MoR West Addis Ababa (ምዕራብ)
This is official Telegram Channel of MoR-West Addis Ababa branch. Join the channel. Training Dep. 0115585348, E-Tax 0114700197
إظهار المزيد📈 نظرة تحليلية على قناة تيليجرام MoR West Addis Ababa (ምዕራብ)
تُعد قناة MoR West Addis Ababa (ምዕራብ) (@morwestaa) في القطاع اللغوي Amharic لاعباً نشطاً. يضم المجتمع حالياً 13 381 مشتركاً، محتلاً المرتبة 4 058 في فئة السياسة والمرتبة 2 535 في منطقة Ethiopia.
📊 مؤشرات الجمهور والحراك
منذ تأسيسه في невідомо، حقق المشروع نمواً سريعاً وجمع 13 381 مشتركاً.
بحسب آخر البيانات بتاريخ 11 يوليو, 2026، تحافظ القناة على نشاط مستقر. خلال آخر 30 يوماً تغيّر عدد الأعضاء بمقدار 988، وفي آخر 24 ساعة بمقدار 15، مع بقاء الوصول العام مرتفعاً.
- حالة التحقق: غير موثّقة
- معدل التفاعل (ER): يبلغ متوسط تفاعل الجمهور 45.28%. وخلال أول 24 ساعة من النشر يحصد المحتوى عادةً 19.73% من ردود الفعل نسبةً إلى إجمالي المشتركين.
- وصول المنشورات: يحصل كل منشور على متوسط 6 059 مشاهدة. وخلال اليوم الأول يجمع عادةً 2 640 مشاهدة.
- التفاعلات والاستجابة: يتفاعل الجمهور بانتظام؛ متوسط التفاعلات لكل منشور يبلغ 7.
📝 الوصف وسياسة المحتوى
يصف المؤلف القناة بأنها مساحة للتعبير عن الآراء الذاتية:
“This is official Telegram Channel of MoR-West Addis Ababa branch. Join the channel. Training Dep. 0115585348, E-Tax 0114700197”
بفضل وتيرة التحديث المرتفعة (أحدث البيانات بتاريخ 12 يوليو, 2026) تحافظ القناة على حداثتها ومستوى وصول مرتفع. وتُظهر التحليلات تفاعلاً نشطاً من الجمهور، ما يجعلها نقطة تأثير مهمة ضمن فئة السياسة.
ውድ ግብር ከፋዮቻችንገቢዎች ሚኒስቴር በተያዘው በጀት ዓመት የግብር ከፋይ ምደባ( segmentation) ማድረጉ የሚታወቅ ሲሆን ስም ዝርዝራችሁ ከዚህ በታች የተጠቀሳችሁት ግብር ከፋዮች ከሀምሌ 1/2018 ዓ.ም ጀምሮ ታክስ የምትከፍሉትም ሆነ ማንኛውንም አገልግሎት የምታገኙት አዲስ በተከፈተው መካከለኛ ግ/ከ/ ቁጥር 3 ቅ/ጽ/ቤት መሆኑን አውቃችሁ ተገቢውን ዝግጅት እንድታደርጉ ስንል በአክብሮት እናሳውቃለን፡፡ መካከለኛ ግ/ ከ/ ቁጥር 3 ቅ/ጽ/ቤት አድራሻ የቀድሞ ግሎባል ሆቴል አጠገብ መሆኑን እናሳውቃለን
Dear Taxpayers,The Ministry of Revenues has conducted taxpayer segmentation during the current fiscal year. Accordingly, taxpayers whose names appear on the list below are hereby informed that, effective Hamle 1, 2018 E.C. (July 8, 2026 G.C.), all tax payments and other tax-related services will be provided through the newly established Medium Taxpayers Branch Office No. 3. We respectfully notify you of this change and request that you make the necessary preparations. Please also be informed that the Medium Taxpayers Branch Office No. 3 is located near the former Global Hotel.
ለመሆኑ የኤሌክትሮኒክስ ደረሰኝ ማለት ምን ማለት ነው? መጠቀም ያለበትስ ማን ነው?የኤሌክትሮኒክ ደረሰኝ ሥርዓት የኤሌክትሮኒክ ደረሰኝ ሥርዓት ማለት በሚኒስቴሩ እውቅና የተሰጠውን የሽያጭ መመዝገቢያ ሶፍትዌር በመጠቀም ለሚከናወን ግብይት የሚሰጥ ዲጂታል የግብይት ሰነድ ነው። ይህ ሥርዓት በገቢዎች ሚኒስቴር ተዘጋጅቶ የቀረበ ሶፍትዌር ሲሆን፣ ደረሰኝን በማዕከል ለመመዝገብ፣ ለማረጋገጥ፣ መረጃ ለማጠናቀር እና ከታክስ ከፋዮች ሲስተም ጋር መረጃ ለመለዋወጥ ያስችላል። የሥርዓቱ ዋና ጥቅሞች የሚከተሉት ናቸው፡ • የታክስ አስተዳደሩን ዘመናዊ ማድረግ። • የአገልግሎት አሰጣጥን ቀልጣፋ እና ውጤታማ ማድረግ። • የታክስ ስወራን መከላከል። የኤሌክትሮኒክስ ደረሰኝ አቅራቢ እና አገልግሎት ሰጪ ለመሆን መሟላት ያለባቸው ጉዳዮች አቅራቢ ወይም አገልግሎት ሰጪ ለመሆን የሚፈልግ ሰው የሚከተሉትን መስፈርቶች ማሟላት አለበት፡ 👉🏽 ህጋዊ የንግድ ፈቃድ፡ በኢትዮጵያ የተመዘገበ ህጋዊ የንግድ ፈቃድ ያለው እና በሶፍትዌር ማልማት ወይም ማማከር ዘርፍ የተሰማራ መሆን። 👉🏽 የባለሙያ ብቃት ሙሉውን ለማንበብ 👇🏾 https://web.facebook.com/share/p/1At1h6tDHj/
