cookie

نحن نستخدم ملفات تعريف الارتباط لتحسين تجربة التصفح الخاصة بك. بالنقر على "قبول الكل"، أنت توافق على استخدام ملفات تعريف الارتباط.

avatar

Ministry of Revenues of Ethiopia/የገቢዎች ሚኒስቴር

የገቢዎች ሚኒስቴር ኢኮኖሚው የሚያመነጨው ገቢ እንዲሰበስብ ኃላፊነት የተሰጠው የፌዴራል ተቋም ነው፡፡ የጉምሩክ ኮሚሽንን በስሩ ይዞ ተደራጅቷል፡፡

إظهار المزيد
مشاركات الإعلانات
20 091
المشتركون
+2024 ساعات
+897 أيام
+40330 أيام

جاري تحميل البيانات...

معدل نمو المشترك

جاري تحميل البيانات...

إظهار الكل...
ሚኒስቴር መ/ቤቱ የተጣለበትን ሀገራዊ ኃላፊነት ለመወጣት እያደረገ ያለው ዘርፈ ብዙ ጥረት

ግንቦት 14/2016 ዓ.ም (የገቢዎች ሚኒስቴር) በድረ ገጽ፦ www.mor.gov.et በቴሌግራም፦

https://t.me/MoREthiopiaOfficial/169

በፌስቡክ፡-

https://www.facebook.com/ERCA.info

በዩትዩብ፦

https://www.youtube.com/@ministryofrevenuesofeth.../featured

በቲክቶክ፡- tiktok.com/@ministry_of_revenues በቴሌቪዥን ፕሮግራሞቻችን ፡- ዋልታ ቴሌቪዥን ቅዳሜ አመሻሽ ከ 12፡30 ጀምሮ፣ ፋና ቴሌቪዥን ሐሙስ ማታ ከ2፡00 ዜና በኃላ፣ ኢቲዮጵያ ቴሌቪዥን /ኢ.ቢ.ሲ/ ቅዳሜ ማታ ከ2፡00 ዜና በኋላ፣ በሬድዮ ፕሮግራሞቻችን፡- ፋና ኤፍ ኤም ሬድዮ 98.1 ሐሙስ ማታ ከ2፡30 ጀምሮ፣ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ሬድዮ 93.1 ማክሰኞ ጠዋት ከ2፡30 ጀምሮ. በወርሃዊ ጋዜጣችን፡- ገቢያችን ህልውናችን እንዲሁም በነጻ ጥሪ አገልግሎታችን፡ - 8199 በመደወል መረጃዎችን በመጠየቅ ስለሚከታተሉን እናመሰግናለን።

👍 3
إظهار الكل...
ለተሻለ ገቢ አሰባሰብ

إظهار الكل...
በገቢዎች ሚኒስቴር የታክስ ስርአት ዘርፍ የ9 ወራት እቅድ አፈጻጸም ላይ የተሰጠ የቀጣይ ወራት የስራ አቅጣጫ

👍 2
إظهار الكل...
‹‹ገቢያችን ህልውናችን›› ጋዜጣ

ግንቦት 12/2016 ዓ.ም (የገቢዎች ሚኒስቴር) በገቢዎች ሚኒስቴር የኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት እየታተመች የምትወጣው ‹‹ገቢያችን ህልውናችን›› 15ኛ ዓመት ቁጥር 172 የሚያዚያ ወር እትም ጋዜጣ ለንባብ በቅታለች፡፡ በመሆኑም ጋዜጣዋን በሚኒስቴሩ የፌስቡክ፣ ቴሌግራም እና ዌብሳይት ገጽ እንዲሁም ህትመቷ በነጻ እየተሰራጨባቸው ባሉ የገቢዎችም ሆነ ጉምሩክ ዋና መ/ቤቶች እና ቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች፤ በከተማ አስተዳደር እና ከክልል እስከ ወረዳ ባሉ የገቢው ዘርፍ ጽ/ቤቶች በመውሰድ እንድታነቡ ጋብዘናችኋል፡፡ በድረ ገጽ፦ www.mor.gov.et በቴሌግራም፦

https://t.me/MoREthiopiaOfficial/169

በፌስቡክ፡-

https://www.facebook.com/ERCA.info

በዩትዩብ፦

https://www.youtube.com/@ministryofrevenuesofeth.../featured

በቲክቶክ፡- tiktok.com/@ministry_of_revenues በቴሌቪዥን ፕሮግራሞቻችን ፡- ዋልታ ቴሌቪዥን ቅዳሜ አመሻሽ ከ 12፡30 ጀምሮ፣ ፋና ቴሌቪዥን ሐሙስ ማታ ከ2፡00 ዜና በኃላ፣ ኢቲዮጵያ ቴሌቪዥን /ኢ.ቢ.ሲ/ ቅዳሜ ማታ ከ2፡00 ዜና በኋላ፣ በሬድዮ ፕሮግራሞቻችን፡- ፋና ኤፍ ኤም ሬድዮ 98.1 ሐሙስ ማታ ከ2፡30 ጀምሮ፣ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ሬድዮ 93.1 ማክሰኞ ጠዋት ከ2፡30 ጀምሮ. በወርሃዊ ጋዜጣችን፡- ገቢያችን ህልውናችን እንዲሁም በነጻ ጥሪ አገልግሎታችን፡ - 8199 በመደወል መረጃዎችን በመጠየቅ ስለሚከታተሉን እናመሰግናለን።

👍 5
Photo unavailableShow in Telegram
"ገቢያችን ህልውናችን" (15ኛ ዓመት የሚያዚያ ወር 2016 ዓ.ም ቁጥር 172 እትም ጋዜጣ) ግንቦት 12/2016 ዓ.ም (የገቢዎች ሚኒስቴር) "ገቢያችን ህልውናችን"በገቢዎች ሚኒስቴር የኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት እየተዘጋጀች የምትሰራጭ ወርሃዊ ጋዜጣ ስትሆን ጋዜጣዋን ለማገኘት ቀጥሎ ያለውን ሊንክ ይጫኑ:- https://rb.gy/50kv8i
إظهار الكل...
👍 9 1
Photo unavailableShow in Telegram
የኤክሳይዝ ታክስ ቁጥጥር የኤክሳይዝ ታክስ በሚከፈልባቸው ዕቃዎች ላይ የሚደረግ ቁጥጥር ፍቃድ በተሰጠው አምራች ፊብሪካ ውስጥ የሚገኙ የኤክሳይዝ ታክስ የሚከፈልባቸው ዕቃዎች በታክስ ባለሥልጣኑ የኤክሳይዝ ታክስ ቁጥጥር ይደረግባቸዋል፡፡ የኤክሳይዝ ታክስ በሚከፈልባቸው ዕቃዎች ላይ የኤክሳይዝ ታክስ ቁጥጥር የሚደረገው ከሚከተለት በቀደመው ጊዜ ይሆናል:- — ፈቃድ በተሰጠው አምራች ፊብሪካ ውስጥ የሚገኙ ዕቃዎች በኢትዮጵያ ውስጥ ጥቅም ላይ እንዲውሉ ከፋብሪካው እስከሚወጡ፣ — ዕቃዎቹ ከኢትዮጵያ ውጪ እስከሚላኩ፣ ወይም — ዕቃዎቹ ከአገልግሎት ውጪ እስከሚደረጉ ወይም እስከሚወገዱ ድረስ፡፡ ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ፡- https://rb.gy/wecy0h
إظهار الكل...
👍 1
👍 10
“በብድር እና በእርዳታ ላይ የተመሰረተ ኢኮኖሚ ያለው ሀገር የዜጎችን ሉዓላዊነት ሊያስጠብቅ አይችልም”- አቶ ተስፋዬ ቱሉ የታክስ ስርዓት ዘርፍ ሚ/ዴኤታ ግንቦት ጅማ 10/08/2016 ዓ.ም የገቢዎች ሚኒስቴር,,,, በገቢዎች ሚኒስቴር የጅማ ቅ/ፅ/ቤት የ2015 በጀት ዓመት የተሻለ የህግ ተገዢነት ባህርይ ለነበራቸውና የሞጁላር ስልጠና ላጠናቀቁ ግብር ከፋዮች እውቅና እና ሽልማት ሰጥቷል፡፡ ሽልማቱን ለግብር ከፋዮቹ የሰጡት የታክስ ስርዓት ዘርፍ ሚ/ዴኤታ አቶ ተስፋዬ ቱሉ እንደገለፁት መንግስት መንግስታዊ ሀላፊነቱን በአግባቡ የሚወጣው አስተማማኝ ገቢ ሲኖረው ብቻ ነው፡፡ የሀገር ውስጥ የወጪ ፍላጎትን በምንሰበስበው ገቢ መሸፈን ከፊታችን የሚጠብቀን ወሳኝ ተግባር ነው ያሉት ሚ/ዴኤታው የታክስ ገቢ ከአጠቃላይ ሀገራዊ የምርት ጥመርታ ያለውን ድርሻ ለማሳደግ እየተደረገ ያለው ጥረት ተጠናክሮ ይቀጥላል ብለዋል፡፡ ይሄን ትልቅ አላማ ለማሳካት ደግሞ ግብር ከፋዮች ድርሻቸው የጎላ በመሆኑ ለታክስ ህጉ ተገዢ በመሆን ግብራቸውን በትክክልና በወቅቱ በታማኝነት መክፈል ይጠበቅባቸዋል ሲሉ ተናግረዋል፡፡ ሚኒስቴር መ/ቤቱ የግብር ከፋዮችን የታክስ ግንዛቤ ደረጃ ለማሳደግ ሰፊ ስራ እያከናወነ ነው ያሉ ሲሆን ጎን ለጎን የታክስ ህጉን ሆን ብለው በሚተላለፉ አካላት ላይ ህግና ስርዓትን ተከትሎ እርምጃ እንደሚወሰድ ጠቁመዋል፡፡ በጅማ ቅ/ፅ/ቤት ለታክስ ህጉ ተገዢ በመሆንና የሞጁላር ስልጠና በማጠናቀቅ ለእውቅና እና ሽልማት ለበቁ ግብር ከፋዮችም ምስጋናቸውን አቅርበዋል፡፡ በቀጣይም ከራሳቸው አልፈው ሌሎች ግብር ከፋዮችን ግንዛቤ ማሳደግ እንደሚጠበቅባቸውም አሳስበዋል፡፡ በመድረኩ የስጋት እና ህግ ተገዢነት ስትራቴጂ ዳይሬክተር ወ/ሮ ማህሌት አምዴ የግብር ከፋዮች የህግ ተገዢነት መስፈርቶችና ተያያዥ ጉዳዮች ዙሪያ ፅሁፍ አቅርበዋል፡፡
إظهار الكل...
👍 10 1
ግብር ሀገርን ከተመፅዋችነት በመፋቅ አንፃራዊ ነፃነትን ያጎናፅፋል- አቶ ደሜ ከበደ በገቢዎች ሚኒስቴር የጅማ ገቢዎች ቅ/ፅ/ቤት ስራ አስኪያጅ ግንቦት 10/2016 ዓ.ም (የገቢዎች ሚኒስቴር) ቅርንጫፍ ፅ/ቤቱ በዛሬው ዕለት ለታክስ ህጉ ተገዢ በመሆንና የሞጁላር ስልጣና በውጤታማነት ላጠናቀቁ ግብር ከፋዮች በጅማ ከተማ የእውቅናና ሽልማት ስነ-ስርዓት እያካሄደ ይገኛል፡፡ ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ፡- https://rb.gy/50kv8i
إظهار الكل...
👍 5
Photo unavailableShow in Telegram
#ማስታወቂያ የገቢዎች ሚኒስቴር በፌደራል ታክስ አስተዳደር አዋጅ ቁጥር 983/2008 አንቀጽ 115(4) በተሰጠው ሥልጣን የታክስ አሰተዳደራዊ ቅጣት አነሳስ መመሪያ ለማውጣት ረቂቅ መመሪያ ያዘጋጀ ሲሆን በረቂቅ መመሪያው ላይ አስተያያት ያለው ስው አስተያየቱን ይህ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣውበት ግንቦት 08/2016 ዓ/ም ጀምሮ በ15 ቀናት ውስጥ በጽሁፍ ለገቢዎች ሚኒስቴር የህግ አገልግሎት ዳይሬክቶሬት ማቅረብ የሚችል መሆኑን እንገልጻለን፡፡ ረቂቅ መመሪያውን ለማግኘት የሚከተለውን ሊንክ ይጫኑ፡- https://rb.gy/jtq27l
إظهار الكل...
👍 8👎 2👏 1