ch
Feedback
ሰሌዳ | Seleda

ሰሌዳ | Seleda

前往频道在 Telegram

የመረጃዎች ቁንጮ የሆነውን ሰሌዳ ለሚወዱት ጓደኞችዎ እና ቤተሰብዎ ያካፍሉ። አንድ ላይ፣ ዘምነን እንቆይ! ምርት እና አገልግሎታችሁን ገጻችን ላይ ለማስተዋወቅ ከፈለጉ ያናግሩን @Seledanewsbot

显示更多

📈 Telegram 频道 ሰሌዳ | Seleda 的分析概览

频道 ሰሌዳ | Seleda (@seledadotio) 阿姆哈拉语 语言赛道中的 是活跃参与者。目前社区聚集了 52 918 名订阅者,在 新闻与媒体 类别中位列第 4 955,并在 埃塞俄比亚 地区排名第 628

📊 受众指标与增长动态

невідомо 创建以来,项目保持高速增长,吸引了 52 918 名订阅者。

根据 05 九月, 2026 的最新数据,频道保持稳定运转。过去 30 天订阅人数变化为 74,过去 24 小时变化为 -32,整体触达仍然可观。

  • 认证状态: 未认证
  • 互动率 (ER): 平均受众互动率为 18.77%。内容发布后 24 小时内通常能获得 15.09% 的反应,占订阅者总量。
  • 帖子覆盖: 每篇帖子平均可获得 9 931 次浏览,首日通常累积 7 983 次浏览。
  • 互动与反馈: 受众积极参与,单帖平均反应数为 65

📝 描述与内容策略

作者将该频道定位为表达主观观点的平台:
የመረጃዎች ቁንጮ የሆነውን ሰሌዳ ለሚወዱት ጓደኞችዎ እና ቤተሰብዎ ያካፍሉ። አንድ ላይ፣ ዘምነን እንቆይ! ምርት እና አገልግሎታችሁን ገጻችን ላይ ለማስተዋወቅ ከፈለጉ ያናግሩን @Seledanewsbot

凭借高频更新(最新数据采集于 06 九月, 2026),频道始终保持新鲜度与高覆盖。分析显示受众积极互动,使其成为 新闻与媒体 类别中的关键影响点。

52 918
订阅者
-3224 小时
-1067 天
+7430 天

数据加载中...

标签云
无数据
有任何问题?请刷新页面或联系我们的客服
进出提及
---
---
---
---
---
---
吸引订阅者
九月 '26
九月 '26
+13
在10个频道中
八月 '26
+519
在20个频道中
Get PRO
七月 '26
+279
在23个频道中
Get PRO
六月 '26
+204
在25个频道中
Get PRO
五月 '26
+401
在24个频道中
Get PRO
四月 '26
+697
在30个频道中
Get PRO
三月 '26
+1 203
在27个频道中
Get PRO
二月 '26
+86
在22个频道中
Get PRO
一月 '26
+343
在27个频道中
Get PRO
十二月 '25
+1 705
在19个频道中
Get PRO
十一月 '25
+291
在19个频道中
Get PRO
十月 '25
+1 240
在25个频道中
Get PRO
九月 '25
+2 465
在22个频道中
Get PRO
八月 '25
+1 010
在18个频道中
Get PRO
七月 '25
+1 063
在21个频道中
Get PRO
六月 '25
+1 852
在23个频道中
Get PRO
五月 '25
+155
在14个频道中
Get PRO
四月 '25
+161
在14个频道中
Get PRO
三月 '25
+302
在10个频道中
Get PRO
二月 '25
+25
在9个频道中
Get PRO
一月 '25
+32
在1个频道中
Get PRO
十二月 '24
+151
在2个频道中
Get PRO
十一月 '24
+220
在1个频道中
Get PRO
十月 '24
+381
在5个频道中
Get PRO
九月 '24
+429
在8个频道中
Get PRO
八月 '24
+789
在7个频道中
Get PRO
七月 '24
+380
在6个频道中
Get PRO
六月 '24
+130
在9个频道中
Get PRO
五月 '24
+388
在6个频道中
Get PRO
四月 '24
+631
在3个频道中
Get PRO
三月 '24
+676
在5个频道中
Get PRO
二月 '24
+408
在7个频道中
Get PRO
一月 '24
+409
在4个频道中
Get PRO
十二月 '23
+370
在7个频道中
Get PRO
十一月 '23
+62
在7个频道中
Get PRO
十月 '23
+97
在2个频道中
Get PRO
九月 '23
+105
在0个频道中
Get PRO
八月 '23
+42
在0个频道中
Get PRO
七月 '23
+47
在0个频道中
Get PRO
六月 '23
+69
在0个频道中
Get PRO
五月 '23
+67
在0个频道中
Get PRO
四月 '23
+23
在0个频道中
Get PRO
三月 '23
+22
在0个频道中
Get PRO
二月 '23
+29
在0个频道中
Get PRO
一月 '23
+32
在0个频道中
Get PRO
十二月 '22
+2
在0个频道中
Get PRO
十一月 '22
+2
在0个频道中
Get PRO
十月 '22
+4
在0个频道中
Get PRO
九月 '22
+62
在0个频道中
Get PRO
八月 '22
+58
在0个频道中
Get PRO
七月 '22
+29
在0个频道中
Get PRO
六月 '22
+56
在0个频道中
Get PRO
五月 '22
+24
在0个频道中
Get PRO
四月 '22
+1 295
在0个频道中
Get PRO
三月 '22
+14 593
在0个频道中
Get PRO
二月 '22
+1 248
在0个频道中
Get PRO
一月 '22
+3 354
在0个频道中
Get PRO
十二月 '21
+10
在0个频道中
Get PRO
十一月 '21
+120
在0个频道中
Get PRO
十月 '21
+18
在0个频道中
Get PRO
九月 '21
+1 060
在0个频道中
Get PRO
八月 '21
+1 878
在0个频道中
Get PRO
七月 '21
+3 486
在0个频道中
Get PRO
六月 '21
+2 099
在0个频道中
Get PRO
五月 '21
+3 766
在0个频道中
Get PRO
四月 '21
+3 994
在0个频道中
Get PRO
三月 '21
+124
在0个频道中
Get PRO
二月 '21
+2 523
在0个频道中
Get PRO
一月 '21
+169
在0个频道中
Get PRO
十二月 '20
+109 570
在0个频道中
日期
订阅者增长
提及
频道
06 九月0
05 九月0
04 九月+1
03 九月+10
02 九月0
01 九月+2
频道帖子
ከጦር መርከቦች እስከ ወርቃማ አዳራሽ፤ ትራምፕ ሁሉም ነገር በስማቸው እንዲጠራ ይፈልጋሉ "እኔ ከሄድኩ በኋላ የሚያስታውሰኝ የለም" ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ በዋሽንግተን ዲሲ በሚገኙ ትላልቅ ሕንፃዎ
ከጦር መርከቦች እስከ ወርቃማ አዳራሽ፤ ትራምፕ ሁሉም ነገር በስማቸው  እንዲጠራ ይፈልጋሉ "እኔ ከሄድኩ በኋላ የሚያስታውሰኝ የለም" ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ በዋሽንግተን ዲሲ በሚገኙ ትላልቅ ሕንፃዎችና መታሰቢያዎች ላይ ስማቸውን ለማስጻፍ አጣዳፊ ሥራ ውስጥ መሆናቸውን ዘ ኢንዲፔንደንት  ዘግቧል። ትራምፕ ከኒውዮርክ ማጋዚን ጋር ባደረጉት ቃለ ምልልስ «እኔ ከሄድኩ በኋላ ስሜን ማንም አይጽፈውም» ሲሉ እውነቱን ተናግረዋል። አሁኑኑ ስማቸው እንዲነሳ በማሰብም በሕንፃዎች፣ በፖሊሲዎች፣ በሳንቲሞችና በጦር መርከቦች ላይ ስማቸውንና ምስላቸውን እያስቀመጡ ይገኛሉ። ከእነዚህ ሥራዎቻቸው መካከል ትልቁ የኋይት ሀውስን አንድ ክንፍ በማፍረስ እየገነቡት ያለው ወርቃማ የመዝናኛ አዳራሽና የጦር ማዕከል ነው። ጥይት የማይበሳውና ከመሬት በታች ምሽግ ያለው ይህ ትልቅ ሕንፃ፣ የእሳቸውን ስም ሊይዝ እንደሚገባው ተናግረዋል። ምንም እንኳን አሰራሩ ሕጋዊ አይደለም በሚል ክስ ቢቀርብበትም፣ የከፍተኛው ፍርድ ቤት ግንባታው እንዲቀጥል ፈቅዷል። ትራምፕ ከዚህ በተጨማሪ የሕክምናና የፋይናንስ ፕሮግራሞችን በስማቸው መሰየም ጀምረዋል። አሜሪካ ከእንግዲህ የምትሰራቸውን አዳዲስ የጦር መርከቦችም በስማቸው እንዲጠሩ ይፈልጋሉ። ይህ ሁሉ አጣዳፊ እንቅስቃሴ ከሥልጣን በኋላ ስማቸውና ታሪካቸው ሳይጠፋ እንዲኖር  የሚያደርጉት ጥረት መሆኑን የኢንዲፔንደንት ዘገባ ያመለክታል፡፡ @Seledadotio @Seledadotio

2
በአዲስ ከተማ «ሸማ ተራ» ተከስቶ የነበረው የእሳት አደጋ በቁጥጥር ስር ውሏል በአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ወረዳ 8 «ሸማ ተራ» አካባቢ ተከስቶ የነበረው ድንገተኛ የእሳት አደጋ ሙሉ በሙሉ በቁጥጥር
በአዲስ ከተማ «ሸማ ተራ» ተከስቶ የነበረው የእሳት አደጋ በቁጥጥር ስር ውሏል በአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ወረዳ 8 «ሸማ ተራ» አካባቢ ተከስቶ  የነበረው ድንገተኛ የእሳት አደጋ ሙሉ በሙሉ በቁጥጥር ስር መዋሉ ተገለጸ። የክፍለ ከተማው ምክትል ዋና ሥራ አስፈፃሚ ወ/ሮ እቴማር ጌታቸው እንደገለጹት፤ አደጋውን በፍጥነት ለማጥፋት የእሳት አደጋ ሠራተኞችና የአካባቢው ነዋሪዎች ትልቅ ትብብር አድርገዋል። በአሁኑ ወቅት የአደጋው መንስኤና የደረሰው የጉዳት መጠን  እየተጣራ እንደሚገኝ የተገለፀ ሲሆን፣ የተደረገው ፈጣን ርብርብ አደጋው ወደ ሌሎች አካባቢዎች እንዳይስፋፋ አድርጓል።
3 442
3
መርካቶ ዛሬም ነደደች ..... በተለምዶ ጣሳ ተራ በመባል የሚታወቀው ስፍራ አከባቢ በሚገኙ የልብስ እና መሰል መሸጫ ሱቆች ላይ ከፍተኛ የሆነ የእስት ቃጠሎ መድረሱ ተገልጿል።
መርካቶ ዛሬም ነደደች ..... በተለምዶ ጣሳ ተራ በመባል የሚታወቀው ስፍራ አከባቢ በሚገኙ የልብስ እና መሰል መሸጫ ሱቆች ላይ ከፍተኛ የሆነ የእስት ቃጠሎ መድረሱ ተገልጿል።
5 716
4
በዓመት ሁለት ጊዜ ዐለም አቀፍ የቦክስ ውድድር ይካሄዳል በኢትዮጵያ የፕሮፌሽናል ቦክስ ስፖርትን ለማሳደግና በዘርፉ ያሉ ስፖርተኞችን ዓለም አቀፍ ተወዳዳሪ ለማድረግ የሚያስችሉ በርካታ ተግባራት እየተ+1
በዓመት ሁለት ጊዜ ዐለም አቀፍ የቦክስ ውድድር ይካሄዳል በኢትዮጵያ የፕሮፌሽናል ቦክስ ስፖርትን ለማሳደግና በዘርፉ ያሉ ስፖርተኞችን ዓለም አቀፍ ተወዳዳሪ ለማድረግ የሚያስችሉ በርካታ ተግባራት እየተከናወኑ መሆኑን የኢቲኤፍሲ (ETFC) መስራችና ባለቤት አቶ ጌታቸው መለሰ ገልጸዋል። አቶ ጌታቸው በቅርቡ የተካሄደው የቦክስ ውድድር በስኬት መጠናቀቁንና በርካታ የስፖርቱ አድናቂዎች የተከታተሉት እንደነበር ተናግረው፤ በዕለቱ በተካሄዱት 11 የቦክስ ፍልሚያዎች ላይ 22 ተወዳዳሪዎች መሳተፋቸውን እና እንደየደረጃቸው ክፍያ መፈጸሙን ገልጸዋል። በአዳራሽ ውስጥ ከ2,500 እስከ 3,000 የሚደርሱ ተመልካቾች በግንባር ተገኝተው ውድድሩን የተከታተሉ ሲሆን፣ በዲጂታልና በኦንላይን የቀጥታ ስርጭት ደግሞ በርካታ ሚሊዮን አድናቂዎች እንዲሁም ከሀገር ውጭ የሚኖሩ ተመልካቾች ውድድሩን መከታተላቸውንም አቶ ጌታቸው አብራርተዋል። ድርጅቱ በቀጣይም የቦክስ ስፖርቱን የበለጠ ለማስፋፋት አቅዶ እየሰራ እንደሚገኝ፣ በየሦስት ወሩ ትላልቅ ውድድሮችን፣ በየወሩ ደግሞ ከፊል የማጣሪያ ውድድሮችን ለማካሄድ ማቀዱን እና በዓመት ሁለት ጊዜ ዓለም አቀፍ ተወዳዳሪዎች የሚሳተፉበትን ውድድር ለማካሄድ ዝግጅት እየተደረገ እንደሚገኝም አስታውቀዋል። አዘጋጆቹ ከዚህ ቀደም ከነበሩት ውድድሮች ያገኟቸውን ልምዶች በመጠቀም በቀጣይ የሚካሄዱ ፕሮግራሞችን ይበልጥ ጠንካራ እና ቀልጣፋ ለማድረግ ውድድሮቹን ወደ 11 ፍልሚያዎች ዝቅ ለማድረግ መወሰናቸውን አብራርተዋል፤ ይህም አሰራር የሀገር ውስጥ ስፖርተኞች ወደ ውጭ ሀገር ሄደው እንዲወዳደሩና የውጭ ሀገር ተፋላሚዎችም ወደ ኢትዮጵያ መጥተው እንዲሳተፉ በማድረግ ረገድ ሚና እንዳለው ገልጸዋል፡፡
5 773
5
#AddisAbaba "እስከ ጳጉሜ 5 ቀን 2018 ዓ/ም ለመጨረሻ ጊዜ ተራዝሟል" - ቢሮው የአከራይና ተከራይ የውል እድሳት ማጠናቀቂያ የጊዜ ገደብ እስከ ጳጉሜ 5 ቀን 2018 ዓ/ም ለመጨረሻ ጊዜ መ
#AddisAbaba "እስከ ጳጉሜ 5 ቀን 2018 ዓ/ም ለመጨረሻ ጊዜ ተራዝሟል" - ቢሮው የአከራይና ተከራይ የውል እድሳት ማጠናቀቂያ የጊዜ ገደብ እስከ ጳጉሜ 5 ቀን 2018 ዓ/ም ለመጨረሻ ጊዜ መራዘሙን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ቤቶች ልማትና አስተዳደር ቢሮ አስታውቋል። የአከራይና ተከራይ ውል ምዝገባና እድሳት አገልግሎት ከሐምሌ 1 ቀን 2018 ዓ/ም ጀምሮ ሲካሄድ ቆይቷል። ቢሮው የውል ምዝገባና እድሳት ስራው እስከ ነሐሴ 30 ቀን 2018 ዓ.ም እንዲጠናቀቅ ጊዜ ገደብ አስቀምጦ ነበር። ይሁን እንጅ አስፈላጊ ቅድመ ሁኔታዎችን በጊዜው አሟልተው ያልቀረቡ፣ በተሰጠው የጊዜ ገደብ በልዩ ልዩ ምክንያት ከአዲስ አበባና ከሀገር ውጭ የነበሩ ተዋዋዮች መኖራቸውን አስታውቋል። በህብረተሰቡ ተደጋጋሚ ጥያቄ መሰረት የመጨረሻ ተጨማሪ እድል መስጠት አስፈላጊ ሆኖ መገኘቱንም ገልጿል። በመሆኑም እስካሁን ውላቸውን ያላደሱ ሁሉም አከራዮችና ተከራዮች ይህንን በተሰጠው የመጨረሻ እድል በክፍለ ከተሞች፣ በሁሉም የመሶብ አንድ ማዕከላት እና ለዚሁ አገልግሎት በተዘጋጁ ቦታዎች  በመቅረብ ውላቸውን እንዲያድሱ ጥሪ አቅርቧል።
5 724
6
ኢትዮ ቴሌኮም ከ188 ሚ ብር በላይ ድጋፍ አደረገ ኢትዮ ቴሌኮም «በበጎነት» እና «ለነገ ተስፋዎች» መርኃ ግብሮች በመላው ሀገሪቱ ለሚገኙ 50 የበጎ አድራጎት ተቋማት እና ከ105 ሺህ በላይ ተማሪዎ+1
ኢትዮ ቴሌኮም  ከ188 ሚ ብር በላይ ድጋፍ አደረገ ኢትዮ ቴሌኮም «በበጎነት» እና «ለነገ ተስፋዎች» መርኃ ግብሮች በመላው ሀገሪቱ ለሚገኙ 50 የበጎ አድራጎት ተቋማት እና ከ105 ሺህ በላይ ተማሪዎች ከ188 ሚሊዮን ብር በላይ የሚገመት የገንዘብና የቁሳቁስ ድጋፍ አደረገ። በዋና ሥራ አስፈፃሚዋ ወ/ት ፍሬሕይወት ታምሩ የተመራው ይህ ማህበራዊ ኃላፊነት ማስፈጸሚያ መርሃ ግብር 22 ሺህ አረጋውያን፣ ሕፃናት እና አቅመ ደካሞችን ተጠቃሚ ያደረገ ሲሆን፣ ኩባንያው ባለፉት አምስት ዓመታት ውስጥም በርካታ ተቋማትን መደገፉን አስታውሷል። ከዚህ በተጨማሪም ተቋሙ «በጎነት ለሰብዓዊነት» በሚል መሪ ቃል ከብሔራዊ የደም ባንክ ጋር በመተባበር ባዘጋጀው የደም ልገሳ መርሃ ግብር የሥራ ኃላፊዎችና በጎ ፈቃደኛ ሠራተኞች በ22 የተለያዩ ቦታዎች በመገኘት ደም ለግሰዋል።
5 320
7
ናይጄሪያውያን ወጣቶች ኩላሊታቸውን በ1,000 ዶላር እየሸጡ ነው "ኩላሊታችሁን ሳይሆን ሀሳባችሁን ሽጡ" በናይጄሪያ በተከሰተው የከፋ የኑሮ ውድነትና ድህነት ሳቢያ ወጣቶች ኩላሊታቸውን በ1,100 ዶላ
ናይጄሪያውያን ወጣቶች ኩላሊታቸውን በ1,000 ዶላር እየሸጡ ነው "ኩላሊታችሁን ሳይሆን ሀሳባችሁን ሽጡ" በናይጄሪያ በተከሰተው  የከፋ የኑሮ ውድነትና ድህነት ሳቢያ ወጣቶች ኩላሊታቸውን  በ1,100 ዶላር  እየሸጡ መሆኑ ተሰምቷል። የቀድሞው የናይጄሪያ ምክትል ፕሬዚዳንት አቲኩ አቡበከር ይህን አሳዛኝ ሁኔታ በማንሳት ጥልቅ ስጋታቸውን ገልጸዋል። የችግሩ መንስኤ እና ወቅታዊ ሁኔታ፡ *የምግብ፣ የትራንስፖርትና የቤት ኪራይ ዋጋዎች እጅግ መናራቸው ለዚህ ችግር ዳርጓቸዋል። * ፖሊስ ሁለት የህክምና  ባለሙያዎችን ጨምሮ በአራት ግለሰቦች ላይ ህገ-ወጥ የሰዎች አካል ዝውውር ምርመራ እያካሄደ ይገኛል።   ምንም እንኳን ሪፖርቶቹ ሙሉ በሙሉ ባይረጋገጡም፣ የኢኮኖሚ ቀውሱ የሰውን አካል እስከ መሸጥ ማድረሱ ሁኔታውን እጅግ አሳሳቢ አድርጎታል። የቀድሞው ምክትል ፕሬዚዳንት መልእክት፡  ወጣቶች መሸጥ የሚገባቸው አካላቸውን ሳይሆን የፈጠራ ሃሳቦቻቸውን ሊሆን ይገባል ሲሉ አቲኩ አቡበከር አሳስበዋል።
5 686
8
🧠 ቻይና አእምሮን ከኮምፒውተር ጋር የሚያገናኝ አዲስ ቴክኖሎጂ ለገበያ እንዲቀርብ ፈቀደች ​የቻይና ብሔራዊ የመድኃኒትና የሕክምና ምርቶች አስተዳደር NEO የተሰኘውን የሳንቲም ያህል መጠን ያለው አ
🧠 ቻይና አእምሮን ከኮምፒውተር ጋር የሚያገናኝ አዲስ ቴክኖሎጂ ለገበያ እንዲቀርብ ፈቀደች ​የቻይና ብሔራዊ የመድኃኒትና የሕክምና ምርቶች አስተዳደር NEO የተሰኘውን የሳንቲም ያህል መጠን ያለው አእምሮን ከኮምፒውተር ጋር የሚያገናኝ (BCI) ቴክኖሎጂ ለገበያ እንዲቀርብ ፈቃድ ሰጠ። ​🔹 ዋና ዋና ነጥቦች፦ ​የዓለማችን የመጀመሪያው፦ በጽንግሁዋ ዩኒቨርሲቲ እና በኒውራክል ቴክኖሎጂ የተገነባው ይህ መሳሪያ፣ ከምርምር ማዕከላት ውጭ የሰዎችን የእንቅስቃሴ አቅም ለመመለስ ለገበያ እንዲቀርብ ፈቃድ ያገኘ በዓለማችን የመጀመሪያው በአእምሮ ውስጥ የሚተከል ቴክኖሎጂ ሆኗል። ​ከኢሎን መስክ Neuralink ያለው ልዩነት፦ የኢሎን መስክ ኒውራሊንክ (Neuralink) አሁንም በሰው ልጅ ላይ በሚደረግ የሙከራ ደረጃ ላይ የሚገኝ ሲሆን፣ NEO ግን ደህንነቱን ባስቀደመ ዲዛይኑ የንግድ ፈቃድ ማግኘት ችሏል። ​ደህንነቱና አሠራሩ፦ መሳሪያው የአእምሮ ክፍሎችን ጥሶ ከመግባት ይልቅ 8 ሴንሰሮቹ ከአእምሮ ውጫዊ ሽፋን (dura mater) ላይ የሚያርፉ በመሆናቸው የሕብረ-ሕዋሳት ጉዳትንና የደም መፈሰስን በእጅጉ ይቀንሳል። ​ለማን ይውላል፦ በጽኑ የአንገት አጥንትና የሕብረ-ሰstandard አደጋ ምክንያት የእጅና የእግር ሽባነት ለገጠማቸው ከ18 እስከ 60 ዕድሜ ክልል ውስጥ ላሉ አዋቂዎች የተፈቀደ ሲሆን፣ በሙከራዎችም 100% ስኬት በማስመዝገብ ታካሚዎች እንደ መብላትና መጠጣት ያሉ ተግባራትን በራሳቸው እንዲያከናውኑ አስችሏቸዋል። ​
6 217
9
ኢትዮጵያ በ83 ቢ. ብር ወጪ 16 ግዙፍ መርከቦችን ልትገዛ ነው ኢትዮጵያ የውጪና የገቢ ምርቶቿን የሎጂስቲክስ አቅርቦት ለማቀላጠፍ በ83 ነጥብ 1 ቢሊዮን ብር ወጪ 16 አዳዲስ መርከቦችን ለመግዛት
ኢትዮጵያ በ83 ቢ. ብር ወጪ 16 ግዙፍ መርከቦችን ልትገዛ ነው ኢትዮጵያ የውጪና የገቢ ምርቶቿን የሎጂስቲክስ አቅርቦት ለማቀላጠፍ በ83 ነጥብ 1 ቢሊዮን ብር ወጪ 16 አዳዲስ መርከቦችን ለመግዛት አቅዳለች። በቀጣይ አምስት ዓመታት ውስጥ የሚከናወነው ይህ የግዥ እቅድ አሁን ካሉት 10 መርከቦች በተጨማሪ የሚከናወን ሲሆን፣ ቀደም ሲል ከነበሩት ከ25 ሺህ እስከ 28 ሺህ ቶን አቅም በበለጠ ከ50 ሺህ እስከ 63 ሺህ ቶን የመሸከም አቅም ያላቸው ግዙፍ መርከቦችን የሚያካትት ነው። የኢትዮጵያ ባሕር ትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ እንደገለጸው፣ በአሁኑ ወቅት ከስድስት መርከቦች በላይ ሕጋዊ የግዥ ሥርዓት በሂደት ላይ ይገኛል። አዲሶቹ መርከቦች ስትራቴጂክ ግብዓቶችን በብቃት በማስገባትና ወደ ውጭ የሚላኩ ምርቶችን በወቅቱ በመላክ የሀገሪቱን የንግድ እንቅስቃሴ ውጤታማ ለማድረግ ከፍተኛ አስተዋጽኦ ይኖራቸዋል።
6 198
10
በመብረቅ ተመቶ በተአምር ከሞት የተረፈው ግለሰብ ! በአሜሪካን፣ ኒውዮርክ ውስጥ " ስታተን አይላንድ " የተባለ አካባቢ ነዋሪ የሆነው ቶማስ ፋህሚ የተባለ ግለሰብ ከመኪናው 15 እስከ 20 ጫማ ርቀት
በመብረቅ ተመቶ በተአምር ከሞት የተረፈው ግለሰብ ! በአሜሪካን፣ ኒውዮርክ ውስጥ " ስታተን አይላንድ " የተባለ አካባቢ ነዋሪ የሆነው ቶማስ ፋህሚ የተባለ ግለሰብ ከመኪናው 15 እስከ 20 ጫማ ርቀት ላይ ሳለ በድንገት በመብረቅ ተመቶ በተአምር ከሞት ተርፏል። ቪዲዮውን ከላይ  እንደምትመለከቱት  ግለሰቡ ከመኪናው ወርዶ ብዙም ሳይሄድ ነው በከባድ መብረቅ ተመትቶ ከሞት አፋፍ የተረፈው። በአካባቢው በነበረው አስቸጋሪ የአየር ሁኔታ ውስጥ የተከሰተው ይህ አስደንጋጭ አደጋ ፋህሚ ላይ ከፍተኛ የሆነ የአካል እና የስነ-ልቦና ስቃይ ፈጥሯል። በመብረቅ በተመታበት ወቅት በሁለቱም እግሮቹ ላይ ከባድ የመቃጠል ስሜት፣ የመደንዘዝ እና ከፍተኛ የህመም ስሜት እንደተሰማው ምስክርነቱን ሰጥቷል። አደጋው ከተከሰተ በኋላ " በሌላ መብረቅ እመታለሁ " የሚል ከፍተኛ ስጋትና ፍርሃት አድሮበት እንደነበር ተናግሯል። በአሁኑ ወቅት በህክምና ክትትል ከጉዳቱ በማገገም ላይ ያለው ቶማስ ፋህሚ፣ ይህ አስከፊ አደጋ በህይወት ላይ ያለውን አመለካከት ሙሉ በሙሉ እንደቀየረው ይናገራል። አደጋው ህይወትን ማድነቅ፣ ንጹህ አየርን መተንፈስ፣ ለዕለት ተዕለት ኑሮ ትልቅ ዋጋን መስጠት እንዳለበት አስተምሮታል።
6 477
11
#NGATResult ነሐሴ 20 እና 21/2018 ዓ.ም የተሰጠው የ2018 ዓ.ም የድኅረ-ምረቃ ፕሮግራሞች የመግቢያ ፈተና (NGAT) ውጤት ተለቋል። ውጤትዎን ለማየት 👇 https://result.eth+1
#NGATResult ነሐሴ 20 እና 21/2018 ዓ.ም የተሰጠው የ2018 ዓ.ም የድኅረ-ምረቃ ፕሮግራሞች የመግቢያ ፈተና (NGAT) ውጤት ተለቋል። ውጤትዎን ለማየት 👇 https://result.ethernet.edu.et ሊንኩን ከተጫኑ በኋላ 'NGAT Results' ላይ 'View Results' የሚለውን በመጫንና Username በማስገባት ውጤትዎን ይመልከቱ።
6 282
12
አፍሪካ ታሪካዊ ድል ተቀዳጀች፤ የተዛባው የዓለም ካርታ ሊቀየር ነው! የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት (UN) የአፍሪካን ትክክለኛ የቆዳ ስፋት በአግባቡ የሚያሳየውን አዲሱን "Equal Earth" የዓለ
አፍሪካ ታሪካዊ ድል ተቀዳጀች፤ የተዛባው የዓለም ካርታ ሊቀየር ነው! የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት (UN) የአፍሪካን ትክክለኛ የቆዳ ስፋት በአግባቡ የሚያሳየውን አዲሱን "Equal Earth" የዓለም ካርታ ለመጠቀም የቀረበውን የውሳኔ ሃሳብ በሙሉ ድምፅ በሚባል ደረጃ አጽድቋል። የድምፅ አሰጣጥ ውጤት፦ • 164 ሀገራት፦ ደግፈው አድቅቀዋል • 1 ሀገር፦ ተቃውሟል እሷም አሜሪካ ነች • 6 ሀገራት፦ ድምፅ ከመስጠት ተቆጥበዋል ውሳኔው በቶጎ አስተባባሪነት፣ በሌሎች የአፍሪካ ሀገራትና በአፍሪካ ህብረት አጋርነት የቀረበ ታሪካዊ እርምጃ ነው። ይህ ውሳኔ ለምን አስፈለገ? እስከዛሬ ስንጠቀምበት የነበረው "Mercator" በመባል የሚታወቀው የዓለም ካርታ የሀገራትን ትክክለኛ ስፋት አዛብቶ የሚያሳይ ነበር።  በካርታው ምክንያት በምድር ወገብ አቅራቢያ የሚገኙ እንደ አፍሪካ ያሉ አህጉራት በጣም አነስተኛ ሆነው ሲታዩ፣ ወደ ሰሜንና ደቡብ ዋልታ የተጠጉ ሀገራት ደግሞ ካላቸው ስፋት በላይ ገዝፈው ይታዩ ነበር። @Seledadotio @Seledadotio
6 085
13
🌼🌻🌼ለአዲሱ አመት አጭር ጊዜ የሚቆይ ትልቅ Discount🌼🌻🌼 ውበት እና ምቾት ያላቸው ኮምፈርቶች እናንተ በመረጣችሁት ከለር 🎨፣ እንደ አልጋዎቻችሁ ስፋት 📏 (በተለያዩ ሜትሮች) እንዲ
🌼🌻🌼ለአዲሱ አመት አጭር ጊዜ የሚቆይ ትልቅ Discount🌼🌻🌼   ውበት እና ምቾት ያላቸው ኮምፈርቶች እናንተ በመረጣችሁት ከለር 🎨፣ እንደ አልጋዎቻችሁ ስፋት 📏 (በተለያዩ ሜትሮች) እንዲሁም የተለያዩ የዋጋ አማራጮች 💰 አሟልተን አስገብተናል። ምቾትና ጥራታቸው በገበያው ላይ ካሉት ኮምፈርቶች ሁሉ በግልጽ የሚታይ ልዩነት  አሏቸው። ነጻ ዴሊቨሪ 🚚📦 በአዲስ አበባ 🌆 የምትገኙ ደንበኞቻችን ባላችሁበት በነጻ  እናደርሳለን። በክፍለሀገር 🌍 የምትገኙ �ደንበኞቻችን ደግሞ አዲስ በጀመርነው የስርጭት አገልግሎት 🚛ዴሊቨሪ እናደርጋለን። በፍጥነት ይደውሉ! 📞⚡️ 📞 ስልክ: 0910975512 https://t.me/joinkelalshopping
5 688
14
በካፋ ዞን በደረሰ የትራፊክ አደጋ የሁለት ሰዎች ሕይወት አለፈ፡፡ በካፋ ዞን ጨና ወረዳ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የሁለት ሰዎች ሕይወት ማለፉን የወረዳው ፖሊስ አስታውቋል። አደጋው ነሐሴ 28 ቀን 20
በካፋ ዞን በደረሰ የትራፊክ አደጋ የሁለት ሰዎች ሕይወት አለፈ፡፡ በካፋ ዞን ጨና ወረዳ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የሁለት ሰዎች ሕይወት ማለፉን የወረዳው ፖሊስ አስታውቋል። አደጋው ነሐሴ 28 ቀን 2018 ዓ.ም ከሌሊቱ 6 ሰዓት ገደማ በወረዳው ቦባ በላ ቀበሌ በተለምዶ ቄነች ተብሎ በሚጠራው አካባቢ መከሰቱ ተገልጿል። በዚህም ኮድ 3-32226 የሆነ ኤፍ ኤስ አር ጭነት መኪና ተገልብጦ በደረሰው አደጋ የአሽከርካሪውና የረዳቱ ህይወት ወዲያውኑ ማለፉን የክልሉ ፖሊስ ኮሚሽን የህዝብ ግንኙነትና ኮሚኒኬሽን ዳይሬክተር ኢንስፔክተር ደጀኔ አሰፋ ለብስራት ሬዲዮ ተናግረዋል። በአደጋው በንብረት ላይም ከፍተኛ ጉዳት መድረሱ የተገለፀ ሲሆን የአደጋው ትክክለኛ መንስኤ በመጣራት ላይ ይገኛል።አካባቢው ተደጋጋሚ አደጋ የሚደርስበት ሲሆን እና ከፍተኛ ቁልቁለት ያለው ቦታ በመሆኑ ችግሩን ለመፍታት የሚመለከተው አካል ተገቢውን መፍትሄ እንዲያፈላልግ ጥሪ ቀርቧል። በመሆኑም አሽከርካሪዎች በአካባቢው ሲያልፉ ፍጥነታቸውን በመቀነስ በጥንቃቄ ሊያሽከረክሩ ይገባል ሲሉ ኢንስፔክተር ደጀኔ አሰፋ ለብስራት ሬዲዮ  ተናግረዋል።
5 821
15
የሱዳኑ ጦር መሪ አብዱል ፋታህ አል-ቡርኻን አስመራ ገቡ የሱዳን ጦር አዛዥ እና የሉዓላዊ ምክር ቤት ሊቀ-መንበር ጄነራል አብዱል ፋታህ አል-ቡርኻን ኤርትራ የገቡ ሲሆን አስመራ አውሮፕላን ማረፊያ ሲ
የሱዳኑ ጦር መሪ አብዱል ፋታህ አል-ቡርኻን አስመራ  ገቡ የሱዳን ጦር አዛዥ እና የሉዓላዊ ምክር ቤት ሊቀ-መንበር ጄነራል አብዱል ፋታህ አል-ቡርኻን ኤርትራ የገቡ ሲሆን አስመራ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱም በፕሬዝደንት ኢሳያስ አፈወርቂ አቀባበል ተደርጎላቸዋል። አል-ቡርኻን ከፈጥኖ ደራሽ ኃይል (RSF) ጋር ውጊያ ውስጥ ከገቡ ወዲህ ዋነኛ ደጋፊያቸው ወደ ሆነችው ኤርትራ ሲያቀኑ በቅርብ ጊዜያት ውስጥ የዛሬው ለሁለተኛ ጊዜ ነው። የኤርትራ የኢንፎርሜሽን ሚኒስትር የማነ ገብረ መስቀል እንደገለጹት፣ የጄነራል አል-ቡርኻን ጉብኝት በሁለቱ ሀገራት መካከል የሚደረግ መደበኛ የምክክር አካል ነው። ሁለቱ መሪዎች በቆይታቸው የሁለቱን ሀገራት ግንኙነት ማጠናከር እና በቀጠናዊ ጉዳዮች ላይ እንደሚያተኩሩ ተናግረዋል።
6 479
16
ለስራ አጦች ደመወዝ መክፈል ተጀመረ‼️ አልጀርያ ስራ አጥ ለሆኑ ወጣቶቿ ደምሞዝ መክፈል ጀመረች የሰሜን አፍሪካዋ ሀገር አልጄሪያ ለዜጎቿ የዘረጋችው አስደናቂ የማህበራዊ ዋስትና እና የኢኮኖሚ ፖሊሲ በመላው አፍሪካ ከፍተኛ አድናቆትን እያተረፈ ይገኛል። ሀገሪቱ የተፈጥሮ ሀብቷን እና የኢኮኖሚ አቅሟን ቀጥታ የዜጎቿን ህይወት ለማሻሻል በሚያስችሉ ዘመናዊ ውሳኔዎች ላይ በመመደብ በአፍሪካ አዲስ ምሳሌነቷን እያሳየች ነው። ሀገሪቷ ስራ ለሌላቸው ወጣቶች በወር 96 ዶላር ድጋፍ ታደርጋለች። ይህ ድጋፍ ወጣቶች ስራ እስኪያገኙ ድረስ መሰረታዊ ፍላጎቶቻቸውን እንዲሸፍኑ የሚያስችል ሲሆን ከገንዘቡ በተጨማሪ ነፃ የጤና መድህን አገልግሎትም ያካትታል ተብሏል። በወር ከ 216 ዶላር በታች የሚያገኙ ዜጎች ምንም አይነት የገቢ ግብር እንዳይከፍሉ አድርጋለች። በተጨማሪም አነስተኛ የደመወዝ ወለል ወደ 170 ዶላር ከፍ በማድረግ የዜጎችን የመግዛት አቅም እንዲሻሻል አድርጋለች። ከዚህ በተጨማሪም ለህዝቧ በሙሉ ነፃ የኤሌክትሪክ አቅርቦት አረጋግጣለች። አልጄሪያ ግዙፍ የተፈጥሮ ጋዝ እና የሃይል አቅሟን በመጠቀም 100 በመቶ ለሚጠጉ ዜጎቿ ሙሉ በሙሉ ተራሽ እና ነፃ የሆነ የኤሌክትሪክ አቅርቦት ማድረስ ችላለች። ይህም በገጠር እና በከተማ የሚኖሩ ዜጎቿ በእኩል መሰረታዊ አገልግሎቶች ተጠቃሚ እንዲሆኑ አድርጓል ነው የተባለው።
7 084
17
ቡና አብዝቶ መጠጣት የእንቅልፍ ጊዜን ቢያሳጥርም ጥልቀቱን እንደሚጨምር ተነገረ ​በቀን አራት ወይም ከዚያ በላይ ሲኒ ቡና መጠጣት የእንቅልፍ ቆይታን ያሳጥራል፤ ሆኖም በእንቅልፍ ወቅት የሚገኘውን ጥልቅ እረፍት እንደሚጨምር አዲስ ጥናት ይፋ አደረገ። ​በስዊዘርላንዱ ተመራማሪ በቤንጃሚን ስተኪ የተመራው ይህ ጥናት፣ የዩኬ ባዮባንክ እና የHypnoLaus መረጃዎችን በመተንተን የተሰራ ነው። ተመራማሪዎቹ እንዳረጋገጡት፣ ከፍተኛ መጠን ያለው ካፌይን መውሰድ የእንቅልፍ ሰዓትን በ11 ደቂቃ ያህል ያሳጥራል። ​ነገር ግን፣ የሰውነት ህዋሳትን ለማደስ እና ኃይልን ለማገገም ወሳኝ የሆነው "የዝቅተኛ ሞገድ እንቅልፍ"  ጥልቀት ይጨምራል። ሳይንቲስቶች እንደሚሉት፣ ይህ የሰውነት ተፈጥሯዊ ምላሽ ሲሆን፣ ያጣውን አጭር የእንቅልፍ ሰዓት በጥልቅ እንቅልፍ ለማካካስ የሚያደርገው ጥረት ነው። ​ጥናቱ ቡና የእንቅልፍ መጠንን ቢቀንስም፣ የጥራት መጠኑ ላይ አዎንታዊ ተፅዕኖ እንደሚፈጥር አመልክቷል። @Seledadotio @Seledadotio
7 121
18
🌼🌼🌼🌼 በግ በኪሎ 🌼🌼🌼🌼 👉 0982 - 89 89 40 የበዓል ገበያ ድካም ቀረ! በስጋቸው ጣዕም እና ጥራት የሚታወቁትን እውነተኛ #የደብረብርሃን በግና ፍየሎች በኪሎ መዝነን ባሉበት
🌼🌼🌼🌼 በግ በኪሎ 🌼🌼🌼🌼          👉  0982 - 89 89 40    የበዓል ገበያ ድካም ቀረ! በስጋቸው ጣዕም እና ጥራት የሚታወቁትን እውነተኛ #የደብረብርሃን በግና ፍየሎች በኪሎ መዝነን ባሉበት እናቀርባለን። ፈጥነዉ ይደዉሉ☎️📞 0982 - 89 89 40
7 001
19
ብልፅግና ከ70-80% አዲስ ተሿሚዎች‼️ ብልጽግና ፓርቲ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ይፋ ያደረገውን የሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ ውጤትን ተከትሎ በሚመሰርተው መንግስት ውስጥ ከ70 እስከ 80 በመቶ የሚሆነውን ከፍተኛ የኃላፊነት ቦታ ለአዲስ ተሿሚዎች ለመስጠት መወሰኑ ተሰማ። የፓርቲው ፕሬዝዳንት ጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ይህንን ውሳኔያቸውን በሚንስትር እንዲሁም ሚንስትር ዲኤታ ቦታዎች ላይ እየሠሩ ለሚገኙ ተሿሚዎች ማሳወቃቸውን የገለጡልን ምንጮች፤ ረዘም ላሉ ዓመታት በአመራርነት ያገለገሉ ተሿሚዎች ራሳቸውን ለሌላ ተልዕኮ እንዲያዘጋጁ እንደተነገራቸው ጠቁመዋል። ይህም በሚንስትር እንዲሁም በሚንስትር ዲኤታነት እያገለገሉ ከሚገኙ ተሿሚዎች መካከል በአምባሳደርነት የሚሾሙ እንደሚኖሩ ጠቋሚ መሆኑን ሰምተናል።      ጠቅላይ ሚንስትሩ፤ ሚንስትሮችንና ሚንስትር ዲኤታዎችን በሰበሰቡበት መድረክ “ከ70 እስከ 80 በመቶ የሚሆነው ከፍተኛ የኃላፊነት ቦታ ላይ ለውጥ ይደረጋል” ሲሉ መናገራቸውን የገለጡልን ምንጫችን፤ ከዚህ ውሳኔያቸው በኋላ ከሚንስትሮች እና ሚንስትር ዲኤታዎች ጋር ለቀናት ስብሰባ ላይ መሆናቸውን ነግረውናል። ጠቅላይ ሚንስትሩ ከአምስት ዓመታት በፊት ካቢኔያቸውን ባዋቀሩበት ወቅት፤ ከ22ቱ የሚንስትርነት ቦታዎች መካከል ሦስቱን ለተቃዋሚ የፖለቲካ ፓርቲ አመራሮች መስጠታቸው የሚታወስ ሲሆን፤ በአሁኑ የካቢኔ ምርጫም የሚንስትርነት ሹመት የሚሰጣቸው የተቃዋሚ ፓርቲ አመራሮች የሚኖሩበት ዕድል ሰፊ መሆኑን ምንጮች ነግረውናል። ዋዜማ ያነጋገረቻቸው የፓርቲዎች አመራሮች፤ ከሹመት ጋር በተያያዘ እስካሁን ለፓርቲያቸው የቀረበ ጥያቄ አለመኖሩን የገለጹ ቢሆንም፤ ሹመት እንደሚሰጣቸው ቃል እንደተገባላቸው የሚገልጡ የፓርቲ አመራሮች መኖራቸውን ሰምተናል። እየተካሄዱ ያሉ ስብሰባዎች ጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ ሚንስትሮችን ለብቻ፤ ሚንስትር ዲኤታዎችንም ለብቻ ሰብስበው ማነጋገራቸውን የገለጡልን ምንጮች፤ በስብሰባዎቹ ያለፉት ዓመታትን ከመገምገም ባለፈ አዲስ የተዘጋጁ ሰነዶች ቀርበው ውይይት እየተካሄደባቸው ነው። በስብሰባዎቹ ከሚቀርቡ ሰነዶች ባሻገር፤ የቡድን ውይይቶች እየተካሄዱ መሆናቸውንም ሰምተናል። ሚንስትሮች ስብሰባ ማድረግ ከጀመሩ ሁለተኛ ሳምንት ያስቆጠሩ ሲሆን በዚህኛው ሳምንት የተጀመረው የሚንስትር ዲኤታዎች ስብሰባ ደግሞ ስልክ ይዞ መግባት የተከለከለበት መሆኑን አውቀናል። አዲስ አበባ ከተማ ውስጥ እየተካሄደ እንደሆነ የተነገረለት ይህ ስብሰባ ለተጨማሪ ቀናት እንደሚቀጥልም ምንጮች ጠቁመዋል።Via : ዋዜማ @Seledadotio @Seledadotio
8 107
20
ጣሊያን ግብፅና ኢትዮጵያንለመሸምገልፈቃደኛመኗን ገለጸች ጣሊያን በዓባይ ውኃ ውዝግብ ዙሪያ በግብፅ እና በኢትዮጵያ መካከል ውይይት ለማቀናጀት ፍላጎት እንዳላት አስታወቀች። ሁለቱ አገሮች ዓለም አቀፍ
ጣሊያን ግብፅና ኢትዮጵያንለመሸምገልፈቃደኛመኗን ገለጸች ጣሊያን በዓባይ ውኃ ውዝግብ ዙሪያ በግብፅ እና በኢትዮጵያ መካከል ውይይት ለማቀናጀት ፍላጎት እንዳላት አስታወቀች። ሁለቱ አገሮች ዓለም አቀፍ ሕግን ጠብቀው በሰላማዊ መንገድ ፍትሃዊ መፍትሔ ላይ እንዲደርሱም አሳስባለች። የጣሊያን የውጭ ጉዳይ ሚንስትር አንቶኒዮ ታጃኒ ይህንን ሐሳብ ያነሱት ከግብፅ አቻቸው ጋር በግብፅ ኤል አላሜይን ከተማ ሐሙስ ዕለት ባደረጉት ውይይት ላይ ነው። ግብፅና ኢትዮጵያ ከተስማሙ ሮም አስታራቂ በመሆን ውይይቱን ማገዝ ትችላለች ያሉት ሚንስትሩ፣ ጣሊያን ከኢትዮጵያ ጋር ያላት ጥሩ ግንኙነት ችግሩን በሰላም ለመፍታት እንደሚያግዝ ጠቁመዋል።
8 030