es
Feedback
ʜᴀʟᴀʟ™

ʜᴀʟᴀʟ™

Ir al canal en Telegram

خُذ ماشئت ، لا تستأذن بنشر الخير🤍. Cross @Ifendim

Mostrar más

📈 Análisis del canal de Telegram ʜᴀʟᴀʟ™

El canal ʜᴀʟᴀʟ™ (@halal_post) en el segmento lingüístico de Amárico es un actor destacado. Actualmente la comunidad reúne a 11 047 suscriptores, ocupando la posición 8 289 en la categoría Religión y espiritualidad y el puesto 3 023 en la región Etiopía.

📊 Métricas de audiencia y dinámica

Desde su creación el невідомо, el proyecto ha mostrado un crecimiento acelerado, reuniendo a 11 047 suscriptores.

Según los últimos datos del 06 julio, 2026, el canal mantiene una actividad estable. En los últimos 30 días la variación de miembros fue de -200, y en las últimas 24 horas de -6, conservando un alto alcance.

  • Estado de verificación: No verificado
  • Tasa de interacción (ER): El promedio de interacción de la audiencia es 9.31%. Durante las primeras 24 horas tras publicar, el contenido suele obtener 5.23% de reacciones respecto al total de suscriptores.
  • Alcance de las publicaciones: Cada publicación recibe en promedio 1 029 visualizaciones. En el primer día suele acumular 578 visualizaciones.
  • Reacciones e interacción: La audiencia responde de forma activa: el promedio de reacciones por publicación es 22.

📝 Descripción y política de contenido

El autor describe el recurso como un espacio para expresar opiniones subjetivas:
خُذ ماشئت ، لا تستأذن بنشر الخير🤍. Cross @Ifendim

Gracias a la alta frecuencia de actualizaciones (últimos datos recibidos el 07 julio, 2026), el canal mantiene la vigencia y un amplio alcance. La analítica demuestra que la audiencia interactúa activamente con el contenido, lo que lo convierte en un punto de referencia dentro de la categoría Religión y espiritualidad.

11 047
Suscriptores
-624 horas
-367 días
-20030 días
Archivo de publicaciones
በጀምዓ ሰበብ በ አምስት ሴቶች ታጅባችሁ የምትሄዱ አሚሮች ግን 😭😂😂 ተዉ አድቡ 🚫

ለቅሶ ቤት ሄዳቹ ዝም ብላቹ ኡኡኡኡ ምትሉ ሰዎች አድቡ النبي صلى الله عليه وسلم قال {العين تدمع والقلب تحزن ولكن ما نقول إلا مايرضي ربنا} ማልቀስ ያለ ነው ልባችን ሲያዝን አይናችን ያነባል! ነገር ግን መግጠም ሰዎችን ማስለቀስ ነብያችን ተራግመውበታል እዛ ምቴዱት ለማፅናናት እንጂ ለማስለቀስ አይደለም!

ያበደ እንጀራ😭✌️
ያበደ እንጀራ😭✌️

አልሃምዱሊላህ ዛሬ በሰላም ምሽታችንን እያሳለፍን ነዉ እኔ ደስስስስ ብሎኛል እርሶስ ☺️

😁😁😁💀
😁😁😁💀

photo content

ተስፋ እንዳትቆርጡ

إنا لله وإنا إليه راجعون 💔 ትንሹዋ አበባዬ ረገፈች💔

🗣ተዘወጁ ✍ትዳር እርስ በርስ የመዋደድ የመተሳሰብና የመቻቻልን ያመጣል, ራስን ከመጥፎ ስሜቶች ለመቆጠብ ትልቁን ሚና ይጫወታል🙂 የትዳር ትልቁ አላማውም ጀነት ነው አስበው ሸዋል ወር ላይ ማግባት የተወደደ ነው 🙂‍↔️ ያ ሸባብ ነቃ ደንገጥ ብትሉ መልካም ነው🙌

ያሸማቀቁንን፣ ያሳፈሩንን፣ ያዋረዱንን፣ የተዉንን፣ የተጠራጠሩንን፣ የሰደቡንን፣ የናቁንን፣ የሰበሩንን፣ ያገለሉንን፣ ሥማችንን ያጠፉትን ... ሁሉ የምናመሰግንበት ጊዜ ይመጣል ። ምክንያቱም ይህን ያደረጉ ሰዎች ለመቶበታችን፣ ለመሻሻላችን፣ ቀና ለማለታችን፣ በርትተን ለመሥራታችንና ለመጠንከራችን ምክንያት ሆነዋልና።

ማሻ አላህ 75% ሰዉ ወዶታል ❤️

ግጥሙ ?
Anonymous voting

በየትኛዉ ሱራህ ?🙂
በየትኛዉ ሱራህ ?🙂

ወላሂ ያደክማል 😞

እንግዶች ሄደው ቤተሰቦች ቀሩ አሉ መስጂዶች💔

ሲጀመር ሁዘይፍ ሚባሉ ሰዎች በጣም ቆንጆ ናቸው🙂

ላጠፋው ነው አረ ሞራል ሚባል ነገር አለ😭

እንደ ወንድም አይቼህ... እንደ መከታዬ አብረኸኝ ቆመሃል... በከፋኝ በደስታዬ ግን ዝም ብዬ ራቅሁ... እውነቱን ሳልነግርህ በመጥፋቴ ቆሰልክ... እንደ ክህደት ታየህ ያንተ ጥፋት አይደለም... አንድም ቀን አልበደልከኝ ወንድም ሆነህ ቆመህ... ሁሌም ደግፈኸኛል ግን አቅም ሲያጥረኝ... እውነቱን ለመናገር መራቄ ባንተ ዘንድ... ጥያቄን ጥሏል ብነግርህ ይገባሃል?... ወይስ አሁን ረፍዷል? የልቤ እውነት ባንተ... እንደ ውሸት ታይቷል አንዳንዴ ዝምታ... ከመናገር ይሻላል፣ ሰው በራሱ መንገድ... ሁሉንም ይተረጉማል አውቃለሁ ወንድሜ... ዛሬ ብመጣና ብነግርህ ምክንያቴን... ብሰጥህ ማብራሪያ፤ "ለምን ያኔ ጠፋሽ?"... የሚለው ጥያቄህ መልስ የለውም ለኔ... ከማስከፋት በቀር አንተን በንግግሬ ቢሆንም ግን እወቀው... ጥፋቱ ያንተ አይደለም... ክፋትም አልነበረብህ የራሴው ሰላም ነው... ያራቀኝ ከጎንህ 🥲

ዝም ብዬ የገጠምኩት ግጥምም ነበር አታገረጡኝም ልልቀቀው?

ምክንያቱን ሳይነግሩ መራቅ... ሰውን ያለ ጥፋቱ የመቅጣት ያህል ይከብዳል እኛ የምንርቀው ልባችን ስለደከመ ነው እሱ ግን የሚያየው ጀርባችንን ብቻ ነው  ቆይተን ብናስረዳውም 'ለምን ያኔ አልነገርሽኝም?' የሚለው ጥያቄ መልስ አይኖረውም  አንዳንዴ እውነትም 'ጊዜ' ይፈልጋል ጊዜው ካለፈ ግን እውነቱ ራሱ ትርጉም ያጣል