ar
Feedback
ʜᴀʟᴀʟ™

ʜᴀʟᴀʟ™

الذهاب إلى القناة على Telegram

خُذ ماشئت ، لا تستأذن بنشر الخير🤍. Cross @Ifendim

إظهار المزيد

📈 نظرة تحليلية على قناة تيليجرام ʜᴀʟᴀʟ™

تُعد قناة ʜᴀʟᴀʟ™ (@halal_post) في القطاع اللغوي Amharic لاعباً نشطاً. يضم المجتمع حالياً 11 047 مشتركاً، محتلاً المرتبة 8 289 في فئة الدين والقيم الروحية والمرتبة 3 023 في منطقة Ethiopia.

📊 مؤشرات الجمهور والحراك

منذ تأسيسه في невідомо، حقق المشروع نمواً سريعاً وجمع 11 047 مشتركاً.

بحسب آخر البيانات بتاريخ 06 يوليو, 2026، تحافظ القناة على نشاط مستقر. خلال آخر 30 يوماً تغيّر عدد الأعضاء بمقدار -200، وفي آخر 24 ساعة بمقدار -6، مع بقاء الوصول العام مرتفعاً.

  • حالة التحقق: غير موثّقة
  • معدل التفاعل (ER): يبلغ متوسط تفاعل الجمهور 9.31‎%. وخلال أول 24 ساعة من النشر يحصد المحتوى عادةً 5.23‎% من ردود الفعل نسبةً إلى إجمالي المشتركين.
  • وصول المنشورات: يحصل كل منشور على متوسط 1 029 مشاهدة. وخلال اليوم الأول يجمع عادةً 578 مشاهدة.
  • التفاعلات والاستجابة: يتفاعل الجمهور بانتظام؛ متوسط التفاعلات لكل منشور يبلغ 22.

📝 الوصف وسياسة المحتوى

يصف المؤلف القناة بأنها مساحة للتعبير عن الآراء الذاتية:
خُذ ماشئت ، لا تستأذن بنشر الخير🤍. Cross @Ifendim

بفضل وتيرة التحديث المرتفعة (أحدث البيانات بتاريخ 07 يوليو, 2026) تحافظ القناة على حداثتها ومستوى وصول مرتفع. وتُظهر التحليلات تفاعلاً نشطاً من الجمهور، ما يجعلها نقطة تأثير مهمة ضمن فئة الدين والقيم الروحية.

11 047
المشتركون
-624 ساعات
-367 أيام
-20030 أيام
أرشيف المشاركات
በጀምዓ ሰበብ በ አምስት ሴቶች ታጅባችሁ የምትሄዱ አሚሮች ግን 😭😂😂 ተዉ አድቡ 🚫

ለቅሶ ቤት ሄዳቹ ዝም ብላቹ ኡኡኡኡ ምትሉ ሰዎች አድቡ النبي صلى الله عليه وسلم قال {العين تدمع والقلب تحزن ولكن ما نقول إلا مايرضي ربنا} ማልቀስ ያለ ነው ልባችን ሲያዝን አይናችን ያነባል! ነገር ግን መግጠም ሰዎችን ማስለቀስ ነብያችን ተራግመውበታል እዛ ምቴዱት ለማፅናናት እንጂ ለማስለቀስ አይደለም!

ያበደ እንጀራ😭✌️
ያበደ እንጀራ😭✌️

አልሃምዱሊላህ ዛሬ በሰላም ምሽታችንን እያሳለፍን ነዉ እኔ ደስስስስ ብሎኛል እርሶስ ☺️

😁😁😁💀
😁😁😁💀

photo content

ተስፋ እንዳትቆርጡ

إنا لله وإنا إليه راجعون 💔 ትንሹዋ አበባዬ ረገፈች💔

🗣ተዘወጁ ✍ትዳር እርስ በርስ የመዋደድ የመተሳሰብና የመቻቻልን ያመጣል, ራስን ከመጥፎ ስሜቶች ለመቆጠብ ትልቁን ሚና ይጫወታል🙂 የትዳር ትልቁ አላማውም ጀነት ነው አስበው ሸዋል ወር ላይ ማግባት የተወደደ ነው 🙂‍↔️ ያ ሸባብ ነቃ ደንገጥ ብትሉ መልካም ነው🙌

ያሸማቀቁንን፣ ያሳፈሩንን፣ ያዋረዱንን፣ የተዉንን፣ የተጠራጠሩንን፣ የሰደቡንን፣ የናቁንን፣ የሰበሩንን፣ ያገለሉንን፣ ሥማችንን ያጠፉትን ... ሁሉ የምናመሰግንበት ጊዜ ይመጣል ። ምክንያቱም ይህን ያደረጉ ሰዎች ለመቶበታችን፣ ለመሻሻላችን፣ ቀና ለማለታችን፣ በርትተን ለመሥራታችንና ለመጠንከራችን ምክንያት ሆነዋልና።

ማሻ አላህ 75% ሰዉ ወዶታል ❤️

ግጥሙ ?
Anonymous voting

በየትኛዉ ሱራህ ?🙂
በየትኛዉ ሱራህ ?🙂

ወላሂ ያደክማል 😞

እንግዶች ሄደው ቤተሰቦች ቀሩ አሉ መስጂዶች💔

ሲጀመር ሁዘይፍ ሚባሉ ሰዎች በጣም ቆንጆ ናቸው🙂

ላጠፋው ነው አረ ሞራል ሚባል ነገር አለ😭

እንደ ወንድም አይቼህ... እንደ መከታዬ አብረኸኝ ቆመሃል... በከፋኝ በደስታዬ ግን ዝም ብዬ ራቅሁ... እውነቱን ሳልነግርህ በመጥፋቴ ቆሰልክ... እንደ ክህደት ታየህ ያንተ ጥፋት አይደለም... አንድም ቀን አልበደልከኝ ወንድም ሆነህ ቆመህ... ሁሌም ደግፈኸኛል ግን አቅም ሲያጥረኝ... እውነቱን ለመናገር መራቄ ባንተ ዘንድ... ጥያቄን ጥሏል ብነግርህ ይገባሃል?... ወይስ አሁን ረፍዷል? የልቤ እውነት ባንተ... እንደ ውሸት ታይቷል አንዳንዴ ዝምታ... ከመናገር ይሻላል፣ ሰው በራሱ መንገድ... ሁሉንም ይተረጉማል አውቃለሁ ወንድሜ... ዛሬ ብመጣና ብነግርህ ምክንያቴን... ብሰጥህ ማብራሪያ፤ "ለምን ያኔ ጠፋሽ?"... የሚለው ጥያቄህ መልስ የለውም ለኔ... ከማስከፋት በቀር አንተን በንግግሬ ቢሆንም ግን እወቀው... ጥፋቱ ያንተ አይደለም... ክፋትም አልነበረብህ የራሴው ሰላም ነው... ያራቀኝ ከጎንህ 🥲

ዝም ብዬ የገጠምኩት ግጥምም ነበር አታገረጡኝም ልልቀቀው?

ምክንያቱን ሳይነግሩ መራቅ... ሰውን ያለ ጥፋቱ የመቅጣት ያህል ይከብዳል እኛ የምንርቀው ልባችን ስለደከመ ነው እሱ ግን የሚያየው ጀርባችንን ብቻ ነው  ቆይተን ብናስረዳውም 'ለምን ያኔ አልነገርሽኝም?' የሚለው ጥያቄ መልስ አይኖረውም  አንዳንዴ እውነትም 'ጊዜ' ይፈልጋል ጊዜው ካለፈ ግን እውነቱ ራሱ ትርጉም ያጣል