ch
Feedback
Dire Dawa Government Communication Affairs Office

Dire Dawa Government Communication Affairs Office

前往频道在 Telegram

government organization

显示更多
1 786
订阅者
+424 小时
-67
+2130

数据加载中...

标签云
无数据
有任何问题?请刷新页面或联系我们的客服
进出提及
---
---
---
---
---
---
吸引订阅者
七月 '26
七月 '26
+61
在0个频道中
六月 '26
+71
在0个频道中
Get PRO
五月 '26
+54
在0个频道中
Get PRO
四月 '26
+37
在2个频道中
Get PRO
三月 '26
+33
在3个频道中
Get PRO
二月 '26
+31
在1个频道中
Get PRO
一月 '26
+33
在1个频道中
Get PRO
十二月 '25
+46
在1个频道中
Get PRO
十一月 '25
+17
在0个频道中
Get PRO
十月 '25
+60
在2个频道中
Get PRO
九月 '25
+30
在0个频道中
Get PRO
八月 '25
+39
在0个频道中
Get PRO
七月 '25
+44
在2个频道中
Get PRO
六月 '25
+30
在0个频道中
Get PRO
五月 '25
+53
在1个频道中
Get PRO
四月 '25
+41
在1个频道中
Get PRO
三月 '25
+25
在1个频道中
Get PRO
二月 '25
+91
在0个频道中
Get PRO
一月 '25
+90
在3个频道中
Get PRO
十二月 '24
+73
在1个频道中
Get PRO
十一月 '24
+116
在2个频道中
Get PRO
十月 '24
+85
在1个频道中
Get PRO
九月 '24
+96
在0个频道中
Get PRO
八月 '24
+120
在0个频道中
Get PRO
七月 '24
+205
在0个频道中
Get PRO
六月 '24
+129
在0个频道中
Get PRO
五月 '24
+162
在0个频道中
Get PRO
四月 '24
+82
在1个频道中
Get PRO
三月 '24
+77
在0个频道中
Get PRO
二月 '24
+137
在0个频道中
Get PRO
一月 '24
+60
在0个频道中
Get PRO
十二月 '23
+53
在0个频道中
Get PRO
十一月 '23
+24
在0个频道中
Get PRO
十月 '23
+69
在1个频道中
Get PRO
九月 '23
+75
在0个频道中
Get PRO
八月 '23
+14
在0个频道中
Get PRO
七月 '23
+11
在0个频道中
Get PRO
六月 '23
+3
在0个频道中
Get PRO
五月 '23
+6
在0个频道中
Get PRO
四月 '23
+8
在0个频道中
Get PRO
三月 '23
+2
在0个频道中
Get PRO
二月 '23
+9
在0个频道中
Get PRO
一月 '23
+13
在0个频道中
Get PRO
十二月 '22
+14
在0个频道中
Get PRO
十一月 '22
+29
在0个频道中
Get PRO
十月 '22
+81
在0个频道中
Get PRO
九月 '22
+45
在0个频道中
Get PRO
八月 '22
+14
在0个频道中
Get PRO
七月 '22
+13
在0个频道中
Get PRO
六月 '22
+283
在0个频道中
日期
订阅者增长
提及
频道
29 七月+2
28 七月+4
27 七月0
26 七月+1
25 七月0
24 七月0
23 七月0
22 七月+1
21 七月+1
20 七月+1
19 七月0
18 七月0
17 七月+2
16 七月+3
15 七月+2
14 七月+6
13 七月+5
12 七月+2
11 七月+3
10 七月+6
09 七月+5
08 七月+1
07 七月0
06 七月+4
05 七月+5
04 七月+2
03 七月+3
02 七月0
01 七月+2
频道帖子
አስተዳደሩ የበዓሉን ታላቅነትና ስልታዊ ጠቀሜታ ከግምት ውስጥ በማስገባት ከድሬዳዋ መግቢያ፣ ከገነት መናፈሻ እንዲሁም ከድሬዳዋ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ጀምሮ እንግዶችን በከፍተኛ የአመራር አካላት አማካኝነት በክብርና በደመቀ ሁኔታ መቀበሉን አቶ ብሩክ ገልጸው፣ ምዕመናንና ጎብኚዎች በቆይታቸው በሄዱበት የልማትና የአገልግሎት ተቋማት ሁሉ የድሬዳዋን እውነተኛ የሕዝቦች መተሳሰብ መንፈስ በተግባር እንዲያዩና ደረጃውን የጠበቀ ቀልጣፋ አገልግሎት እንዲያገኙ መደረጉንም አብራርተዋል። በተለየ መልኩ የአስተዳደሩ ከፍተኛ አመራሮች በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን የጠቅላይ ቤተክህነት ዋና ሥራ አስኪያጅ ብፁዕ አቡነ ሳዊሮስ እና የቅዱስ ሲኖዶስ ዋና ጸሐፊ ብፁዕ አቡነ ዲዮስቆሮስ የተመራውን የከፍተኛ የቤተክርስቲያኗ አባቶች ልዑካን ቡድን ከአውሮፕላን ማረፊያ ጀምሮ ደማቅና የመንግስትን ታላቅ አክብሮት የገለጸ የክብር አቀባበል ማድረጋቸውን አቶ ብሩክ በመግለጫቸው አስታውቀዋል። ይህንን የከፍተኛ አባቶች ቡድን በታላቅ ፍቅርና ድንቅ መስተንግዶ ያስተናገደው የድሬዳዋ አስተዳደር፣ በዓሉ ተጠናቆ እስኪመለሱ ድረስ ተገቢውን የክብር አሸኛኘት ማድረጉን ኃላፊው ገልጸዋል። በአጠቃላይ ድሬዳዋ ለዚህ ታላቅ በዓል መሳካት፣ ለሕዝብ ደህንነትና ጸጥታ ጥበቃ፣ ለአምልኮ ስነ-ስርዓቶች መቃናት እንዲሁም ለሕዝቦች ትስስርና አንድነት ያበረከተችው ዘርፈ ብዙ አስተዋፅዖ እጅግ ከፍተኛ መሆኑን አቶ ብሩክ ገልፀዋል። አስተዳደሩ ያሳየው የተቀናጀ፣ ፕሮፌሽናልና ስኬታማ ሥራ ከተማዋን እጅግ የሚያስመሰግንና በቀጣይም መሰል ግዙፍ አህጉራዊና ዓለም አቀፋዊ ሁነቶችን የመቀበልና የማስተናገድ ከፍተኛ አቅምና ዝግጁነት እንዳላት በግልጽ ያሳየ መሆኑን አቶ ብሩክ ወርቅነህ በጽኑ አምነውበታል። በመጨረሻም አቶ ብሩክ የዘንድሮው በዓል በሰላም፣ በፍቅር እና በታላቅ አብሮነት በስኬት ተከብሮ እንዲጠናቀቅ ቀንና ሌሊት ለደከሙ ለመላው የፀጥታ አካላት፣ ለትራንስፖርትና ሌሎችም አገልግሎት ሰጪ ተቋማት እንዲሁም በአጠቃላይ ለድሬዳዋ ነዋሪዎች ላበረከቱት ከፍተኛ አስተዋፆ በታላቅ አክብሮት ምስጋናቸውን አቅረበዋል። የድሬዳዋ አስተዳደር የመንግስት ኮምኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ! ሐምሌ 21/2018 ዓ.ም

2
#መግለጫ የድሬዳዋ አስተዳደር የመንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ወቅታዊ መግለጫ የድሬዳዋ አስተዳደር የመንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ኃላፊ አቶ ብሩክ ወርቅነህ የዘንድሮው የሐምሌ ቁልቢ ገብርኤል
#መግለጫ የድሬዳዋ አስተዳደር የመንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ወቅታዊ መግለጫ የድሬዳዋ አስተዳደር የመንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ኃላፊ አቶ ብሩክ ወርቅነህ የዘንድሮው የሐምሌ ቁልቢ ገብርኤል ዓመታዊ በዓል በድሬዳዋ አስተዳደር ሙሉ በሙሉ በሰላም፣ በፍቅርና በታላቅ ስኬት መከበርና መጠናቀቁን አስመልክቶ መግለጫ ሰጥተዋል። ለዚህም በዓል ከተለያዩ የዓለም ሀገራትና ከኢትዮጵያ ልዩ ልዩ አካባቢዎች የመጡ በብዙ ሺዎች የሚቆጠሩ እንግዶች በየብስ ትራንስፖርት፣ በባቡር፣ እንዲሁም በአየር መንገድ ወደ ድሬዳዋ ከተማ መግባታቸውን ገልጸዋል። አስተዳደሩ ይህንን ግዙፍ ሕዝባዊ ፍሰት ለማስተናገድ ካለው ከፍተኛ ዝግጁነት የተነሳ፣ ከተማዋ ሁሉንም የሕብረተሰብ ክፍሎች በልዩ የእንግዳ ተቀባይነት እሴት አስተናግዳ የፍቅርና የአብሮነት ማዕከልነቷን ዳግም አስመስክራለች ብለዋል። በዓሉ በዓመት ሁለት ጊዜ በታኅሣሥ እና በሐምሌ ወራት የሚከበር ታላቅ ሃይማኖታዊና ባህላዊ እሴት መሆኑን ያብራሩት አቶ ብሩክ፣ ይህ ታላቅ ሁነት በየዓመቱ የሕዝቦችን ትስስርና አንድነት ይበልጥ የሚያጠናክር መድረክ መሆኑን አብራርተዋል። የቢሮ ኃላፊው አቶ ብሩክ ወርቅነህ በመግለጫቸው እንዳመለከቱት፣ ድሬዳዋ ዘንድሮም እንደ ወትሮው ሁሉ የመጡትን በርካታ እንግዶች የከተማዋን የቆየና ድንቅ የእንግዳ ተቀባይነት ስም በሚመጥን መልኩ በሰላም፣ በፍቅርና በአብሮነት ስሜት ተቀብላ አስተናግዳለች። ከተማዋ በቀንም ሆነ በምሽት ሙሉ በሙሉ አስተማማኝ ሰላም የነበራት ከመሆኑም በላይ፣ ንቁና ደማቅ የኢኮኖሚና የማኅበራዊ እንቅስቃሴ የታየባት መሆኑን የጠቀሱት ኃላፊው፣ ይህም እንግዶች ያለምንም የጸጥታ ስጋትና በሙሉ ነፃነት እንዲንቀሳቀሱ አስችሏል ሲሉ ተናግረዋል።
37
3
3,የአስተዳደሩ ዋነኛ የተፈጥሮ ሀብቱ የሆነው አሸዋ ለአስተዳደሩ ምንም ዓይነት ገቢ ሳያስገኝ በስፋት እየተዛቀ ሲሸጥ በመቆየቱ ያለበትን አጠቃላይ ደረጃና የሚያስከትለውን ጉዳት የሚለይ የአጥኚ ቡድን በማዋቀር ያጠና ሲሆን፤ በጥናቱ ግኝት ላይ በጥልቀት በመወያየትም ከእንግዲህ በኋላ የአስተዳደሩ የከተማዋ ነዋሪዋች ለተለያዩ ግንባታዋች ለመጠቀም በህጋዊ አግባብ ከከተማ ወጣ በማለት ከዳር ዳር መጠቀም እንደሚችሉ ምንም ዓይነት አሸዋ ተጭኖ ከአስተዳደሩ ወሰን ውጭ እንዳይወጣና ሀብቱ በሕጋዊ መንገድ እንዲጠበቅና እንዲስተዳደር የሚከለክል ውሳኔ አሳልፏል። ​4, የመሬት እና መሬት ነክ የመልካም አስተዳደር ችግሮች ​በተጨማሪም ካቢኔው በመሬት እና መሬት ነክ ጉዳዮች ላይ የሚስተዋሉ የመልካም አስተዳደር ችግሮች ዙሪያ በጥልቀት በመወያየት ፣ በሌሎች የከተማዋ አስተዳደራዊና ልማታዊ አጀንዳዎች ላይም በስፋት በመመካከር አስፈላጊ መመሪያዎችንና ውሳኔዎችን አስተላልፏል። ​የድሬዳዋ አስተዳደር መንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ
25
4
የካብኔ ውሳኔ የድሬዳዋ አስተዳደር ካቢኔ በዛሬው ዕለት ባካሄደው መደበኛ ስብሰባ በተለያዩ አጀንዳዎች ላይ ተወያይቶ ውሳኔዎችን አስተላለፈ ​የድሬዳዋ አስተዳደር ካቢኔ በዛሬው ዕለት ባካሄደው መደበኛ+4
የካብኔ ውሳኔ የድሬዳዋ አስተዳደር ካቢኔ በዛሬው ዕለት ባካሄደው መደበኛ ስብሰባ በተለያዩ አጀንዳዎች ላይ ተወያይቶ ውሳኔዎችን አስተላለፈ ​የድሬዳዋ አስተዳደር ካቢኔ በዛሬው ዕለት ባካሄደው መደበኛ ስብሰባ በከተማዋ ኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ እንቅስቃሴዎች፣ በመሰረተ ልማት እና በመልካም አስተዳደር ጉዳዮች ዙሪያ ባተኮሩ አራት ዋና ዋና አጀንዳዎች ላይ በሰፊው ከተወያየ በኋላ ውሳኔዎችን አሳልፏል። ​1. በኢንቨስትመንት መሬት ወስደው ወደ ሥራ ባልገቡ አልሚዎች ላይ የተላለፈ ውሳኔ ​ካቢኔው በከተማዋ በኢንቨስትመንት ዘርፍ ተሰማርተው መሬት ከተረከቡ በኋላ ወደ ልማት ያልገቡ አልሚዎችን ጉዳይ በጥብቅ ገምግሟል። ​ጉዳዩን በተመለከተ በከንቲባው የሚመራ አብይ ኮሚቴና በስሩ የሚሰራ ቴክኒካል ኮሚቴ ተዋቅሮ የክትትልና የግምገማ ስራዎች እየተከናወኑ እንደሚገኝ ተገልጿል። በዚህም መሠረት ከሪል ስቴት አልሚዎች ውጪ ያሉ፣ ቀደም ሲል መሬት ተረክበው የቆዩም ሆኑ አዲስ የተረከቡ አልሚዎች እስከ ጥቅምት 14 ቀን 2019 ዓ.ም ድረስ ወደ ደልማት ካልገቡ አስተዳደሩ አስፈላጊውን ሕጋዊና አስተዳደራዊ እርምጃ የሚወስድባቸው መሆኑን ካቢኔው ተወያይቶ ውሳኔ አሳልፏል። ​2. የመጠጥ ውሃ እጥረትን ለመቅረፍ የተደረገ የውሃ ታሪፍ ማሻሻያ ​በከተማዋ የሚስተዋለውን የመጠጥ ውሃ እጥረትና የአቅርቦት ችግር በዘላቂነት ለመፍታት በሚያስችሉ የፋይናንስና የአሰራር አማራጮች ላይ ተወያይቷል። ​በመሆኑም አገልግሎቱን ለማሻሻል፣ የመሰረተ ልማት ማስፋፊያዎችን ለማካሄድ እና ዘላቂ የውሃ አቅርቦትን ለማረጋገጥ የሚያስችል የውሃ ታሪፍ ማሻሻያ ላይ ተመካክሮ ውሳኔ አሳልፏል።
22
5
#ዜና /"በአስተዳደሩ የገጠሩን ማኅበረሰብ ተጠቃሚ ያደረጉ የልማት ሥራዎችን በቴክኖሎጂ የመደገፍ ሥራ በስፋት ይሰራል" - የድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ #DGC ሐምሌ 21/2018 በድሬዳዋ አስተዳደር ብልፅግና+9
#ዜና /"በአስተዳደሩ የገጠሩን ማኅበረሰብ ተጠቃሚ ያደረጉ የልማት ሥራዎችን በቴክኖሎጂ የመደገፍ ሥራ በስፋት ይሰራል" - የድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ #DGC ሐምሌ 21/2018 በድሬዳዋ አስተዳደር ብልፅግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት ኃላፊ በአቶ ኢብራሂም ዩሱፍ የተመራ ቡድን፣ በአሰሊሶ እና በቢዮ አዋሌ ክላስተር በሚገኙ ገጠር ቀበሌዎች የተከናወኑ የግብርናና የመሰረተ ልማት ሥራዎችን ተዘዋውሮ ጎብኝቷል። በወቅቱ የድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ የቴክኖሎጂ ኢንስቲቲውት ዳይሬክተር ዶክተር ግርማ ቤካ እንደገለጹት፤ በአስተዳደሩ የተጀመሩና የገጠሩን ማኅበረሰብ ተጠቃሚ እያደረጉ ያሉ የልማት ሥራዎችን በቴክኖሎጂ የመደገፍ ተግባር ከዩኒቨርሲቲው ጋር በጋራ ይከናወናል። ዩኒቨርሲቲው የገጠር ክላስተሮችን መልከዓ-ምድርና ነባራዊ ሁኔታ ያገናዘበ፣ እንዲሁም ከአካባቢው ተጨባጭ ሁኔታ ጋር አብሮ የሚሄድ የእንስሳት እርባታና የግብርና ልማት ሥራዎችን በቴክኖሎጂና በዕውቀት ለመደገፍ በቁርጠኝነት እንደሚሠራ አብራርተዋል። ይህ በዩኒቨርሲቲው የሚከናወነው የቴክኖሎጂና የምርምር ድጋፍ፣ ማኅበረሰቡን ከተረጅነት በማውጣት በራሱ አቅም ምርትና ምርታማነቱን በቀጣይነት እንዲያሳድግ ለማስቻል ታስቦ የሚሠራ መሆኑንም ዳይሬክተሩ አመላክተዋል። ከዚህ በተጨማሪም ማኅበረሰቡን ይበልጥ ተጠቃሚ ለማድረግ በገጠር ኮሪደር ልማት ሞዴል ቤቶች የመስራት ዕቅድ መኖሩን ዳይሬክተሩ ገልጸዋል። በገጠሩ የድሬዳዋ አካባቢ ለኑሮ የሚመቹ የሞዴል ቤቶችን ለመገንባት የቅድመ ዝግጅት ሥራዎች እየተከናወኑ ሲሆን፣ በተለይም በቢዮ አዋሌ ክላስተር በቃልቻ ገጠር ቀበሌ እነዚህን ሞዴል ቤቶች ለመሥራት እንቅስቃሴዎች እየተደረጉ መሆኑን ተናግረዋል። በኤደን ሳሙኤል ፎቶ:- አገኘሁ ሸዋረጋ
14
6
#ዜና /በድሬዳዋ አስተዳደር በሐምሌ 27 ቀን 2018 ዓ.ም የሚከናወነው የ1.3 ሚሊዮን ችግኝ ተከላ የአንድ ጀምበር መርሃ ግብር ቅድመ ዝግጅት በአበረታች ሁኔታ መጠናቀቁ ተገለፀ #DGC ሐምሌ 21/+9
#ዜና /በድሬዳዋ አስተዳደር በሐምሌ 27 ቀን 2018 ዓ.ም የሚከናወነው የ1.3 ሚሊዮን ችግኝ ተከላ የአንድ ጀምበር መርሃ ግብር ቅድመ ዝግጅት በአበረታች ሁኔታ መጠናቀቁ ተገለፀ #DGC ሐምሌ 21/2018 በድሬዳዋ አስተዳደር በዘንድሮው የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት መርሃ ግብር ውስጥ አንዱና ዋነኛው በሆነው የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር 5 ሚሊዮን ችግኞችን ለመትከል ታቅዶ ሰፊ ስራዎች እየተከናወኑ ይገኛሉ። በተለይም በመጪው ሐምሌ 27 ቀን 2018 ዓ.ም በሚካሄደው የታሪካዊ የአንድ ጀምበር መርሃ ግብር 1.3 ሚሊዮን ችግኞችን ለመትከል የታቀደ ሲሆን፣ ለዚህ ስኬት የተደረገው የቅድመ ዝግጅት ስራ በአሁኑ ወቅት እጅግ አበረታች በሆነ ሁኔታ መጠናቀቁ ተገልጿል። የብልፅግና ፓርቲ ድሬደዋ ቅ/ፅ/ቤት ኃላፊ ክቡር አቶ ኢብራሂም ዩሱፍ የመሩትና ከፍተኛ የአመራር አካላት የተሳተፉበት ልዑካን ቡድን በአሰሊሶ ክላስተር፤ በአሰሊሶ፣ በገደንሰር፣ በቢዮ አዋል፣ በኢጃነኒ እና በለገቢ ቀበሌዎች በመገኘት በአሁኑ ወቅት እየተከናወኑ ያሉትን አበረታች የቅድመ ዝግጅት ስራዎች በአካል ተዘዋውረው ጎብኝተዋል። አርሶ አደሩ በሚያርሰው መሬት ላይ ያደረገው የጉድጓድ ቁፋሮ ዝግጅትም እጅግ አበረታች በሆነ ደረጃ ላይ ይገኛል። ክቡር አቶ ኢብራሂም ዩሱፍ በጉብኝቱ ወቅት እንደገለጹት፤ አርሶ አደሩ የሚተከሉትን ችግኞች ተንከባክቦ ለማፅደቅና ለፍሬ ለማብቃት ኃላፊነት እንዲወስድ አደራ የተሰጠ ሲሆን፣ አስተዳደሩም አስፈላጊውን ድጋፍ እንደሚያደርግ ተመላክቷል። ለተከላ የተመረጡት ችግኞች የምግብ ዋስትናን የሚያረጋግጡ የፍራፍሬ ዝርያዎች እና የደን ሽፋንን በከፍተኛ ደረጃ የሚጨምሩ መሆናቸውን አቶ ኢብራሂም አብራርተዋል። በኤደን ሳሙኤል ፎቶ:- አገኘሁ ሸዋረጋ
10
7
#Warka/ Waxaa lagu dhawaqay in Munaasabadda qori turka ee 548 guri ee ismamulka dir dhaba laga dhisay la qaban doono afagali
#Warka/ Waxaa lagu dhawaqay in Munaasabadda qori turka ee 548 guri ee ismamulka dir dhaba laga dhisay la qaban doono afagali 28. #DGC/afagali,21/2018. Xafladda qori turka 548 guri oo laga dhisay xafada boran ee indhusriga ee ismamulka dir dhaba,oo ka kooban 17 baloog ayaa la qaban doonaa afagali 28,oo ku beegan maalinta taladada. Mudane Yimaj Cabdala,oo ah Ku-xigeenka Madaxa xafiska Horumarinta iyo Dhismaha,Magaalada ee ismamulka diridhaba, ayaa maanta bayan uu warbahinta lawadagay ku sheegay in munaasabadda qori turka horay loo qorsheeyay in la qabto afagali 4.lakin loo bajiyay sababo laxidhidha cillad software ah. Wuxuuna mudane yimaj,sheeay in Cilladi jirtay hada laga so kabsaday oo hada si buuxda loo hagaajiyay,sida awgeedna loqaban doono munasibadda qori turka maalinta taladada e bisha afagali 28. Cabdilahi Cabdo Sawirka: Selam Ababe
8
8
# Oduu | Bulchiinsa Dirree Dhawaatti Manneen waliin Jireenyaa ijaarsi isaanii xumurame 548 Adoolessa 28 sirni Carraa baasuu a
# Oduu | Bulchiinsa Dirree Dhawaatti Manneen waliin Jireenyaa ijaarsi isaanii xumurame 548 Adoolessa 28 sirni Carraa baasuu akka ifatti gaggeefamu ibsame. # DGC Adoolessa 21/2018 Itti Aanaan Hooganaan Biiroo Misooma Manneenii fi Konistraakshinii Obbo Imaaj Abdallaa ibsa laataniin akka jedhanitti kanaan dura Adoolessa 4/2018 sirni Carraa baasuuf belamamee kan turee fi Rakkoo Sooftiweerii mudateen kan Darbe rakkinicha Qaamoleen ga'ee tumsa taasisaniin waan guutumaan guututti furameef Adoolessa 28 Bulchinsa Dirree Dhawaa Ganda Indastirii Saayitii 3ffaatti kan ijaaramanii xumuraman Manneen waliin Jireenyaa 548 nuduraa Adoolessa 28/2018 sirni Carraa baasuu ifatti gaggeefamu ibsan. Manni Jireenyaa wanttota bu'ura Jireenyaa tahan keessaa isa tokkoodha. Rakkoo mana Jireenyaa yaro yaroon guddataa deemu kana deebisuuf Mootummaan xiyyeeyfannaa kennee hojjachaa argama. Abdii Adamiin Suuraan Daawit Masfin
24
9
#ዜና /በድሬዳዋ አስተዳደር ግንባታቸው የተጠናቀቁ 548 የጋራ መኖሪያ ቤቶች የእጣ ማውጣት ስነ-ስርዓት ሐምሌ 28 እንደሚካሄድ ተገለፀ #DGC ሐምሌ 21/2018 በድሬዳዋ አስተዳደር ኢንዱስትሪ መን
#ዜና /በድሬዳዋ አስተዳደር ግንባታቸው የተጠናቀቁ 548 የጋራ መኖሪያ ቤቶች የእጣ ማውጣት ስነ-ስርዓት ሐምሌ 28 እንደሚካሄድ ተገለፀ #DGC ሐምሌ 21/2018 በድሬዳዋ አስተዳደር ኢንዱስትሪ መንደር 3 ተኛ ሳይት ላይ ተገንብተው የተጠናቀቁ 17 ብሎኮች አጠቃላይ 548 የጋራ መኖሪያ ቤቶች የእጣ ማውጣት ስነ-ስርዓት የፊታችን ማክሰኞ ሐምሌ 28 እንደሚካሄድ ተገለፀ ። የድሬዳዋ አስተዳደር የከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ቢሮ ምክትል ቢሮ ኃላፊ አቶ ኢማጅ አብደላ በዛሬው እለት በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ ላይ እንዳስታወቁት ከዚህ ቀደም የእጣ ማውጣት ስነ-ስርዓቱ ሐምሌ 4 እንደሚካሄድ ተገልፆ የነበረ ቢሆንም ነገር ግን በወቅቱ ሶፍትዌሩ ላይ ባጋጠመ ብልሽት ምክንያት ቀኑ መራዘሙን አስታውቀዋል ። ሶፍትዌር ላይ ያጋጠመው ብልሽት አሁን ላይ ሙሉ ለሙሉ ተስተካክሎ አቶ ኢማጅ አስታውቀው የፊታችን ማክሰኞ ሐምሌ 28 የእጣ ማውጣት ስነ-ስርዓቱ እንደሚካሄድም አስታውቀዋል ። የጋራ መኖሪያ ቤት ቆጣቢዎችም የፊታችን ማክሰኞ ሐምሌ 28 ኤርፖርት መሄጃ አካባቢ ባለው የወጣቶች ስፖርት አካዳሚ ከጠዋቱ 3 ሰዓት አንስቶ በመገኘት የእጣ ማውጣት ስነ-ስርዓቱን መከታተል እንደሚችሉና በእለቱም መገኘት የሚይችሉ በተለያዩ ሚያዎች በቀጥታ ስርጭት መከታተል እንደሚችሉም ነው አቶ ኢማጅ ያስታወቁት ። በአለማየሁ አበበ ፎቶ :- በሰላም አበበ
23
10
#ዜና /"በተጠናቀቀው በጀት ዓመት የአስተዳደሩን ገቢ በማሳደግ እና ሀብትን በማስተዳደር ሁለንተናዊ ልማት እንዲረጋገጥ ማድረግ ተችሏል" . የድሬዳዋ አስተዳደር ፋይናንስ እና ኢኮኖሚ ልማት ቢሮ #DG+1
#ዜና /"በተጠናቀቀው በጀት ዓመት የአስተዳደሩን ገቢ በማሳደግ እና ሀብትን በማስተዳደር ሁለንተናዊ ልማት እንዲረጋገጥ ማድረግ ተችሏል" . የድሬዳዋ አስተዳደር ፋይናንስ እና ኢኮኖሚ ልማት ቢሮ #DGC ሐምሌ 21/2018 በድሬዳዋ አስተዳደር በ2018 በጀት ዓመት የተመዘገቡ ዋና ዋና የኢኮኖሚና የፋይናንስ ስኬቶችን እና የ2019 በጀት ዓመት ዕቅዶች እና የትኩረት መስኮች በሚመለከት የድሬዳዋ አስተዳደር ገንዘብ እና ኢኮኖሚ ልማት ቢሮ ምክትል እና የኦዲት ኢንስፔክሽን ዳይሮክቶሬት ኃላፊ አቶ ግርማ ተሰማ በዛሬው እለት ለሚዲያ አካላት ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥቷል። ኃላፊው በመግለጫቸውም በተጠናቀቀው በጀት ዓመት ገቢን በማሳዳግ እና ሀብትን በማስተዳደር ሁለንተናዊ ልማት እንዲረጋገጥ በማድረግ ውጤታማ አፈጻጸም መመዝገቡን ተናግረዋል። በ2018 በጀት ዓመት ከተከናወኑት ቁልፍ ተግባራትም ሀብት በማሰባሰብ ረገድ በአስተዳደሩ በመንግስት እና በማዘጋጃ ቤታዊ 9.8 ቢለየን ብር ገቢ ለመሰብሰብ ታቅዶ7.6 ቢለየን ብር በመሰብሰብ የእቅዱን 78 በመቶ ማሳካት መቻሉን ገልጸዋል። ከዚህም እቅድ አፈጻጸም ውስጥም በመንግስታዊ ታክስ ከታቀደው 7.5 ቢሊየን ብር 6.2 ቢለየን ብር መሰብሰብ የተቻለ ሲሆን የእቅዱን 82በመቶ ማሳካት መቻሉን ተናግረዋል። በበጀት አመቱ ሀብትን በማስተዳደር በኩል 14.4 ቢሊየን ብር ለማስተዳደር የታቀደ ሲሆን 11.4 ቢለየን ብር ማስተዳደር መቻሉን እና ከዚህም ውስጥ 6 ቢሊየን ብር በመደበኛ የመንግስት ወጪን በማስተዳደር የእቅዱን 100%ማሳካት መቻሉን አስረድተዋል። ሰላም ለማ ምስል:-ሰላም አበበ
11
11
#Warka Mashaariicda horumarinta beeraha ee Kilastarka Casliso ayaa xoojinaya wax-soo-saarka iyo amniga cuntada ee ismaamulka+8
#Warka Mashaariicda horumarinta beeraha ee Kilastarka Casliso ayaa xoojinaya wax-soo-saarka iyo amniga cuntada ee ismaamulka Dir Dhabe. #DGC Afagaal 21/2018T.I Koox uu hoggaaminayo Madaxa Xafiiska Laanta Xisbiga Barwaaqada ee ismaamulka Dir Dhabe, Mudane Ibrahim Yusuf, ayaa booqasho kormeer ah ku tagay mashaariicda horumarinta beeraha ee laga hirgeliyey Kilastarka Casliso ee ismaamulka Dir Dhabe. Intii uu socday kormeerku, wafdigu waxa uu indha-indheeyay heerka ay marayaan mashaariicda iyo doorka ay ku leeyihiin horumarinta wax-soo-saarka beeraha. Waxaa la tilmaamay in mashaariicdani ay si muuqata u kordhinayaan wax-soo-saarka, korna u qaadayaan awoodda beeraleyda, isla markaana ay door weyn ka qaadanayaan xaqiijinta amniga cuntada iyo horumarinta dhaqaalaha bulshada. Shucayb daahir Sawirka Aganywo shawaaraga
9
12
Jilli Hoggantoota bulchinsaa Hogganaa Waajjira Paartii Badhaadhinaa Damee Bulchinsa Dirree Dhawaa Obbo Ibraahim Yuusufiifi Ho+9
Jilli Hoggantoota bulchinsaa Hogganaa Waajjira Paartii Badhaadhinaa Damee Bulchinsa Dirree Dhawaa Obbo Ibraahim Yuusufiifi Hoggantuu Itti Aantuu Biiroo Qonnaa Albuudaafi Inarjii Bulchinsa Dirree Dhawaatiin Durfamu Haala Qophii Unkuraafi Boola Biqiltuu Duula Ashaaraa Ji'oottan Gannaa Bulchinsatti Gaggeeffamaa Jirurratti Daawwannaa Gaggeessaa Jira. Jilichi guyyaa kanatti Hojiilee misooma qonnaa jireenya qonnaan bultootaa jijjiiruurratti xiyyeeffchuun, biqiltuuwwan nyaataafi gaaddisaa duula ashaaraa magariisaa guyyoota muraasa booda gaggeeffamuuf qophaa'aniifi boolla biqiltuu aanaalee baadiyyaatti qophaa'an akkasumas haala qophii kunuunsa biqiltuuwwan kanaarratti jiru daawwataati jiru. Biiroon Dhimmoota Komunikeeshinii Mootummaa Bulchinsa Dirree Dhawaa odeeffannoowwan jiran hordofuun kan isin biraan gahu ta'a. Iliyaas Aammeetiin Suuraa :Agenyehu Shawaaraggaa
9
13
በድሬዳዋ አስተዳደር በአሰሊሶ ክላስተር የተሰሩ የግብርና የልማት ስራዎች እጅግ አበረታች መሆናቸው ተገለፀ በድሬዳዋ አስተዳደር ብልፅግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ኢብራሂም ዩሱፍ የተመራ ቡድ+9
በድሬዳዋ አስተዳደር በአሰሊሶ ክላስተር የተሰሩ የግብርና የልማት ስራዎች እጅግ አበረታች መሆናቸው ተገለፀ በድሬዳዋ አስተዳደር ብልፅግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ኢብራሂም ዩሱፍ የተመራ ቡድን በድሬዳዋ በአሰሊሶ ክላስተር የተሰሩ የግብርና የልማት ስራዎችን ተዘዋውሮ እየጎበኘ ይገኛል። የልማት ስራዎቹ ምርታማነትን ለማሳደግ እና የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ ትልቅ አቅም እየፈጠሩ መሆኑ በጉብኝቱ ወቅት ተመላክቷል። በኤደን ሳሙኤል ፎቶ:-አገኘሁ ሸዋረጋ
7
14
#Oduu/Jilli Abbootii Amantaa Ortodoksii Luba Olaanaa Abbaa Saawiroosiifi Barreessaa Olaanaa Sinodosii Abbaa Diyosqorosiin dur+9
#Oduu/Jilli Abbootii Amantaa Ortodoksii Luba Olaanaa Abbaa Saawiroosiifi Barreessaa Olaanaa Sinodosii Abbaa Diyosqorosiin durfamu Hojiilee Misoomaa Bulchinsatti Hojjetaman Daawwate. #DGC Adoolessa 20/2018 Jilli abbootii amantaa Ortodoksii Itoophiyaa Hojii-gaggeessaa Olaanaa Mana Lubummaa Waliiigalaa Bataskaana Ortodoksii Itoophiyaa Abbaa Saawiroosiifi Barreessaa Olaanaa Sinoodosii Qulqulluu Itoophiyaa Abbaa Diyosqorosin durfamu Kantibaa Itti Aanaa Bulchinsa Dirree Dhawaa Obbo Harbii Buuh fi Hogganaa Paartii Badhaadhinaa Damee Bulchinsa Dirree Dhawaa Obbo Ibraahim Yuusuf Waliin Ta'uun Hojiilee Misoomaa Magaalaa Dirree Dhawaatti hojjetaman daawwateeti jira. Jilichi mana kitaabaa Immirtaa Maallaqa gurtgurtaa kitaaba "Dhaloota Ida'amuu" Ministira Muummee Dr. Abiyyi Ahmadiin Barreeffamerraa argameen ijarameefi Masaraa Mootummaa Raas Mokonniniin ijaaramee Dhiheenyatti haaromsame daawwateeti jira. Iliyaas Aammeetiin Suuraa: Agenyehu Shawaa Raggaa
6
15
#Warka Wafdiga Kaniisadda Orthodox Tewahedo ee Itoobiya oo kormeeray mashaariicda horumarineed ee Ismaamulka Dir Dhabe. #DGC+9
#Warka Wafdiga Kaniisadda Orthodox Tewahedo ee Itoobiya oo kormeeray mashaariicda horumarineed ee Ismaamulka Dir Dhabe. #DGC Afagaal 20/2018T.I Wafdi sare oo ka socday Kaniisadda Orthodox Tewahedo ee Itoobiya ayaa booqasho ku tegay mashaariicda horumarineed ee waaweyn ee laga hirgeliyey Ismaamulka Dir Dhabe. Wafdiga waxaa hoggaaminayay Agaasimaha Guud ee Kaniisadda Orthodox Tewahedo ee Itoobiya, Qays Abune Sawiros, iyo Xoghayaha Guud ee Golaha Sare ee Kaniisadda, Qays Abune Dioskoros. Waxaana ku weheliyay Ku-xigeenka Duqa Magaalada Dir Dhabe, Mudane Xarbi Buux, iyo Madaxa Xafiiska Laanta Xisbiga Barwaaqada ee Ismaamulka Dir Dhabe, Mudane Ibrahim Yusuf. Wafdigu wuxuu kormeeray mashaariic horumarineed oo kala duwan, waxaana ugu horreysay Maktabadda Imrata, oo lagu dhisay dhaqaalihii ka soo xarooday iibka buugga Jiilka Medemer ee uu qoray Ra’iisul Wasaaraha Jamhuuriyadda Dimuqraadiga Federaalka Itoobiya, Dr. Abiy Axmed. Shucayb daahir Sawirka Aganywo shawaaraga
7
16
#ዜና /የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን የአባቶች ልዑካን ቡድን በድሬዳዋ ከተማ የተከናወኑ ታላላቅ የልማት ስራዎችን ጎበኘ #DGC ሐምሌ 20/2018 በቤተክርስቲያኗ የጠቅላይ ቤተክህነት+9
#ዜና /የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን የአባቶች ልዑካን ቡድን በድሬዳዋ ከተማ የተከናወኑ ታላላቅ የልማት ስራዎችን ጎበኘ #DGC ሐምሌ 20/2018 በቤተክርስቲያኗ የጠቅላይ ቤተክህነት ዋና ሥራ አስኪያጅ ብፁዕ አቡነ ሳዊሮስ እና የቅዱስ ሲኖዶስ ዋና ጸሐፊ ብፁዕ አቡነ ዲዮስቆሮስ የተመራው የአባቶች ቡድን በድሬዳዋ የተከናወኑ የልማት ስራዎችን ከአስተዳደሩ ክቡር ምክትል ከንቲባ አቶ ሀርቢ ቡህ እና ከድሬዳዋ አስተዳደር የብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት ኃላፊ ክቡር አቶ ኢብራሂም ዩሱፍ ጋር በጋራ በመሆን ተመልክተዋል። የከፍተኛ አባቶች ቡድኑ በጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አሕመድ በተፃፈው «በመደመር ትውልድ» መጽሐፍ ሽያጭ በተገኘ ገቢ የተገነባውን የእምርታ ቤተ-መጻሕፍት የጎበኘ ሲሆን፣ ብፁዕ አቡነ ሳዊሮስ ማዕከሉ ለትውልዱ ትልቅ ተስፋ የሚሰጥና የማንበብ ባህልን የሚያሳድግ መሆኑን ገልጸዋል። ብፁዕ አቡነ ዲዮስቆሮስም በበኩላቸው በማዕከሉ የተሟሉ ዘመናዊ መሠረተ-ልማቶች ለንባብ እጅግ ምቹ መሆናቸውን አረጋግጠው የአስተዳደሩን ትጋት አድንቀዋል። ብፁዓን አባቶቹ በመቀጠል ሙሉ በሙሉ የታደሰውንና በርካታ ዓመታትን ያስቆጠረውን ታሪካዊውን የድሬዳዋ ቤተ-መንግሥት የጎበኙ ሲሆን፣ ተዘግቶ የነበረው ቅርስ ለምቶና አምሮበት ለሕዝብ ክፍት መደረጉ የጠቅላይ ሚኒስትሩን ታሪክ የማስቀጠል ቁርጠኝነት የሚያሳይ መሆኑ በጉብኝቱ ወቅት ተገልጿል። አስተዳደሩ ለቁልቢ ገብርኤል በዓል ከተለያዩ የዓለም ሀገራትና የሀገራችን ክፍሎች እንግዶችን ተቀብሎ በፍቅር፣ በአብሮነትና በሰላም ማስተናገዱ የሚደነቅና የሚያስመሰግን መሆኑን አባቶቹ የጠቆሙ ሲሆን ከአቀባበል ጀምሮ የተደረገላቸውን የማክበርና ፍጹም እንግዳ ተቀባይነት በማንሳት ለአስተዳደሩ ምስጋና አቅርበዋል። በኤደን ሳሙኤል ፎቶ፦ አገኘሁ ሸዋረጋ
6
17
#Oduu/"Duudhaan Obbolummaafi Waloomina Dirree Dhawaa Daran Cimee Itti Fufuu Qaba" Barreessaa Olaanaa Sinodosii Qulqulluu Bata+9
#Oduu/"Duudhaan Obbolummaafi Waloomina Dirree Dhawaa Daran Cimee Itti Fufuu Qaba" Barreessaa Olaanaa Sinodosii Qulqulluu Bataskaana Tawaahidoo Ortodoksii Itoophiyaa Abuna Diyosqoros #DGC Adoolessa 19/2018 Hojigaggeessaa Olaanaa Mana Lubummaa Waliiigalaa Bataskaana Ortodoksii Itoophiyaa Abbaa Saawiroosiifi Barreessaa Olaanaa Sinoodosii Qulqulluu Itoophiyaa Abbaa Diyosqoros dabalatee Miseensota Paappaasotaa fi abbootii amantaa Ortodoksii Manneen Amantaa Orodoksii Lallaba Kutaalee Itoophiyaa Ayyaana Qullubbii Gabreeliirraa Gara Magaalaa Dirree Dhawaa dhufaniif Bulchinsi Dirree Dhawaa Sagantaa Afeerraa Irbaataa qopheesse. Iliyaas Aammeetiin Suuraa:- Salaam Abbabaa
6
18
#Warka| Ismaamulka dir dhaba ayaa casho sharafeed sabootin ah u sameeyay martidi u timiday in ay ka qayb galaan munaasibadi d+9
#Warka| Ismaamulka dir dhaba ayaa casho sharafeed sabootin ah u sameeyay martidi u timiday in ay ka qayb galaan munaasibadi diiniga ahayd ee qulibi. #DGC| afagaali 19/2018 T.I Barnaamijkani casho sharafeedka ayaa waxaa kasoo qayb galay ku xigeenka duqa ismaamulka dir dhaba mudane xarbi buux, madaxa xafiiska xisbiga barwaaqo laantiisani dir dhaba mudane ibraahim yuusuf, xubnaha golaha kabineedka ismaamulka dir dhaba, maareeyaha guud ee kaniisadda ortodokska itoobiya iyo heerarka kala duwan ee masuuliyinta kanisadaha ortodokska itoobiya. Dir dhaba oo ah magaalo wada noolaanshiyaha iyo is-tixgalinta lagu yaqaano ayaa martida u timiday in ay ka qayb gasho munaasabadda sannadlaha ee qulibi ayaa gacmo furan kusoo dhawaysa kuna sabootisa. sido kale waxaa munaasibadaha sidani oo kale ah dhaq-dhaqaaq xogani ku imaada dhinacyada dhaqaalaha sida hudheelada, suuqyada iyo goobaha lagu dalxiiska. cabdiraxman cusman Sawir qaade:-salam ababe
5
19
#ዜና /ድሬዳዋ የአብሮነትና የወንድማማችነት እሴቷን አጠናክራ መቀጠል ይገባል የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስን ተዋህዶ ቤተ-ክርስቲያን የቅዱስ ሲኖዶስ ዋና ፀሀፊ ብፁዕ አቡነ ዲዮስቆሮስ #DGC ሐምሌ 19/20+9
#ዜና /ድሬዳዋ የአብሮነትና የወንድማማችነት እሴቷን አጠናክራ መቀጠል ይገባል የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስን ተዋህዶ ቤተ-ክርስቲያን የቅዱስ ሲኖዶስ ዋና ፀሀፊ ብፁዕ አቡነ ዲዮስቆሮስ #DGC ሐምሌ 19/2018 የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስን ተዋህዶ ቤተ-ክርስቲያን የጠቅላይ ቤተክህነት ዋና ስራ አስኪያጅ ብፁዕ አቡነ ሳዊሮስ እና የቅዱስ ሲኖዶስ ዋና ፀሀፊ ብፅዕ አቡነ ዲዮስቆሮስ፣ ብፁ አቡነ በርተሎሚዮስ የድሬደዋ አገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስና የቅዱስ ሲኖዶስ አባል እንዲሁም ብፁሀን አበው ሊቃነ ጳጳሳት እና የመምሪያ ክፍል ሀላፊዎች ከቁልቢ ገብርኤል የንግስ በዓል መልስ በድሬዳዋ አስተዳደር የእራት ግብዧ ተደርጎላቸዋል። የቁልቢ ገብርኤል በዓል በየአመቱ ከመላው አገሪቱ የእምነቱ ተከታዮች እና ከውጭ አገራት ምዕመናንን ጋር እንደሚያከብሩት የቅዱስ ሲኖዶስ ዋና ፀሀፊ ብፅዕ አቡነ ዲዮስቆሮስ ገልፀዋል። ድሬዳዋና ነዋሪዎቿ ለበአሉ ታዳሚዎች ምእመናን በማስተናገድ በየአመቱ ለሚያደርጉ ቀናኢ የወንድማማችነት ስሜት በቤተክሪስቲያን ስም ምስጋና አቅርበዋል። አባቶቻችን ዘር ብሄር ሀይማኖት ሳይለያቸው ዳር ድንበር በጋራ በማስከበር ያቆዩልንን አገራችንን ሰላም እንዲጠበቅ ሁሉም በጋራ መቆም እንደሚገባ ገልፀዋል። ፈጣሪ ሁላችንንም የልብ መሻት እንዲሞላ እንዲሁ የአገራችንን ሰላም በፀሎት መትጋት እንደሚገባ ብፅዕ አቡነ ዲዮስቆሮስ ጠቁመዋል። በእራት ግብዣው የድሬደዋ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ አቶ ሀርቢ ቡህ፣የብልፅግና ፓርቲ ድሬዳዋ ቅርንጫፍ ፅ/ቤት ኃላፊ አቶ ኢብራሂም ዩሱፍ እንዲሁም በየደረጃው ያሉ የአስተዳደሩ የስራ አመራሮች ታድመዋል። በዳግማዊ ፍቃዱ ፎቶ፦ሰላም አበበ
5
20
#ዜና /በኢትዮጵያ ቢስክሌት ፌዴሬሽን የምርጫ ጉባኤ ላይ ድሬዳዋን ወክለው የቀረቡት እጩዎች ከፍተኛ ድል በማስመዝገብ የፌዴሬሽኑን የመሪነት ወንበር ተረክበዋል #DGC ሐምሌ 19/2018 በዚሁ መሠረት+1
#ዜና /በኢትዮጵያ ቢስክሌት ፌዴሬሽን የምርጫ ጉባኤ ላይ ድሬዳዋን ወክለው የቀረቡት እጩዎች ከፍተኛ ድል በማስመዝገብ የፌዴሬሽኑን የመሪነት ወንበር ተረክበዋል #DGC ሐምሌ 19/2018 በዚሁ መሠረት ድሬዳዋን በመወከል ለፕሬዝደንትነት እጩ ሆነው የቀረቡት አቶ ቢኒያም ነገሱ በከፍተኛ የድምፅ ልዩነት የኢትዮጵያ ቢስክሌት ፌዴሬሽን ፕሬዝደንት ሆነው ተመርጠዋል። በተመሳሳይ መልኩ ሌላኛው የድሬዳዋ እጩ አቶ ሰለሞን በቀለ የፌደሬሽኑ የስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ አባል በመሆን መመረጣቸው ታውቋል። ይህ በከፍተኛ የድምፅ ብልጫ የተገኘው ድል አዲሱ አመራር በፌዴሬሽኑ አባላት ዘንድ ያለውን ጠንካራ አመኔታና ተቀባይነት የሚያሳይ ነው። ሁለቱም ተመራጮች በታላቁ የሀገሪቱ የብስክሌት ስፖርት ተቋም ውስጥ በኃላፊነት መመደባቸው የድሬዳዋን ስፖርታዊ ውክልና በሀገር አቀፍ ደረጃ ይበልጥ ያጠናክረዋል። አዲሱ የአመራር አካል በሀገሪቱ የብስክሌት ስፖርት ላይ አዳዲስ አሰራሮችን በመዘርጋት፣ ውድድሮችን በማስፋፋት እና ወጣቶችን በማብቃት ረገድ ሰፊ ስራዎችን እንደሚሰራ ይጠበቃል።
4