fa
Feedback
ʜᴀʟᴀʟ™

ʜᴀʟᴀʟ™

رفتن به کانال در Telegram

خُذ ماشئت ، لا تستأذن بنشر الخير🤍. Cross @Ifendim

نمایش بیشتر

📈 تحلیل کانال تلگرام ʜᴀʟᴀʟ™

کانال ʜᴀʟᴀʟ™ (@halal_post) در بخش زبانی امهری بازیگری فعال است. در حال حاضر جامعه شامل 11 047 مشترک است و جایگاه 8 289 را در دسته دین و مذهبی و رتبه 3 023 را در منطقه أثيوبيا دارد.

📊 شاخص‌های مخاطب و پویایی

از زمان ایجاد در невідомо، پروژه رشد سریعی داشته و 11 047 مشترک جذب کرده است.

بر اساس آخرین داده‌ها در تاریخ 06 ژوئیه, 2026، کانال فعالیت پایداری دارد. در ۳۰ روز گذشته تغییر اعضا برابر -200 و در ۲۴ ساعت گذشته برابر -6 بوده و همچنان دسترسی گسترده‌ای حفظ شده است.

  • وضعیت تأیید: تأیید نشده
  • نرخ تعامل (ER): میانگین تعامل مخاطب 9.31% است و در ۲۴ ساعت نخست پس از انتشار، محتوا معمولاً 5.23% واکنش نسبت به کل مشترکان کسب می‌کند.
  • دسترسی پست‌ها: هر پست به طور میانگین 1 029 بازدید دریافت می‌کند. در اولین روز معمولاً 578 بازدید جمع‌آوری می‌شود.
  • واکنش‌ها و تعامل: مخاطبان به‌طور فعال حمایت می‌کنند؛ میانگین واکنش به هر پست 22 است.

📝 توضیح و سیاست محتوایی

نویسنده این فضا را محل بیان دیدگاه‌های شخصی توصیف می‌کند:
خُذ ماشئت ، لا تستأذن بنشر الخير🤍. Cross @Ifendim

به لطف به‌روزرسانی‌های پرتکرار (آخرین داده در تاریخ 07 ژوئیه, 2026)، کانال همواره به‌روز و دارای دسترسی بالاست. تحلیل‌ها نشان می‌دهد مخاطبان به‌طور فعال با محتوا تعامل دارند و آن را به نقطه اثرگذاری مهم در دسته دین و مذهبی تبدیل کرده‌اند.

11 047
مشترکین
-624 ساعت
-367 روز
-20030 روز
آرشیو پست ها
በጀምዓ ሰበብ በ አምስት ሴቶች ታጅባችሁ የምትሄዱ አሚሮች ግን 😭😂😂 ተዉ አድቡ 🚫

ለቅሶ ቤት ሄዳቹ ዝም ብላቹ ኡኡኡኡ ምትሉ ሰዎች አድቡ النبي صلى الله عليه وسلم قال {العين تدمع والقلب تحزن ولكن ما نقول إلا مايرضي ربنا} ማልቀስ ያለ ነው ልባችን ሲያዝን አይናችን ያነባል! ነገር ግን መግጠም ሰዎችን ማስለቀስ ነብያችን ተራግመውበታል እዛ ምቴዱት ለማፅናናት እንጂ ለማስለቀስ አይደለም!

ያበደ እንጀራ😭✌️
ያበደ እንጀራ😭✌️

አልሃምዱሊላህ ዛሬ በሰላም ምሽታችንን እያሳለፍን ነዉ እኔ ደስስስስ ብሎኛል እርሶስ ☺️

😁😁😁💀
😁😁😁💀

photo content

ተስፋ እንዳትቆርጡ

إنا لله وإنا إليه راجعون 💔 ትንሹዋ አበባዬ ረገፈች💔

🗣ተዘወጁ ✍ትዳር እርስ በርስ የመዋደድ የመተሳሰብና የመቻቻልን ያመጣል, ራስን ከመጥፎ ስሜቶች ለመቆጠብ ትልቁን ሚና ይጫወታል🙂 የትዳር ትልቁ አላማውም ጀነት ነው አስበው ሸዋል ወር ላይ ማግባት የተወደደ ነው 🙂‍↔️ ያ ሸባብ ነቃ ደንገጥ ብትሉ መልካም ነው🙌

ያሸማቀቁንን፣ ያሳፈሩንን፣ ያዋረዱንን፣ የተዉንን፣ የተጠራጠሩንን፣ የሰደቡንን፣ የናቁንን፣ የሰበሩንን፣ ያገለሉንን፣ ሥማችንን ያጠፉትን ... ሁሉ የምናመሰግንበት ጊዜ ይመጣል ። ምክንያቱም ይህን ያደረጉ ሰዎች ለመቶበታችን፣ ለመሻሻላችን፣ ቀና ለማለታችን፣ በርትተን ለመሥራታችንና ለመጠንከራችን ምክንያት ሆነዋልና።

ማሻ አላህ 75% ሰዉ ወዶታል ❤️

ግጥሙ ?
Anonymous voting

በየትኛዉ ሱራህ ?🙂
በየትኛዉ ሱራህ ?🙂

ወላሂ ያደክማል 😞

እንግዶች ሄደው ቤተሰቦች ቀሩ አሉ መስጂዶች💔

ሲጀመር ሁዘይፍ ሚባሉ ሰዎች በጣም ቆንጆ ናቸው🙂

ላጠፋው ነው አረ ሞራል ሚባል ነገር አለ😭

እንደ ወንድም አይቼህ... እንደ መከታዬ አብረኸኝ ቆመሃል... በከፋኝ በደስታዬ ግን ዝም ብዬ ራቅሁ... እውነቱን ሳልነግርህ በመጥፋቴ ቆሰልክ... እንደ ክህደት ታየህ ያንተ ጥፋት አይደለም... አንድም ቀን አልበደልከኝ ወንድም ሆነህ ቆመህ... ሁሌም ደግፈኸኛል ግን አቅም ሲያጥረኝ... እውነቱን ለመናገር መራቄ ባንተ ዘንድ... ጥያቄን ጥሏል ብነግርህ ይገባሃል?... ወይስ አሁን ረፍዷል? የልቤ እውነት ባንተ... እንደ ውሸት ታይቷል አንዳንዴ ዝምታ... ከመናገር ይሻላል፣ ሰው በራሱ መንገድ... ሁሉንም ይተረጉማል አውቃለሁ ወንድሜ... ዛሬ ብመጣና ብነግርህ ምክንያቴን... ብሰጥህ ማብራሪያ፤ "ለምን ያኔ ጠፋሽ?"... የሚለው ጥያቄህ መልስ የለውም ለኔ... ከማስከፋት በቀር አንተን በንግግሬ ቢሆንም ግን እወቀው... ጥፋቱ ያንተ አይደለም... ክፋትም አልነበረብህ የራሴው ሰላም ነው... ያራቀኝ ከጎንህ 🥲

ዝም ብዬ የገጠምኩት ግጥምም ነበር አታገረጡኝም ልልቀቀው?

ምክንያቱን ሳይነግሩ መራቅ... ሰውን ያለ ጥፋቱ የመቅጣት ያህል ይከብዳል እኛ የምንርቀው ልባችን ስለደከመ ነው እሱ ግን የሚያየው ጀርባችንን ብቻ ነው  ቆይተን ብናስረዳውም 'ለምን ያኔ አልነገርሽኝም?' የሚለው ጥያቄ መልስ አይኖረውም  አንዳንዴ እውነትም 'ጊዜ' ይፈልጋል ጊዜው ካለፈ ግን እውነቱ ራሱ ትርጉም ያጣል