ch
Feedback
Dire Dawa Government Communication Affairs Office

Dire Dawa Government Communication Affairs Office

前往频道在 Telegram

government organization

显示更多
1 783
订阅者
+424 小时
+127
+4230

数据加载中...

吸引订阅者
七月 '26
七月 '26
+16
在0个频道中
六月 '26
+71
在0个频道中
Get PRO
五月 '26
+54
在0个频道中
Get PRO
四月 '26
+37
在2个频道中
Get PRO
三月 '26
+33
在3个频道中
Get PRO
二月 '26
+31
在1个频道中
Get PRO
一月 '26
+33
在1个频道中
Get PRO
十二月 '25
+46
在1个频道中
Get PRO
十一月 '25
+17
在0个频道中
Get PRO
十月 '25
+60
在2个频道中
Get PRO
九月 '25
+30
在0个频道中
Get PRO
八月 '25
+39
在0个频道中
Get PRO
七月 '25
+44
在2个频道中
Get PRO
六月 '25
+30
在0个频道中
Get PRO
五月 '25
+53
在1个频道中
Get PRO
四月 '25
+41
在1个频道中
Get PRO
三月 '25
+25
在1个频道中
Get PRO
二月 '25
+91
在0个频道中
Get PRO
一月 '25
+90
在3个频道中
Get PRO
十二月 '24
+73
在1个频道中
Get PRO
十一月 '24
+116
在2个频道中
Get PRO
十月 '24
+85
在1个频道中
Get PRO
九月 '24
+96
在0个频道中
Get PRO
八月 '24
+120
在0个频道中
Get PRO
七月 '24
+205
在0个频道中
Get PRO
六月 '24
+129
在0个频道中
Get PRO
五月 '24
+162
在0个频道中
Get PRO
四月 '24
+82
在1个频道中
Get PRO
三月 '24
+77
在0个频道中
Get PRO
二月 '24
+137
在0个频道中
Get PRO
一月 '24
+60
在0个频道中
Get PRO
十二月 '23
+53
在0个频道中
Get PRO
十一月 '23
+24
在0个频道中
Get PRO
十月 '23
+69
在1个频道中
Get PRO
九月 '23
+75
在0个频道中
Get PRO
八月 '23
+14
在0个频道中
Get PRO
七月 '23
+11
在0个频道中
Get PRO
六月 '23
+3
在0个频道中
Get PRO
五月 '23
+6
在0个频道中
Get PRO
四月 '23
+8
在0个频道中
Get PRO
三月 '23
+2
在0个频道中
Get PRO
二月 '23
+9
在0个频道中
Get PRO
一月 '23
+13
在0个频道中
Get PRO
十二月 '22
+14
在0个频道中
Get PRO
十一月 '22
+29
在0个频道中
Get PRO
十月 '22
+81
在0个频道中
Get PRO
九月 '22
+45
在0个频道中
Get PRO
八月 '22
+14
在0个频道中
Get PRO
七月 '22
+13
在0个频道中
Get PRO
六月 '22
+283
在0个频道中
日期
订阅者增长
提及
频道
06 七月+4
05 七月+5
04 七月+2
03 七月+3
02 七月0
01 七月+2
频道帖子
ከሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት ለጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የተነሡ ጥያቄዎች:- ********************* 👉 የ12ኛ ክፍል እና የዩኒቨርሲቲ መውጫ ፈተናዎች ውጤት ማሽቆ
+4
ከሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት ለጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የተነሡ ጥያቄዎች:- ********************* 👉 የ12ኛ ክፍል እና የዩኒቨርሲቲ መውጫ ፈተናዎች ውጤት ማሽቆልቆል በትምህርት ጥራት፣ በመሠረተ ልማት እና በግብዓት አቅርቦት ረገድ ሰፊ የቤት ሥራ መኖሩን ያሳያል፤ በዚህ ጉዳይ መንግሥት ምን ዓይነት የአጭር እና የረጅም ጊዜ ስልታዊ ማሻሻያዎችን እየወሰደ ይገኛል? 👉 መንግሥት ከነባራዊ ዓለም አቀፍ ሁኔታዎች ትምህርት በመውሰድ የሀገራችንን የረጅም ጊዜ የባሕር በር ባለቤትነት፣ የንግድ ዋስትና እና የኢኮኖሚ ሉዓላዊነት ለማረጋገጥ በቀጣይ 10 ዓመታት ምን ዓይነት ተጨማሪ የዲፕሎማሲ አቅጣጫዎችን እና የፖሊሲ እርምጃዎችን ይከተላል? 👉 የኢትዮጵያን ፍትሐዊ እና ታሪካዊ ጥያቄ ለማዛባት ለሚንቀሳቀሱ የውጭ ኃይሎች እና ከነሱ ጋር ለሚተባበሩ የውስጥ አካላት መንግሥት ያለው መልዕክት ምንድን ነው? 👉 በመሠረተ ልማት ወደኋላ የቀሩ አካባቢዎችን የመንገድ፣ የቴሌኮም እና የኤሌክትሪክ ተደራሽነት ለማስፋፋት የተዘጋጀ የተለየ እቅድ ወይም ፕሮግራም አለ? 👉 በሀገራችን በተለያዩ አካባቢዎች ዜጎች በነጻነት የሚንቀሳቀሱበትን አስቻይ ሁኔታ ለመፍጠር መንግስት የህግ የበላይነትን ለማስከበር ምን አቅጣጫ ይዟል? 👉 ሀገራችን የሚገባትን የመሠረተ ልማት አቅም ለማሳደግ በተለይም በመንገዶች ማስፋፊያ እና ጥራት ማሻሻል ላይ ትኩረት ሊደረግ ይገባል 👉 የኢትዮጵያን ብሄራዊ ጥቅም ለማስከበር መንግሥት የሚከተለው አቅጣጫ ላይ ማብራሪያ ቢሰጥ 👉 በጤናው ዘርፍ የሚታየውን የመድሀኒት እቅርቦት እና አገልግሎት አሰጣጥ ችግሮችን ለመቅረፍ ምን አይነት ተጨባጭ ርምጃዎችን እየወሰደ ይገኛል? 👉 የማክሮ ኢኮኖሚ ከዋና ዋና ምሰሶዎቹ አንፃር በምን ደረጃ ላይ ይገኛል?

2
በ6ኛው የኢፌዴሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በ5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 30ኛ መደበኛ ስብሰባ ለጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የተነሡ ጥያቄዎች፦ ********************* 👉 የወ+8
በ6ኛው የኢፌዴሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በ5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 30ኛ መደበኛ ስብሰባ ለጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የተነሡ ጥያቄዎች፦ ********************* 👉 የወደብ የኅልውናችን ጉዳይ ነው፤ የወደብና የባህር በር ጉዳይ ምን ደረጃ ላይ እንዳለ ቢገልጹልን? 👉 የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ሂደት በተያዘለት የጊዜ ሠሌዳ መሠረት ተጠናቅቆ የታለመለትን ሀገራዊ ዓላማ እንዲያሳካ መንግሥት በቀጣይ ምን ዓይነት የሎጂስቲክስ፣ ፖለቲካዊና ተቋማዊ ድጋፍ ያደርጋል? 👉 ተጀምረው ላልተጠናቀቁ እና ታቅደው ላልተጀመሩ ፕሮጀክቶች ምን የታሰበ ነገር አለ? 👉 አነስተኛ ገቢ ላላቸው እና ለመንግሥት ሠራተኞች የኑሮ ጫናን ለመቋቋም ምን ታስቧል፤ ከሚመሠረተው አዲሱ መንግሥት ምን እንጠብቅ? 👉 የተማሪዎች ምገባ ፕሮግራም የሰብዓዊ መብት ጉዳይ ስለሆነ ለሁሉም ክልሎች አስገዳጅ ሆኖ ቢቀርብ? 👉 የመንግሥት መዋቅር ተጠቅሞ በዜጎች ላይ ምዝበራ የሚፈጽሙ አካላት ላይ ገዥው ፓርቲ መዋቅሩን የማጽዳት እና ተጠያቂነትን የማስፈኑን ጉዳይ እንዴት ሊያስተካክለው አስቧል? 👉 ከፀጥታ አኳያ እየተሻሻሉ ያሉ ጉዳይ ቢኖርም፣ አሁንም አንዳንድ ቦታዎች ችግሮች አሉ፤ በዚህ ጉዳይ ላይ ምን መፍትሔ ለመስጠት ታስቧል? 👉 ከነዳጅ ጋር በተያያዘ፦ መንግሥት ለነዳጅ ድጎማ ቢያደርግም የነዳጅ ሽያጭ እና ስርጭት ከብልሹ አሠራር ሊድን አልቻለም። በዚህ ላይ መንግሥት የያዘው መፍትሔ ምንድን ነው? 👉 በትግራይ ክልል ዘላቂ ሰላም ለማረጋገጥ እና የትግራይ ሕዝብ የሰላም እንዲያገኝ በመንግሥት በኩል እየተደረገ ያለውን ጥረት ቢያሳውቁን? 👉 ሰላምን ወደ ዘላቂ መሠረት ለማሸጋገር ከምሁራን፣ ከፖለቲካ ፓርቲዎች እና ከህዝቡ ምን አይነት ንቁ ተሳትፎ ይጠበቃል? 👉 በትላልቅ ፕሮጀክቶች ምክንያት የሚነሡ ዜጎች
23
3
የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 30ኛ መደበኛ ስብሰባ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በተገኙበት መካሄድ ጀመረ ******************* 6ኛው የኢፌዴሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በ5ኛ+5
የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 30ኛ መደበኛ ስብሰባ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በተገኙበት መካሄድ ጀመረ ******************* 6ኛው የኢፌዴሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በ5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 30ኛ መደበኛ ስብሰባ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በተገኙበት መካሄድ ጀምሯል። የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የዛሬው አጀንዳዎች፦ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ለሚነሡላቸው ጥያቄዎች ማብራሪያ እና ምላሽ ይሰጣሉ፤ ምክር ቤቱ የ2019 ዓ.ም በጀት አዋጅ ይፀድቃል፤ የ2018 ዓ.ም በጀት ዓመት ማጠቃለያ ሪፖርት ላይ መወያየት ናቸው። አጀንዳዎቹ በምክር ቤቱ ፀድቀዋል። #Ethiopia #EBC #PMAbiyAhmed #Parliament #NationalBudget #Budget2019 See less
17
4
#Warka Golaha Wakiillada Shacabka ee Ismaamulka Dir Dhabe oo Dhageystay Warbixinnada Waxqabadka Maxkamadaha iyo Wakaaladda Wa+9
#Warka Golaha Wakiillada Shacabka ee Ismaamulka Dir Dhabe oo Dhageystay Warbixinnada Waxqabadka Maxkamadaha iyo Wakaaladda Warbaahinta #DGC Agaali 29/2018T.I Waxaa la shaaciyey in casriyeynta tiknoolajiyadda ay laf-dhabar u tahay dhismaha nidaam garsoor oo hufan, tayo leh, isla markaana bulshada si fudud ugu adeegaya. Golaha Wakiillada Shacabka ee Ismaamulka Dir Dhabe ayaa maanta dhageystay warbixinta hirgelinta qorshaha sannad-miisaaniyadeedka 2018 ee Maxkamadaha Ismaamulka. Warbixinta waxaa Golaha u soo bandhigay Madaxweynaha Maxkamadda Racfaanka Ismaamulka, Mudane Nejib Idris. Madaxweynaha Maxkamadda Racfaanka ayaa sheegay in muddadii sannad-miisaaniyadeedka la hirgeliyey hawlo wax ku ool ah oo lagu xoojinayo maamul-wanaagga, kor loogu qaadayo tayada adeegyada garsoorka, isla markaana lagu daboolayo baahida bulshada ee caddaaladda. Shucayb daahir Sawirka Aganywo shawaaraga
19
5
#Oduu/Hojmaata Kenninsa Murtee Haqaa Si'ataafi Ariifachiisaa Mirkaneessuurratti Teeknolojii Fayyadaamuun milkaa'inni Jajjabee+9
#Oduu/Hojmaata Kenninsa Murtee Haqaa Si'ataafi Ariifachiisaa Mirkaneessuurratti Teeknolojii Fayyadaamuun milkaa'inni Jajjabeessaan Galmaa'uun Ibsame. #DGC Waxabajjii 29/2018 Manni Marii Bulchinsa Dirree Dhawaa Raawwii Karoora Mana Murtii Bulchinsa Dirree Dhawaa Bara 2018 Gamaaggame. Manni marichaa Yaa'ii idileesaa 12ffaa Bara Hojii 3ffaa Waggaa 5ffaa har'a gaggeessuu kan jalqabe yommuu ta'u, oolmaa Waaree Boodaarrattis Gabaasa raawwii bara 2018 Manneen Murtii Bulchinsa Dirree Dhawaa Pirezidaantii Mana Murtii Oliyyannoo Bulchinsa Dirree Dhawaa Obbo Najiib Idirisiin Dhihaate gamaaggameeti jira. Itti quufinsa Kenninsa Murtee haqaa hawaasa bulchinsaa fi bulchinsa gaarii mirkaneessuuf hojiileen baa'een Bara bajataa 2018 kanatti hojjetamuu Obbo Najiib Idiris ibsaniiti jiran. Iliyaas Aammeetiin Suuraa: Agenyehu Shawaragaa
19
6
#ዜና /የፍትህ ስርዓቱን በቴክኖሎጂ በማዘመን ቀልጣፋና አገልግሎት በመስጠት ተደራሽነትን ማሳደግ መቻሉ ተገለጸ #DGC ሰኔ 29/2018 የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት የአስተዳደሩ ፍርድ ቤቶች የ20+9
#ዜና /የፍትህ ስርዓቱን በቴክኖሎጂ በማዘመን ቀልጣፋና አገልግሎት በመስጠት ተደራሽነትን ማሳደግ መቻሉ ተገለጸ #DGC ሰኔ 29/2018 የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት የአስተዳደሩ ፍርድ ቤቶች የ2018 በጀት እቅድ አፈፃፀም ሪፖርት አደመጠ። ምክር ቤቱ የድሬዳዋ አስተዳደር ፍርድ ቤቶች የ2018 ዓ/ም የስራ እቅድ አፈፃፀም ሪፖርት ያደመጠ ሲሆን ሪፖርቱን የአስተዳደሩ የይግባኘ ሰሚ ፍርድ ቤት ፕሬዝዳንት አቶ ነጂብ ኢድሪስ አቅርበዋል። የአስተዳደሩን ህዝብ የፍትሕ ፍላጎት በማርካት መልካም አስተዳደር ለማረጋገጥ በበጀት ዓመቱ ዘርፈብዙ ስራዎች መሰራታቸውን ገልጸዋል ። በሪፖርቱም እንደተመለከተው የፍርድ ቤቶች የፋይል አያያዝን ወደ ዘመናዊ ዲጂታል ሥርዓት በመለወጥ የፍትህ አሰጣጡን ይበልጥ ቀልጣፋና ውጤታማ እንዳደረገው ተገልጿል። ማህበረሰቡ ሳይንገላታ በአከባቢው በባህሉና በወጉ መሠረት በባህላዊ ፍርድ ቤቶች የፍትህ አገልግሎት እንዲያገኝ የተከናወኑ ተግባራት ለፍትህ ስርአቱ አጋዥ በመሆን ውጤት የተመዘገበበት መሆኑ በሪፖርቱ ተብራርቷል። በቀረቡት ሪፖርት ላይም የምክር ቤት አባላቱ ላቀረቧቸው ጥያቄዎች ምላሽና ማብራሪያ ሰጠውባቸው በምክር ቤት አባላቱ ሙሉ ድምፅ ፀድቋል። በመቀጠልም የድሬዳዋ አስተዳደር መገናኛ ብዙሃን ድርጅት የ2018 በጀት ዓመት እቅድ አፈጻጸም ሪፖርት በአስተዳደሩ መገናኛ ብዙሃን ድርጅት ስራ አስኪያጅ በአቶ ጣሂር ሮብሌ በዝርዝር ቀርቧል። በሪፖርቱም ድርጅቱ በአራት ስትራቴጂካዊ ቁልፍ ተግባራት ተቋማዊ የማስፈጸም አቅም ከመገንባት አኳያ፣የፕሮግራም ይዘት ጥራት ፣የዘመኑ የሚዲያ ቴክኖሎጂን ተግባራዊ በማድረግ እና ገቢን ከማሳደግ አንጻር የተሰሩ ስራዎችን በዝርዝር ለምክርቤት አባላቱ አቅርበዋል። ሰላም ለማ ምስል:- አገኘው ሸዋረጋ
18
7
#Warka| kal-fadhiga golaha wakiilada shacabka ee ismaamulka dir dhaba ayaa maanta shirkoodi caadiga ee 12-aad sannadkii 5-aad+9
#Warka| kal-fadhiga golaha wakiilada shacabka ee ismaamulka dir dhaba ayaa maanta shirkoodi caadiga ee 12-aad sannadkii 5-aad ee muddada-xileedka 3-aad Waxaa lagu soo bandhigay war-bixintii waxqabadkii sannad miisaaniyeedkani soo gaba gabooday ee 2018 T.I #DGC| agaali 29/2018 T.I Golaha ismaamulka Dir dhaba ayaa ka-fadhigiisii 12-aad ee caadiga ah waxaana lagu sheegay in hawlihii isku-dhafka ahaa ee horumarinta iyo maamulka suuban ee laga hirgashay ismaamulka Dir dhaba laga soo hooyay natiijooyin la taaban karo kal-fadhigani golaha ayaa waxaa warbixinta waxqabadka soo jeediyay Duqa ismaamulka Dir dhaba Mudane Khadiir Jawhar ayaa xusay in mashaariicda isku-dhafka ah ee horumarinta iyo maamulka-suuban ayaa natiijooyin dhab ah oo la taaban karo laga soo hooyay.
18
8
#Oduu | Manni Marii Bulchinsa Dirree Dhawaa Yaa'ii Idilee 12ffaa Bara Hojii 3ffaa Waggaa 5ffaa Har'a Jalqabe Waaree Boodas It+9
#Oduu | Manni Marii Bulchinsa Dirree Dhawaa Yaa'ii Idilee 12ffaa Bara Hojii 3ffaa Waggaa 5ffaa Har'a Jalqabe Waaree Boodas Itti Fufeeti Jira. #DGC | Waxabajjii 29/2018 Yaa'icharrattis Gabaasni Raawwii Karoora Hojii Bara 2018 fi Karoorri Bara 2018 Mana Marichaa Hogganaa Waajjira Mana Marichaa Obbo Fu'aad Mohaammadiin Bal'inaan dhihaateeti jira. Gabaasaafi karoora dhihaaterratti miseensonni mana marichaa gaafileefi Yaada dhiheessuun mariin taasifame. Gaafileefi yaadota miseensota Mana marichaarraa dhihaaterratti Afayaa'iin Mana Marii Bulchinsa Dirree Dhawaa Kabajamoo Obbo Abdii Muktaar ibsa bal'aa kan kennan yommuu ta'u, gabaasni hojii bara 2018fi Karoorri bara 2019 mana marichaa sgalee guutuun mirkaneeffameeti jira. Yeroo ammaa kanattis Gabaasni Raawwii Manneen Murtii kan Bara 2018 dhihaachaati jira. Iliyaas Aammeetiin Suuraa: Agenyehu Shawaaraggaa
18
9
#Warka waxaa la bilaabay galinkii danbe fadhigiisii ​​12-aad ee caadiga ahaa, sannadkii 5-aad, muddo xileedkii 3-aad ee golla+9
#Warka waxaa la bilaabay galinkii danbe fadhigiisii ​​12-aad ee caadiga ahaa, sannadkii 5-aad, muddo xileedkii 3-aad ee gollaha wakiilada shacabka ismaamulka dir dhaba. # DGC Agaali 29/2018T.I Shirka waxaa si qoto dheer loogu soo bandhigay Warbixinta Waxqabadka Sannad-miisaaniyadeedka 2018 iyo Qorshaha Horumarinta Sannad-miisaaniyadeedka 2019 ee Ismaamulka Dir Dhabe, kuwaas oo uu Golaha u soo jeediyay Madaxa Xafiiska Golaha Wakiillada Shacabka, Mudane Fuaad Maxamed. Xubnaha Golaha ayaa warbixinta iyo qorshaha ka yeeshay dood wax ku ool ah, iyagoo soo bandhigay talooyin iyo aragtiyo lagu horumarinayo qorshaha sannadka soo socda. Gunaanadkii, Afhayeenka Golaha Wakiillada Shacabka, Mudane Cabdi Muktaar, ayaa ku dhawaaqay in Golaha si wadajir ah u ansixiyay Warbixinta Waxqabadka Sannad-miisaaniyadeedka 2018 iyo Qorshaha Horumarinta Sannad-miisaaniyadeedka 2019. Shucayb daahir Sawirka Aganywo shawaaraga
18
10
# ዜና/የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት የ3ኛ የስራ ዘመን፣ 5ኛ ዓመት፣ 12ኛ መደበኛ ጉባኤው በከሰዓት ውሎም ቀጥሏል በጉባኤውም የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት የ2018 በጀት ዓመት እቅድ አፈጻጸም+9
# ዜና/የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት የ3ኛ የስራ ዘመን፣ 5ኛ ዓመት፣ 12ኛ መደበኛ ጉባኤው በከሰዓት ውሎም ቀጥሏል በጉባኤውም የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት የ2018 በጀት ዓመት እቅድ አፈጻጸም ሪፖርት እና የ2019 በጀት ዓመት የልማት እቅድ በምክር ቤቱ ጽ/ቤት ኃላፊ በአቶ ፉዓድ መሀመድ በዝርዝር ቀርቧል። በቀረበውም ሪፖርት እና እቅድ ላይም የምክር ቤቱ አባላት ያላቸውን ጥያቄዎች እና አስተያየት ሰጥተዋል ። ከምክር ቤቱ አባላት ለተነሱ ጥያቄዎችና አስተያየት የምክር ቤቱ አፈጉባኤ የተከበሩ አቶ አብዲ ሙክታር ማብራርያ ሰጥተው የአስተዳደር ምክር ቤት የ2018 በጀት ዓመት እቅድ አፈጻጸም ሪፖርት እና የ2019 በጀት ዓመት የልማት እቅድ በሙሉ ድምጽ አጽድቋል ። በመቀጠልም የድሬደዋ አስተዳደር ፍርድ ቤቶች የ2018 በጀት ዓመት እቅድ አፈጻጸም ሪፖርት እየቀረበ ይገኛል። ሰላም ለማ ምስል:- አገኘው ሸዋረጋ
19
11
#ዜና በድሬዳዋ አስተዳደር የተከናወኑ የተቀናጁ የልማትና የመልካም አስተዳደር ሥራዎች ተጨባጭ ውጤት ያስገኙ መሆናቸው ተገለፀ #DGC ሰኔ 29/2018 የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት በ3ኛ የሥራ ዘመ+9
#ዜና በድሬዳዋ አስተዳደር የተከናወኑ የተቀናጁ የልማትና የመልካም አስተዳደር ሥራዎች ተጨባጭ ውጤት ያስገኙ መሆናቸው ተገለፀ #DGC ሰኔ 29/2018 የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት በ3ኛ የሥራ ዘመን፣ 5ኛ ዓመት፣ 12ኛ መደበኛ ጉባኤውን እያካሄደ ይገኛል። በጉባኤው ላይ የድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ከንቲባ አቶ ከድር ጁሀር የ2018 በጀት ዓመት የዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት ያቀረቡ ሲሆን፣ የተቀናጁ የልማትና የመልካም አስተዳደር ሥራዎች ተጨባጭ ውጤት ማምጣታቸውን ገልጸዋል። በመሠረተ ልማት ዘርፍ ለኮሪደር ልማትና ከተማ ማደስ 3.69 ቢሊዮን ብር ወጪ ተደርጎ 17 ኪሎ ሜትር ዘመናዊ መንገድ የተገነባ ሲሆን፣ ከ147 የካፒታል ፕሮጀክቶች ውስጥ 94ቱ ሙሉ በሙሉ ተጠናቀዋል። ከተማዋን የኢንዱስትሪና አገልግሎት ማዕከል ለማድረግ የተሠራ ሲሆን፣ በገጠርም የውሃና አነስተኛ መስኖ መሠረተ ልማቶች ተገንብተዋል።የዕለት ደራሽ ድጋፍ ተጠቃሚዎችን ቁጥር ከ64 ሺህ በላይ ወደ 8,114 በመቀነስ 56,057 ዜጎችን ከተረጂነት ማላቀቅ ተችሏል። የገጠር ሴፍትኔት ተጠቃሚዎችም ወደ 26,971 ዝቅ ብለዋል። በከተማና በገጠር ለ38,195 ዜጎች ቋሚና ጊዜያዊ የሥራ ዕድል የተፈጠረ ሲሆን፣ ከነዚህ ውስጥ 10,437ቱ በኮሪደር ልማቱና በከተማ ማደስ ፕሮጀክቱ የተሰማሩ ናቸው። የዋጋ ግሽበትን ለመቆጣጠር በተሰሩ ሥራዎች አጠቃላይ የዋጋ ንረት ከ28 ወደ 13.4 በመቶ፣ የምግብ ዋጋ ደግሞ ከ27 ወደ 11.1 በመቶ ዝቅ ብሏል። ለዚህም 51 የሰንበት ገበያዎችን በማካሄድ ከ610 ሺህ ኩንታል በላይ ጤፍ፣ ስኳር፣ ዘይት፣ የኢንዱስትሪ ምርቶችና አትክልት በተመጣጣኝ ዋጋ ቀርቧል። በኤደን ሳሙኤል ፎቶ:-አገኘው ሸዋረጋ
18
12
#Warka| waxaa la bilaabay fadhigiisii ​​12-aad ee caadiga ahaa, sannadkii 5-aad, muddo xileedkii 3-aad ee gollaha wakiilada s+8
#Warka| waxaa la bilaabay fadhigiisii ​​12-aad ee caadiga ahaa, sannadkii 5-aad, muddo xileedkii 3-aad ee gollaha wakiilada shacabka ismaamulka dir dhaba. #DGC| Agaali 29/2018 T.I Goluhu wuxuu fadhigiisa eegi doonaajandayaasha kala ah ansixinta ajandayaasha fadhiga 12-aad ee caadiga ah sannadka 5-aad muddo xileedka 3-aad ee Golaha barlamaanka ismaamulka Dir Dhaba, iyo sidoo kale ansixinta hadal qoraaledki kalfadhigi hore ee 11-aad ee caadiga ahaa. Duqa ismaamulka Dir Dhaba Mudane Khadir Jawhar ayaa soo jeedin doona warbixinta waxqabadka qorshaha sannad-miisaaniyadeedka 2018 (T.E) ee adeegyada xafiisyada dawlada iyo dawladda hoose. Kal-fdhigani inta uu socdo waxaa la horkeeni doonaa lagana doodi doonaa ka dibna la ansixin doonaa qorshaha wax qabadka sannadka miisaaniyeedka 2019 T.I ee xafiisyadan soo socda: Xafiiska Xoghaynta Golaha Maxkamadaha ee ismaamulka Dir Dhaba, wakaaladda Warbaahinta ee ismaamulka dir dhaba, Xafiiska Hanti-dhowrka Guud cabdiraxman cusman Sawir qaade:-agayew shawaraga
20
13
# Oduu | Manni Marii Bulchiinsa Dirree Dhawaa yaa'ii Idilee 12ffaa, waggaa 5ffaa, Bara hojii 3ffaa gaggeessuu jalqabe. # DGC+8
# Oduu | Manni Marii Bulchiinsa Dirree Dhawaa yaa'ii Idilee 12ffaa, waggaa 5ffaa, Bara hojii 3ffaa gaggeessuu jalqabe. # DGC Waxabajjii 29/2018 Manni Marii Bulchiinsa Dirree Dhawaa Yaa'ii Idilee 12ffaa, waggaa 5ffaa, Bara hojii 3ffaa gaggeessuu jalqabe kana irratti Gabaasni Raawii hojii Tajaajila Mana Qopheessaa fi Dhaabilee Raawachiiftotaa hojii bara 2018 fi karoora bara 2019, Gabaasa Raawii hojii Bara 2018 fi Karoora hojii bara 2019 fi Dhaabilee Waamamtoota Mana Marichaa Gabaasa Raawii hojii Bara 2018 fi Karoora hojii bara 2019 fi Wixinee Bajata Bara 2019 kanaa dabalatee dhimmoota gara garaa irratti mari'achuun murtee ni dabarsa jedhameeti Eegama. Waltajjicha Afa-yaa'iin Mana Marii Bulchinsa Dirree Dhawaa kabajamoo Obbo Abdii Muktaar kan jalqabsiisan yoo ta'u Kantiibaan Bulchiinsa Dirree Dhawaa Kabajamoo Obbo Kadiir Juhaar Gabaasa Raawwii hojii Dhiheessaati jiru. Abdii Adamiin Suuraa Agenyahu Shawaaraggaa
27
14
#ዜና | የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት የ3ኛ የስራ ዘመን፣ 5ኛ ዓመት፣ 12ኛ መደበኛ ጉባኤውን ማካሄድ ጀመረ #DGC | ሰኔ 29/2018 ምክር ቤቱ ጉባኤውን የጀመረው የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር+9
#ዜና | የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት የ3ኛ የስራ ዘመን፣ 5ኛ ዓመት፣ 12ኛ መደበኛ ጉባኤውን ማካሄድ ጀመረ #DGC | ሰኔ 29/2018 ምክር ቤቱ ጉባኤውን የጀመረው የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት የ3ኛ የስራ ዘመን 5ኛ ዓመት 12ኛ መደበኛ ጉባኤ አጀንዳዎችን እንዲሁም የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት 3ኛ የስራ ዘመን 5ኛ ዓመት 11ኛ መደበኛ ጉባኤ ቃለ ጉባኤን በማፅደቅ ነው። የድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ከንቲባ አቶ ከድር ጁሀር የአስተዳደሩን የአስፈጻሚና ማዘጋጃ ቤታዊ አገልግሎት የ2018 ዓ.ም የዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት ለጉባኤው እያቀረቡ ይገኛሉ። በጉባኤው የምክር ቤት ጽሕፈት ቤት የ2018 ዓ.ም ሪፖርት እና የ2019 ዓ.ም ዕቅድ፣ የድሬዳዋ አስተዳደር የፍርድ ቤቶች የ2018 ዓ.ም ሪፖርት እና የ2019 ዓ.ም ዕቅድ፣ የብዙኃን መገናኛ ድርጅት የ2018 ዓ.ም ሪፖርት እና የ2019 ዓ.ም ዕቅድ እንዲሁም የዋና ኦዲተር መሥሪያ ቤት የ2018 ዓ.ም ሪፖርት እና የ2019 ዓ.ም ዕቅድ ቀርቦ ውይይት ተደርጎበት ይጸድቃሉ። ጉባኤው በበጀት ጉዳዮች ላይም ውይይት የሚያደርግ ሲሆን የድሬዳዋ አስተዳደር የ2018 ዓ.ም ተጨማሪ በጀት ማፅደቅ እና በድሬዳዋ አስተዳደር የ2019 ዓ.ም ረቂቅ በጀት ላይ ተወያይቶ ማፅደቅ የጉባኤው ማጠቃለያ አጀንዳዎች ናቸው። በኤደን ሳሙኤል ፎቶ:-አገኘሁ ሸዋረጋ ወቅታዊ ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡- ድረ ገጽ፦ https://www.diredawacommunication.org ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/DGCOMU ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/@Direcommunication ቴሌግራም፦ https://t.me/DDGCAB ትዊተር፦ https://twitter.com/DawaOffice
44
15
የ 2018 ዓ.ም የድሬዳዋ ከፍተኛ ዲቪዚዮን የእግር ኳስ ውድድርን ለገሀሬ አሸናፊ ሆነ ። በ 18 ቡድኖች መካከል ላለፍት 19 ሳምንታት ሲካሄድ የነበረው የ 2018 ዓ.ም የድሬዳዋ ከፍተኛ ዲቪዚዮን+9
የ 2018 ዓ.ም የድሬዳዋ ከፍተኛ ዲቪዚዮን የእግር ኳስ ውድድርን ለገሀሬ አሸናፊ ሆነ ። በ 18 ቡድኖች መካከል ላለፍት 19 ሳምንታት ሲካሄድ የነበረው የ 2018 ዓ.ም የድሬዳዋ ከፍተኛ ዲቪዚዮን የእግር ኳስ ውድድር በዛሬው እለት ፍፃሜውን አግኝቷል ። በዛሬው እለትም በድሬዳዋ ኢንተርናሽናል ስታዲየም በተካሄደው የ 2018 ዓ.ም የድሬዳዋ ከፍተኛ ዲቪዚዮን የእግር ኳስ ጨዋታ ማጠናቀቂያ ለገሀሬ ከሳቢያን ህብረት ያደረጉት የእግር ኳስ ጨዋታም በሳቢያን ህብረት 4 ለ 3 አሸናፊነት ተጠናቋል። የ 2018 ዓ.ም የድሬዳዋ ከፍተኛ ዲቪዚዮን የእግር ኳስ ውድድርን አስቀድሞ አሸናፊ መሆኑን ያረጋገጠው የለገሀሬ እግር ኳስ ቡድን በዛሬው እለትም ዋንጫውን ተረክቧል ። በእለቱም የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ ክቡር አቶ ከድር ጁሀር ፣ የድሬዳዋ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ አዛዥ እና የድሬዳዋ እግር ኳስ ፌዴሬሸን ፕሬዝዳንት ኮሚሽነር አለሙ መግራ ለአሸናፊው ቡድን እና በየደረጃቸው ውጤት ላስመዘገቡ ቡድኖች እንዲሁም ደግሞ የ 2018 ዓ.ም የድሬዳዋ ከፍተኛ ዲቪዚዮን እንዲሳካ ከፍተኛ አስተዋፆ ላበረከቱ መንግስታዊ እና መንግስታዊ ላልሆኑ ተቋማት ፣ ድርጅቶች ፣ ሆቴሎች ፣ ዳኞች እና የተለያዩ አካላት የእውቅና ሰርተፍኬት እና ዋንጫ ተበርክቶላቸዋል ። በአለማየሁ አበበ ፎቶ :- በአገኘው ሸዋረጋ
108
16
በ 18 ቡድኖች መካከል ላለፍት 19 ሳምንታት ሲካሄድ የነበረው የ 2018 ዓ.ም የከፍተኛ ዲቪዚዮን የእግር ኳስ ውድድር በዛሬው እለት ፍፃሜውን ያገኛል ። በአሁን ሰዓትም በድሬዳዋ ኢንተርናሽናል ስታ+9
በ 18 ቡድኖች መካከል ላለፍት 19 ሳምንታት ሲካሄድ የነበረው የ 2018 ዓ.ም የከፍተኛ ዲቪዚዮን የእግር ኳስ ውድድር በዛሬው እለት ፍፃሜውን ያገኛል ። በአሁን ሰዓትም በድሬዳዋ ኢንተርናሽናል ስታዲየም ለገሀሬ ከሳቢያን ህብረት የእግር ኳስ ጨዋታ እያካሄዱ ይገኛል ። በአለማየሁ አበበ ፎቶ :- በአገኘው ሸዋረጋ
78
17
#ዜና | "መንግሥት የኑሮ ውድነትን ለማረጋገት የሚያስችሉ የመፍትሄ እርምጃዎች እየወሰደ ነው " - የድሬዳዋ አስተዳደር ንግድ ጽ/ቤት #DGC | ሰኔ 27/2018 የድሬዳዋ አስተዳደር የኑሮ ውድነትን+9
#ዜና | "መንግሥት የኑሮ ውድነትን ለማረጋገት የሚያስችሉ የመፍትሄ እርምጃዎች እየወሰደ ነው " - የድሬዳዋ አስተዳደር ንግድ ጽ/ቤት #DGC | ሰኔ 27/2018 የድሬዳዋ አስተዳደር የኑሮ ውድነትን ለማረጋጋት የሚያስችሉ የመፍትሄ እርምጃዎችን እየወሰደ መሆኑን የአስተዳደሩ ንግድ ጽ/ቤት ኃላፊ አስታወቀ። የዋጋ ንረቱን ለመቋቋም መንግስት የተለያዩ የመፍትሄ አቅጣጫዎችን አስቀምጦ ወደስራ መግባቱን ያስታወቁት የአስተዳደሩ ንግድ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ አሚኖ ጠሃ አሁን ላይ ለኑሮ ውድነትና ለዋጋ ግሽበት የሆነው የዓለም አቀፍ የሸቀጦች ዋጋ መናር ዋና መንስኤ የመካከለኛው ምስራቅ ጦርነት መሆኑን አንስተው መንግስት እነዚህን ችግሮች የሚፈቱ እርምጃዎችን በመውሰድ የመሰረታዊ የፍጆታ ምርቶች አቅርቦትን በከፍተኛ ደረጃ በመጨመር የኑሮ ውድነትን ለማረጋጋት እየሰራ መሆኑን አስታውቀዋል። በተለይም በመሰረታዊ ፍጆታ የግብርና ምርቶች አቅርቦትን ለማሳደግ ከኦሮሚያ እና ከአማራ ክልል የህብረት ስራ ማህበራት ጋር በማስተሳሰር የጤፍ፣ የሰብል ምርት፣ የአትክልት ና ፍራፍሬ ምርቶችን ከአምራቹ ጋር በተመጣጣኝ ዋጋ ለሸማች ህብረተሰቡ እያቀረበ እንደሚገኝ ገልጸዋል። ከውጪ የሚገቡ ምርቶችን በአነስተኛ ቀረጥ ወጪያቸውን በመቀነስ ወደ ሀገር ውስጥ የሚያገቡ የግለሰብ አስመጪዎችን ከህብረት ስራዎች ጋር በማስተሳሰር ምርቶችን በቅናሽ ዋጋ በቅዳሜ እና እሁድ ገበያ እየቀረበ መሆኑን ገልጸዋል። ሰላም ለማ ምስል:- ዳዊት መስፍን
61
18
ዛሬ ጠዋት የተመረቀው የአርባምንጭ ኮንፈረንስ ሪዞርት:: #PMOEthiopia #EthiopiaDelivers+9
ዛሬ ጠዋት የተመረቀው የአርባምንጭ ኮንፈረንስ ሪዞርት:: #PMOEthiopia #EthiopiaDelivers
64
19
የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) መልዕክት ኢትዮጵያ ማከናወኗን ቀጥላለች! ‎ "‎ዛሬ ያስመረቅነው የአርባምንጭ ኮንፈረንስ ሪዞርት የ‘ገበታ ለትውልድ’ መርሃ-ግብራችን ያፈራው ሌላኛው ታላቅ+9
የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) መልዕክት ኢትዮጵያ ማከናወኗን ቀጥላለች! ‎ "‎ዛሬ ያስመረቅነው የአርባምንጭ ኮንፈረንስ ሪዞርት የ‘ገበታ ለትውልድ’ መርሃ-ግብራችን ያፈራው ሌላኛው ታላቅ ስኬት ነው። ይህ ዘመናዊ ሪዞርት ከ1,300 በላይ ሰዎችን የሚያስተናግድ የስብሰባ አዳራሽና በሐይቅ ላይ የተገነባ ልዩ ተንሳፋፊ ሬስቶራንትን ያካተተ ሲሆን፤ ከመዲናችን ባሻገር የኮንፈረንስ ቱሪዝምን በማስፋፋት ኢትዮጵያን የዓለም አቀፍ መድረኮች ማዕከል የማድረግ ርዕያችንን ያጠናክራል፤ ለአካባቢው ማኅበረሰብም ሰፊ የሥራ ዕድል ፈጥሯል። ‎ ‎መላው የሀገራችን ሕዝብ፣ ዳያስፖራውና የዓለም አቀፍ ማኅበረሰብ ይህንን አዲስ የሀገራችንን ዕንቁ ስፍራ በመጎብኘትና በመጠቀም፣ የኢትዮጵያን አዲስ የቱሪዝምና የኮንፈረንስ ምዕራፍ በጋራ እንድንቋደስ ጥሪዬን አቀርባለሁ!" #EthiopiaDelivers #MeetInEthiopia
42
20
#ዜና | በ2.5 ቢሊዮን ብር ወጪ የተገነባው ዘመናዊው "ኢፍቱ ጀነራል ሆስፒታል" ተመርቆ ለአገልግሎት ክፍት ሆነ #DGC | ሰኔ 27/2018 በድሬዳዋ አስተዳደር ሙሉ በሙሉ በዲጂታል አሰራር እና በ+9
#ዜና | በ2.5 ቢሊዮን ብር ወጪ የተገነባው ዘመናዊው "ኢፍቱ ጀነራል ሆስፒታል" ተመርቆ ለአገልግሎት ክፍት ሆነ #DGC | ሰኔ 27/2018 በድሬዳዋ አስተዳደር ሙሉ በሙሉ በዲጂታል አሰራር እና በዘመናዊ የህክምና ቴክኖሎጂ የተደራጀው “ኢፍቱ ጀነራል ሆስፒታል” በይፋ ተመርቆ ለአገልግሎት ክፍት ሆኗል። በምረቃው ስነ-ስርዓት ላይ የተገኙት የድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ከንቲባ አቶ ከድር ጁሀር ባደረጉት ንግግር፣ በ2.5 ቢሊዮን ብር ወጪ የተገነባው ይህ ሆስፒታል የዘመኑን እጅግ የረቀቁ የህክምና መሳሪያዎች ያሟላ መሆኑን ገልጸዋል። ተቋሙ ከ5 መቶ በላይ ለሚሆኑ ስፔሻሊስቶች፣ ሰብ-ስፔሻሊስቶች እና በተለያዩ የሙያ ዘርፎች ለተሰማሩ በርካታ ዜጎች ሰፊ የስራ ዕድል መፍጠሩንም ክቡር ከንቲባ ከድር አብራርተዋል። ግንባታው አራት ዓመታትን የፈጀው ይህ ዘመናዊ የጤና ተቋም፣ ቀደም ሲል በነበረው የ"ኢፍቱ ክሊኒክ" አሰራሩ ለአቅመ ደካሞች በነጻና በቅናሽ አስፈላጊውን እገዛ በማድረግ የሚታወቅ መሆኑን ከንቲባ ከድር አስታውሰዋል። ይህ በጎ ተግባር አሁን በሆስፒታል ደረጃ ይበልጥ ተጠናክሮ መቀጠል እንዳለበት የጠቆሙት ክቡር ከንቲባ ከድር፣ አስተዳደሩ ተቋሙ በቀጣይ በህክምናውና በሌሎች የልማት ዘርፎች የያዛቸውን ሰፋፊ ራዕዮች ለማሳካት ሙሉ ድጋፍ እንደሚደርግ አረጋግጠዋል። የጤና ሚኒስቴር ዴኤታ ዶክተር ደረጄ ድጉማ በበኩላቸው፣ ሆስፒታሉ የሀገሪቱን በሽታን የመከላከል የጤና ፖሊሲ በመደገፍ ረገድ ከፍተኛ ሚና እንዳለው ገልጸዋል። በኤደን ሳሙኤል ፎቶ፦ አገኘሁ ሸዋረጋ
41