ልዩ አዳሪ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት በመምህርነት ሙያ ለተመዘገባችሁ አመልካቾች በሙሉ
ትምህርት ሚኒስቴር ሐምሌ 20/2018 ዓ.ም ባወጣው ማስታወቂያ መሰረት በፌደራል ልዩ አዳሪ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት በመምህርነት ሙያ ለመቀጠር የተመዘገባችሁ እና ስማችሁ በዝርዝሩ ውስጥ ለተካተተ መምህራን የጽሁፍ ፈተናው ነሐሴ 22 ቀን 2018 ዓ.ም ከቀኑ 8:00 ጀምሮ የሚሰጥ መሆኑን እንገልጻለን።
ስለሆነም በተጠቀሰው ቀን እና ሰዓት ፈተናው በሚሰጥባቸው ዩኒቨርሲቲዎች የሚቀርባችሁን በመምረጥ በአካል በመገኘት እንድትፈተኑ እናሳውቃለን፦
ፈተናው የሚሰጥባቸው ዩኒቨርስቲዎች፤
1. አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ
4. ሀረማያ ዩኒቨርሲቲ
7. አሶሳ ዩኒቨርሲቲ
2. ወሎ ዩኒቨርሲቲ
5. ኮተቤ ትምህርት ዩኒቨርሲቲ
8. ጅማ ዩኒቨርሲቲ
3. ባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ
6. ሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ
9. መቀሌ ዩኒቨርሲቲ
ማሳሰቢያ፣
1. ለውድድር የተመዘገባችሁበትን መለያ ቁጥር (Reference Number) በመጠቀም የፈተና መግቢያ መለያ ስም እና የይለፍ ቃል (Username & Password) ማግኘት ትችላላችሁ፤
2. በተጨማሪም መለያ ስም እና የይለፍ ቃል (Username & Password) ለፈተና በምትመጡበት ቀን በየዩኒቨርሲቲዎቹ ከሚመደቡ የፈተና አስተባባሪዎች ዘንድ ማግኘት ይቻላል፤
3. ለፈተና ስትመጡ ማንነታችሁን የሚገልጽ መታወቂያ ይዛችሁ እንድትመጡ እናሳስባለን፡፡
+4
ከተለያዩ የሀገሪቱ ክፍሎች ለተውጣጡ የ2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተማሪዎች ሲስጥ የነበረው የኮምፒዊተር ኮዲንግ እና አልጎሪዝም ስልጠና ተጠናቀቀ
---------------------------- // ------------------------
(ነሐሴ 15/2018 ዓ.ም) ትምህርት ሚኒስቴር አዲስ ኮደር ከተሰኘ የበጎ አድራጎት ድርጅት እና አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ጋር በመተባበር ከተለያዩ የሀሪቷ ክፍሎች ለተውጣጡ የ2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተማሪዎች ሲስጥ የነበረው በኮምፒዊተር ኮዲንግ፣ ፓይተን ፕሮግራሚንግ እና አልጎሪዝም ላይ ያተኮረው የክረምት ሥልጠና መርሃ-ግብር ተጠናቀቀ።
በማጠናቀቂያ መርሃ ግብሩ ላይ የተገኙት የትምህርት ሚኒስቴር አማካሪ ሚኒስትር ዴኤታ ፕሮፌሰር ክንደያ ገብረሕይወት ባስተላለፉት መልዕክት ሥልጠናው መንግሥት በሁሉም ዘርፍ ሀገራችንን ለማዘመን እየሰራ ያለውን ጥረት የሚደገፍ ወቅታዊና ተገቢነት ያለው መሆኑን ገልፀዋል።
ፕሮፌሰር ክንደያ አያይዘውም ሥልጠናው በተግባር የተደገፈ እና ተማሪዎች የማህበረሰብ ችግሮችን አጥንተው እንዲለዩና እንዲፈቱ ክህሎታቸውንና የፈጠራ ብቃታቸውን የሚያሳድግ መሆኑንም አንስተዋል። ሙሉ መረጃውን ለማግኘት ይህንን ሊንክ ይጫኑ፤ https://web.facebook.com/share/p/1eX8yGhVsA/
ማስታወቂያ
ለፌዴራል ልዩ አዳሪ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች የተማሪዎች ተቀብሎ ለማስተማር የምዝገባ ማስታወቂያ ማውጣታችን ይታወሳል። ሆኖም አንዳንድ ክልሎች ዘግይተው የ8ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና ውጤት በመልቀቃቸውና በኢንተርኔት ምክንያት ያልተመዘገቡ ተማሪዎች በመኖራቸው ምዝገባው እስከ ነሃሴ 20/2018 ደረስ የተራዘመ መሆኑን እንገልጻለን።
የመመዝገቢያ መስፈርቶች
ለ9ኛ ክፍል ተመዝጋቢዎች
የ8ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና 80 በመቶ እና በላይ አማካኝ ውጤት ያለው/ያላት እንዲሁም በእንግሊዝኛና በሂሳብ ትምህርቶች 80 እና በላይ ያመጣ/ያመጣች ።
ጥሩ ስነ -ምግባር ያለው/ያላት
ለ10ኛ ክፍል ተመዝጋቢዎች
በ2017 የትምህርት ዘመን በ8ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና 70 እና በላይ አማካኝ ውጤት ያመጣ/ያመጣች
በ9ኛ ክፍል ትራንስክሪብት 85 በመቶና በላይ አማካኝ ውጤት ያመጣ/ያመጣች እንዲሁም በእንግሊዝኛ እና ሂሳብ ትምህርት ዓይነቶች 80 በመቶና በላይ ያመጣ/ያመጣች፤
መሆኑን በድጋሚ እያስታወስን በዚህ ሊንክ https://sbs.moe.gov.et/apply በመግባት መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን።
+3
በ2019 የትምህርት ዘመን 9 የፌዴራል ልዩ አዳሪ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ተማሪዎችን ተቀብለው ለማስተማር ዝግጅት ማጠናቀቃቸው ተገለጸ፤
ወላጆች ልጆቻቸውን በልዩ አዳሪ ትምህርት ቤቶች በማስተማር የእድሉ ተጠቃሚ እንዲሆኑ ጥሪ ቀርቧል።
--------------------------- // --------------------------
(ነሐሴ 2018 ዓ.ም) በ2019 የትምህርት ዘመን ተማሪዎችን ተቀብለው ለማስተማር 9 የፌዴራል ልዩ አዳሪ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ዝግጅታቸውን ማጠናቀቃቸው ተገለጸ። የትምህርት ሚኒስቴር አማካሪ ሚኒስትር ዴኤታ ፕሮፌሰር ክንደያ ገብረሕይወት ለጋዜጠኞች በሰጡት መግለጫ በ2019 የትምህርት ዘመን አዲስ ትምህርት የሚጀምርባቸውን ትምህርት ቤቶች ጨምሮ በ9 የፌዴራል ልዩ አዳሪ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ትምህርት እንደሚሰጥ ገልጸዋል።
በትምህርት ሚኒስቴር የሚተዳደሩት እነዚህ ልዩ አዳሪ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ብቃት ያላቸው፣ ተወዳዳሪ የሆኑ፣ ሥነ-ምግባርን የተላበሱ እንዲሁም ለሀገር የሚበቁ የወደፊት መሪዎችን ለማፍራት የሚያግዙ ተቋማት መሆናቸውን ፕሮፌሰር ክንደያ አስገንዝበዋል።
ከመደበኛ ትምህርት ቤቶች በተለየ መልኩ በልዩ አዳሪ ትምህርት ቤቶቹ የተግባርና የክህሎት ትምህርት ላይ ልዩ ትኩረት እንደሚሰጥም ተገልጿል። ይህም ተማሪዎች የተለያዩ ክህሎቶችን እንዲያዳብሩ፣ ቴክኖሎጂን በተግባር እንዲጠቀሙና ለወደፊት የሥራና የትምህርት ዓለም ተወዳዳሪ እንዲሆኑ ያግዛል። ሙሉ መረጃውን ለማግኘት ይህንን ሊንክ ይጫኑ፤
https://web.facebook.com/share/p/165PjJccLyB/
Ministry of Education Established Health Sciences Partnership with Apollo Hospitals
----------------------------------- // -------------------------------
July 17, 2026 — The Ministry of Education held discussions with a delegation from Apollo Hospitals International on potential collaboration in medical education, clinical training, and health sciences capacity development.
H.E. Ato Kora Tushune, state minister for higher education, highlighted the potential for collaboration between the Ministry and Apollo Hospitals at the national level, particularly in transferring knowledge and expertise in clinical education and training, hospital leadership, and the development of supporting training facilities. Please click this link for the detail. https://web.facebook.com/share/p/184HX5aesn/
Ministry of Education Established Health Sciences Partnership with Apollo Hospitals
----------------------------------- // -------------------------------
July 17, 2026 — The Ministry of Education held discussions with a delegation from Apollo Hospitals International on potential collaboration in medical education, clinical training, and health sciences capacity development.
H.E. Ato Kora Tushune, state minister for higher education, highlighted the potential for collaboration between the Ministry and Apollo Hospitals at the national level, particularly in transferring knowledge and expertise in clinical education and training, hospital leadership, and the development of supporting training facilities. He also emphasized the importance of identifying Ethiopia's capacity gaps in clinical training, medical specialties and super-specialties, as well as biomedical engineering, which he identified as an emerging priority area for specialized training and residency program development. Please click this link for
Ministry of Education Established Health Sciences Partnership with Apollo Hospitals
----------------------------------- // -------------------------------
July 17, 2026 — The Ministry of Education held discussions with a delegation from Apollo Hospitals International on potential collaboration in medical education, clinical training, and health sciences capacity development.
H.E. Ato Kora Tushune, state minister for higher education, highlighted the potential for collaboration between the Ministry and Apollo Hospitals at the national level, particularly in transferring knowledge and expertise in clinical education and training, hospital leadership, and the development of supporting training facilities. He also emphasized the importance of identifying Ethiopia's capacity gaps in clinical training, medical specialties and super-specialties, as well as biomedical engineering, which he identified as an emerging priority area for specialized training and residency program development. Please click this link for
Ministry of Education Established Health Sciences Partnership with Apollo Hospitals
----------------------------------- // -------------------------------
July 17, 2026 — The Ministry of Education held discussions with a delegation from Apollo Hospitals International on potential collaboration in medical education, clinical training, and health sciences capacity development.
H.E. Ato Kora Tushune, state minister for higher education, highlighted the potential for collaboration between the Ministry and Apollo Hospitals at the national level, particularly in transferring knowledge and expertise in clinical education and training, hospital leadership, and the development of supporting training facilities. He also emphasized the importance of identifying Ethiopia's capacity gaps in clinical training, medical specialties and super-specialties, as well as biomedical engineering, which he identified as an emerging priority area for specialized training and residency program development.
The Apollo delegation inc
Ministry of Education Established Health Sciences Partnership with Apollo Hospitals
----------------------------------- // -------------------------------
July 17, 2026 — The Ministry of Education held discussions with a delegation from Apollo Hospitals International on potential collaboration in medical education, clinical training, and health sciences capacity development.
H.E. Ato Kora Tushune, state minister for higher education, highlighted the potential for collaboration between the Ministry and Apollo Hospitals at the national level, particularly in transferring knowledge and expertise in clinical education and training, hospital leadership, and the development of supporting training facilities. He also emphasized the importance of identifying Ethiopia's capacity gaps in clinical training, medical specialties and super-specialties, as well as biomedical engineering, which he identified as an emerging priority area for specialized training and residency program development.
The Apollo delegation inc
Ministry of Education Established Health Sciences Partnership with Apollo Hospitals
----------------------------------- // -------------------------------
July 17, 2026 — The Ministry of Education held discussions with a delegation from Apollo Hospitals International on potential collaboration in medical education, clinical training, and health sciences capacity development.
H.E. Ato Kora Tushune, state minister for higher education, highlighted the potential for collaboration between the Ministry and Apollo Hospitals at the national level, particularly in transferring knowledge and expertise in clinical education and training, hospital leadership, and the development of supporting training facilities. He also emphasized the importance of identifying Ethiopia's capacity gaps in clinical training, medical specialties and super-specialties, as well as biomedical engineering, which he identified as an emerging priority area for specialized training and residency program development.
The Apollo delegation inc
