💎🎀«المرأة الصالحة كنز من كنوز الدنيا»💎🎀
前往频道在 Telegram
💎ሀያዕ ሲወሳ ለሴት ልጅ ጌጧ ነውና ሁሌም አብራ ትወሳለች፣ #ሴት ልጅና #ሀያዕ አብረው የሚኖሩ መቼም የማይነጣጠሉ ጥምሮች ናቸው። 👉 ሴት ልጅ ስትፈጠርም በሀያዕ ዘውድ አሸብርቃ ነው። 💎ይህንን ዘውድ ከራሷ የገፈፈች ሴት ግን ህያው ከሆኑ ሰዎች መሀል እንደምትንቀሳቀስ በድን ትሆናለች።
显示更多9 056
订阅者
-1124 小时
+317 天
-6930 天
帖子存档
Repost from 💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀
∙ ሴት ልጅ አለባበሷ ማሳመሯ አነጋገሯን ማሳመሯ የመንገድ አደብ መጠበቋ ድኗ ላይ አደብ እንዳላት ማሳያ ነዉ።
=
t.me/https_Asselefya1
◼️ከትዳር በፊት ጥንቃቄ ለሴቶች‼️
➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖
✅ ብዙ ጊዜ ከትዳር በፊት ከHIVና ሌላም በሽታ ፍራቻ የደም ምርመራ ይደረጋል። ነገር ግን ከደም ምርመራ በላይ የመንሀጅ፣ የአቂዳ፣ የሱናና የአኽላቅ ምርመራ ሊደረግ ይገባል።
↪️ የመንሀጅ ምርመራ፦ ለትዳር አጋር ይሆነኛል ብለሽ የምትመርጭው አካል መንሀጁ ምን እንደሆነ ማጤን ወሳኝ ይሆናል። በሶሀቦች መንገድ በሰለፎች ጎዳና ቀጥ ያላለ ከሆነ አልፎም፦
🔻አህባሽ
🔻ኢህዋንይ
🔻ሱፍይ
🔻ሀዳድይ
🔻አሽአርይ
🔻ተክፊርይና ሌላም ከሆነ
♻️ከጠማሞችና ከጠፊዎች ስለሆነ ለትዳር አይበጅምና ጠንቀቅ በይ።
↪️ የአቂዳ ምርመራ፦ የትዳር አጋርሽ አቂዳው የተስተካከለ፣ አላህን በብቸኝነት የሚያመልክና አቂዳን ከሚያበላሹ ነገሮች የራቀ መሆኑን ማረጋገጥ ይጠበቅብሻል። ምክንያቱም የአላህን ሀቅ ያልተወጣ የኔን ሀቅ ይወጣል ብለሽ አታስቢ።
♻️ቀብር አምላኪ
♻️ሰይድና ኸድር አብዱልቃድር ጅላሌ የሚል
♻️ለቀብር ባለቤት የሚያርድና የሚሳል
♻️ከአላህ ውጪ ያሉትን ድረሱልኝ የሚል
♻️ወልይ ሷሊህና ነብያት የሚለምን
♻️ሁዝ ቢየዲ ያረሱሉላህ የሚል
♻️አብሬት ቃጥባሬ ንጉሶቹ ሸኸና ሁሴን አባድር አኒ ዳኒ ሌላም የሚል ከሆነ
♨️ሙሽሪክ ነውና ለትዳር ስለማይሆን ጠንቀቅ በይ።
↪️ የሱና ምርመራ፦ ለትዳር ያሰብሽው አካል አቅሙ በቻለ መጠን ሱናን የሚከተል፣ ከቢድአና ከቢድአ ባለቤቶች የሚርቅ መሆን አለበት።
🔸መውሊድ የሚያከብር
🔸ሀሙስ፣ እስነይን እያለ ቀን ሚከፋፍል
🔸ኢስራ ወል ሚእራጅ እያለ ሚያከብር
🔸የሸእባን ግማሽን ከሌላው ቀን የሚለይ ከሆነ
♨️ሙብተዲእ ነውና ለትዳር ስለማይሆን ጠንቀቅ በይ።
↪️ የዲን ምርመራ፦ ለትዳር ያሰብሽው አካል፦
🔹ሶላት በቋሚነት ቀጥ ብሎ የማይሰግድ
🔹ሙዚቃ የሚሰማና ነሺዳ የሚያዳምጥ
🔹በፊልም በድራማና በኳስ ጊዜው ሚገል
🔹ቁርአን የማይቀራ ዲኑን የማይማር
🔹ሲጋራ የሚነፋ ጫት የሚቅም
🔹ፂሙን የሚላጭ ፀጉሩን የሚያበላልጥ
🔹ሱሪውን ሚጎትት ፋሽን የሚከተል
🔹ሴትን የሚጨብጥ ኢኽቲላጥ ሚያበዛ ከሆነ
♨️ለትዳር አይሆንሽምና ጠንቀቅ በይ።
✍️አቡ አብዲላህ ኢብኑ ኸይሩ
http://t.me/https_Asselfya
◼️ሴት ልጅ ካልተማረች⁉️
➖➖➖➖➖➖➖➖
✅ ሴት ልጅ ዲኗን ካልተማረችና ካላወቀች፦
〰〰🔻🔻〰〰
🔹ልጆቿን ታበላሻለች
🔹ኡማውን ታጠፋለች
🔹ወንዶችን ትፈትናለች
🔹የፈሳድ በር ትከፍታለች
🔹የዝሙትን በር ታሰፋለች
🔹የሸይጧን መገልገያ ትሆናለች
🔹ሙስሊሞችን ታሰድባለች
🔹የእስልምና ውበት ታደበዝዛለች
🔹ህይወቷን ታመሰቃቅላለች
🔹የትዳሯን ጥፍጥና ትቀንሳለች
🔹ዱንያ አሄራዋን ታበላሻለች
🔹የጌታዋን ቁጣ ትከናነባለች
🔹ለቤተሰቧም ጦስ ትሆናለች
🔹ባሏን ታደክማለች አልፎም ትጎዳለች
〰〰🔺🔺〰〰
💠ከዚህ ሁሉ ጥፋት ለመዳን በርትቶ መቅራት አማራጭ የሌለው መፍትሄ ነው።
منقول
t.me/https_Asselfya
በአንድ ረከአ ብቶን የለሊት ሰላት አደራ!!~የአላህ መልእክተኛ ሰለሏህ አለይሂ ወሰለም እንድህ አሉ። የመጨረሻ ሶላታችሁን በለሊት ዊትር አድርጉ 📚(ቡኻሪ ሙስሊም ዘግበውታል)
ሚስት አለው!
~
→ በህይወት ጉዞ ላይ ልብ ያላሰበውን እንግዳ ያስተናግዳል፤ አንዳንዴም ባልተገባ ስፍራና ባልተፈቀደ ጊዜ ያርፋል። ልክ ለምለም መስክ መስሎት በጨው መሬት ላይ እንደበቀለ ዘር፣ ፍቅርሽ ወይም ፍቅርህ በሌላ ሰው የትዳር ክልል ውስጥ ሲገኝ፣ የነፍስ ጥማት ሳይሆን የህሊና እሳት ይሆናል። አንዳንዴ የራሱን ህይወት እየመራ፣ በራሱ ቃል-ኪዳን ታስሮ ለሚኖር ሰው ልባችሁን ትሰጣላችሁ። ይህ ስሜት፣ እንደማይደርሱበት ኮከብ እያዩ ሌሊቱን በናፍቆት እንደሚያነጋ ተጓዥ፣ መንገዳችሁን አጨልሞ፣ እርምጃችሁን ያግተዋል። ወይ የራሳችሁን ጎጆ አልቀለሳችሁ፣ ወይ ከዚህ የሀሳብ እስር ቤት አልተፈታችሁ። ይህ ስቃይ፣ የብቸኝነት ጩኸት ብቻ ሳይሆን፣ ከባድ የኢማን ፈተና ነው።
• ይህ ስሜት ሲጀምር ንፁህ ሊመስል ይችላል፤ የአንድን ሰው መልካም ስብዕና፣ ፈገግታ፣ ወይም አቀራረብ መውደድ ተፈጥሯዊ ነው። ነገር ግን ይህ መውደድ ድንበሩን አልፎ ያ ሰው የሌላው እንደሆነ እየታወቀ ወደ ጥልቅ ፍቅር ሲቀየር፣ ጦርነቱ ይጀምራል። ይህ ጦርነት በልብህና በአዕምሮህ መካከል የሚደረግ ነው። አዕምሮህ «ይህ አይሆንም፣ ሀራም ነው፣ የሌላ ሰው ንብረት ነው» ሲል፣ ልብህ ደግሞ በስሜት ታውሮ «ግን እወደዋለሁ/እወዳታለሁ» ይላል።
በዚህ የውዥንብር ሰዓት ነው ሸይጣን እንደ ቀበሮ ሾልኮ የሚገባው። ስቃይህን እንደ መልካም አጋጣሚ ተጠቅሞ፣ የሀራምን መንገድ በውብ ቃላት ያስውብልሃል። እንዲህ ሲል ይሸነግልሃል፦
• «ምን ችግር አለው? ፍቅርኮ ከፈጣሪ ነው። ስሜትህን መግለፅ አለብህ።»
• «ትዳሩ ደስተኛ ላይሆን ይችላል። አንተ/አንቺ ነህ/ነሽ እውነተኛ ደስታው/ደስታዋ።»
• «በጓደኝነት ስም ቀርበህ/ሽ ቀስ በቀስ የራስህ/ሽን ማድረግ ትችላለህ/ትችያለሽ።»
• «አንድ ጊዜ ብታገኘው/ኚውና ብትነጋገር/ሪ ምንም አያመጣም።»
እነዚህ ሁሉ የሸይጣን ጣፋጭ መርዞች ናቸው። አንዴ ከተቀመሱ፣ ወደ ከፋ የልብ ስብራት፣ የቤተሰብ መፍረስና ከሁሉም በላይ ደግሞ ወደ አላህ ቁጣ የሚወስዱ አደገኛ መንገዶች ናቸው።
የአላህ ቃል የሆነው ቁርአን፣ ለዚህ ችግራችን ፍቱን መድኃኒት የሆነ ታሪክን ይተርክልናል። የነብዩላህ ዩሱፍ እና የዙለይኻ ታሪክ። ዙለይኻ ባለትዳር ሆና ሳለ፣ በቤቷ በሚሰራው በዩሱፍ ፍቅር ከቁጥጥሯ ውጭ እስክትሆን ድረስ ተይዛ ነበር። ፍቅሯ አይኗን አሳውሮ፣ ሀፍረቷን ገፎ፣ የተከለከለውን ነገር ለመፈፀም እስከመዘጋጀት አድርሷታል። ክፍሏን ዘጋግታ "ና" ባለችው ጊዜ፣ የነብዩላህ ዩሱፍ ምላሽ ለሁላችንም እስከ እለተ-ቂያማ ድረስ የሚደወል የኢማን ደወል ነው፦ (በአላህ እጠበቃለሁ!) ነበር ያሉት።
እርሱ የመረጠው ጊዜያዊ ደስታን ሳይሆን፣ የጌታውን ውዴታ ነበር። የዙለይኻን ውበትና ግፊት ከመከተል ይልቅ፣ የአላህን ፍራቻ አስበለጠ። በዚህም ምክንያት ለዓመታት በእስር ቤት መከራን ተቀበለ። ነገር ግን ለአላህ ብሎ በመታገሱ፣ አላህ ከእስር አውጥቶ የግብፅ ገዥ አደረገው፤ ክብርንና ጥበብን ሰጠው። ይህ የሚያሳየን ታላቅ እውነት አለ፦ "ለአላህ ብለህ አንድን ነገር የተውክ እንደሆነ፣ አላህ ከዚያ የተሻለውን ይተካልሃል።" የሚለው የውዱ የነብያችን ሐድስ።
ይህንን የልብ ምርኮኝነት አሸንፎ ወደ ነፃነት ለመውጣት፣ ልክ እንደ ነብዩሏህ ዩሱፍ በአላህ መታገዝ ያስፈልጋል። ከዚህ አይነት መጥፎ ስሜት ከምንወጣባቸው ነገሮች መካከል፦
① ዱዓ፦ ልቦች በአላህ እጅ ናቸው፤ እርሱ እንደፈለገ ይገለባብጣቸዋል። በእኩለ ሌሊት ተነስተሽ፣ በሱጁድ ላይ ወድቀሽ «ያ ሙቀሊበል ቁሉብ፣ ሰቢት ቀልቢ ዐላ ዲኒክ» (አንተ የልቦች ገላባጭ ሆይ! ልቤን በዲንህ ላይ አፅናልኝ) በማለት ዱዓ አድርጊ።
«ጌታዬ ሆይ! ይህንን ከልቤ አውጣልኝ፤ በምትኩም አንተን የምወድበትንና አንተን ለሚወድ ሰው የሚኖረኝን ሀላል ፍቅር ለግሰኝ» ብለሽ አልቅሺ።
② ሁሉንም የግንኙነት በሮች ዝጊ፦
ቁስል እንዲድን ከተፈለገ መንካትን ማቆም ግድ ነው። የዚያን ሰው ፎቶ ማየት፣ በማህበራዊ ሚዲያ መከታተል፣ ዜናውን መስማት፣ አልፎም ሊገኝበት በሚችልበት ቦታ መገኘት፣ እሳቱን እንደማራገብ ነው። ስልኩን ማጥፋት፣ ከማህበራዊ ሚዲያ ማገድን ጨምሮ ሁሉንም የግንኙነት መስመሮች ሙሉ በሙሉ መቁረጥ የመጀመሪያውና ዋነኛው የመድኃኒቱ አካል ነው።
③ ለአላህ ብለሽ ተይው!፦ ይህንን ስሜት የምትተይው "ስለማይረባ" ወይም "ስለማያምር" ሳይሆን፣ ለአላህ ብለሽ መሆን አለበት። ይህ ውሳኔ በራሱ ዒባዳ ነው። ወሏሂ!ይህንን ውሳኔ ስታደርጊ፣ አላህ በልብሽ ውስጥ ልዩ የሆነ የኢማን ጥፍጥናን፣ እርካታንና መረጋጋትን (ሰኪናን) ይሰጥሃሻል ። የሀራምን ደስታ ለአላህ ብሎ የተወ፣ አላህ የሀላልን ጣፋጭነት ያቀምሰዋል።
④ ልብህን በበጎ ነገር ሙላው!፦ ልብ እንደ ባዶ እቃ ነው። በበጎ ነገር ካልተሞላ፣ በክፉ ነገር መሞላቱ አይቀርም። ጊዜህን ዒባዳ ላይ አውለው። ሰላትን በወቅቱና በኹሹዕ ስገድ። ቁርአንን በተደቡር አንብብ። ዚክር አብዛ። የነብያቶችን ታሪክ አጥና። ልብህ በአላህ ፍቅር ሲሞላ፣ የሌላ ፍቅር ቦታ ያጣል።
⑤ የራስህን ህይወት ጀምር!፦ አላህ ትዳርን ትልቅ ተቋም ያደረገው እርጋታን፣ ፍቅርንና ምህረትን እንድናገኝበት ነው።አይንህን ወደ ሀላሉ በማዞር፣ ለአንተ ወደ ተፈቀደው የሕይወት አጋርህ ዞር በል። ይህንን የሀሳብ እስረኛነት ሰብረህ ስትወጣ አላህ ላንተ ያዘጋጀው የተሻለና የተባረከ የህይወት አጋር እንዳለ እመን።
በመጨረሻም ወዳጆቼ! ይህ ስሜት ሊያጠፋችሁ ሳይሆን፣ ሊያንፃችሁና ወደ ጌታችሁ ሊያቀርባችሁ የመጣ ፈተና መሆኑን ተረዱ።ማዕበሉ አልፎ የኢማናችሁ ፅናት ሲፈተን፣ ይበልጥ ጠንካሮችና ወደ አላህ የቀረባችሁ ሆናችሁ ትወጣላችሁ። የተሰበረ ልባችሁን ይዛችሁ ወደ እርሱ ተመለሱ፤ ጌታችሁ ከምንም በላይ ለተሰበሩ ልቦች ቅርብ ነውና።
📝𝐀𝐛𝐮 𝐒𝐮𝐟𝐲𝐚𝐧
|•|t.me/AbuSufiyan_Albenan
የመጀመሪያ ፕሮግራም
🥀ተ🥀
🥀ጀ🥀
🥀መ🥀
🥀 ረ🥀
🎤በወንድም አቡ ሂበቲላህ-ሀፊዘሁሏህ-
https://t.me/Ibnu_siraj_Alkemissie?livestream
ታላቅ የዳዕዋና የኒካህ ፕሮግራም
የወንድማችን አብደሏህ እና የእህታችን ራዲያ የኒካህ ፕሮግራም
🎊🎊🎊🎊🎊🎊🎊🎊🎊🎊🎊🎊
بَارَكَ اللّهُ لكما، وَبَارَكَ عَلَيْكما، وَجَمَعَ بَيْنَكُمَا فِي خَيْرٍ
🎉🎉🎉🎉🎉🎉🎉🎉🎉🎉🎉🎉🎉🎉🎉
ተጋባዥ እንግዶቻችን
❶🍃 ወንድም አቡ ሂበቲላህ
ርዕስ ትዳር በሸሪዓ ሚዛን ሲመዘን
❷🍃ወንድም አቡ ሃፍሷ
ርዕስ በሰአቱ
❸🍃ወንድም ሙሐመድ ሲራጅ
ርዕስ_በሰአቱ
🎙ቁርአን ይጋብዙናል
❶🍃ጀማል አህመድ
❷🍃ወንድም አቡ ፈዉዛን
የፕሮግራሙ መሪ ሙሐመድ ሲራጅ
🛑 ዛሬ ማታ ከምሽቱ
⏰በኢቲዮ 3:00
⏰በሳኡዲ 9:00
⏰በዱባይ 10:00
📲የሚተላለፍበት ቻናል📲
〰〰〰〰➰➰➰〰〰〰〰
http://t.me/Ibnu_Siraj_Alkemissie
Repost from Ustaz Kedir Ahmed Al—Kemisse (Abu Juweyriya)
በ ቅርብ ቀን ገበያ ላይ የሚውል አዲስ ኪታብ
በ ኡስታዝ ኸድር አሕመድ አል ከሚሴ (አቡ ሓቲም)
https://t.me/UstazKedirAhmed/8742
https://t.me/UstazKedirAhmed/8742
በሁለት ባለትዳሮች መሀል ያለው ግንኙነት እንዲፀና
ብሎም ትዳሩ ያማረና ሰላም የሰፈነበት እንዲሆን ወንድ ልጅ ሁሌም ለጋስ የመሆን፤ አንዳንዴ ደግሞ ጥፋትን አይቶ እንዳላየ ማለፍ የሚባለውን ባህሪ መላበስ መቻል አለበት።
-ሸይኽ ዐብድሰላም አሽ'ወይዒር حفظه الله~የዘገየ መልስ እንደ ቀዝቃዛ
ምግብ ነው።ረሃብን ያስታግሳል
ግን ጣዕም የለውም!!
~
t.me/https_Asselfya
የ "الثبات على السنة" ደርስ
ደርሱ የሚሰጠው : በአቢ ሒዛም
ደርሱ የሚሰጥበት ቦታ : ሎጊያ ተቅዋ መስጂድ
ደርሱ የሚሰጥበት ሰአት : ከመግሪብ እስከ ዒሻእ
ደርስ ቁጥር 6
ደርሱን በቀጥታ ለመከታተል
https://t.me/durusuabihizam
https://t.me/durusuabihizam
ወንድማቺን ሙርሰል እነዚህ እስላም ጠሎቺና የአህባሽ ተላላኪወቺ ማገታቼውን ሰማን ዱአ አድርጉለት።
رَبِّ أعِنِّي ولا تُعِنْ عليَّ، وانصُرْني ولا تنصُرْ عليَّ، وامكُرْ لي ولا تمكُرْ عليَّ، واهْدِني ويَسِّرْ هُدايَ إليَّ، وانصُرْني على من بغى عليَّ، اللَّهُمَّ اجعَلْني لك شاكِرًا، لك ذاكِرًا، لك راهِبًا، لك مِطواعًا، إليك مُخبِتًا أو مُنيبًا، رَبِّ تقَبَّلْ توبتي، واغسِلْ حَوْبتي، وأجِبْ دَعوتي، وثَبِّتْ حُجَّتي، واهْدِ قَلبي، وسَدِّدْ لِساني، واسْلُلْ سَخيمةَ قلبي
الراوي : عبدالله بن عباس | المحدث : أبو داود | المصدر : سنن أبي داود | الصفحة أو الرقم : 1510
.
t.me/https_Asselfya
Repost from قَنَاةُ أَبِــي حَسَان عَلْي بن يُوسُف
ጌታችን ኻሊቃችን ፈጣርያችን ሆይ
በወንዲማችን ሙርሰል ሰዒድ ላይ የሞት ጥሪን እንዳታሰማን
ዩኑስን ከተነባበረ ጨለማ ያወጣህ ጌታ
ወንዲማችንን ከሙጅሪሞች እጂ ነፃ አውጣልን
(يا حي يا قيوم برحمتك أستغيث
📍7ተኛው ፕሮግራም
🎙በኡስታዝ አብዱረዛቅ
ጀ
መ
ረ
t.me/+KgW1mviu_thiOGQ0
t.me/+KgW1mviu_thiOGQ0
现已上线!2025 年 Telegram 研究 — 年度关键洞察 
