MoR West Addis Ababa (ምዕራብ)
This is official Telegram Channel of MoR-West Addis Ababa branch. Join the channel. Training Dep. 0115585348, E-Tax 0114700197
Show more📈 Analytical overview of Telegram channel MoR West Addis Ababa (ምዕራብ)
Channel MoR West Addis Ababa (ምዕራብ) (@morwestaa) in the Amharic language segment is an active participant. Currently, the community unites 13 384 subscribers, ranking 4 058 in the Politics category and 2 535 in the Ethiopia region.
📊 Audience metrics and dynamics
Since its creation on невідомо, the project has demonstrated rapid growth, gathering an audience of 13 384 subscribers.
According to the latest data from 11 July, 2026, the channel demonstrates stable activity. Although there has been a change in the number of participants by 988 over the last 30 days and by 15 over the last 24 hours, overall reach remains high.
- Verification status: Not verified
- Engagement rate (ER): The average audience engagement rate is 45.28%. Within the first 24 hours after publication, content typically collects 19.73% reactions from the total number of subscribers.
- Post reach: On average, each post receives 6 059 views. Within the first day, a publication typically gains 2 640 views.
- Reactions and interaction: The audience actively supports content: the average number of reactions per post is 7.
📝 Description and content policy
The author describes the resource as a platform for expressing subjective opinions:
“This is official Telegram Channel of MoR-West Addis Ababa branch. Join the channel. Training Dep. 0115585348, E-Tax 0114700197”
Thanks to the high frequency of updates (latest data received on 12 July, 2026), the channel maintains relevance and a high level of publication reach. Analytics show that the audience actively interacts with content, making it an important point of influence in the Politics category.
ውድ ግብር ከፋዮቻችንገቢዎች ሚኒስቴር በተያዘው በጀት ዓመት የግብር ከፋይ ምደባ( segmentation) ማድረጉ የሚታወቅ ሲሆን ስም ዝርዝራችሁ ከዚህ በታች የተጠቀሳችሁት ግብር ከፋዮች ከሀምሌ 1/2018 ዓ.ም ጀምሮ ታክስ የምትከፍሉትም ሆነ ማንኛውንም አገልግሎት የምታገኙት አዲስ በተከፈተው መካከለኛ ግ/ከ/ ቁጥር 3 ቅ/ጽ/ቤት መሆኑን አውቃችሁ ተገቢውን ዝግጅት እንድታደርጉ ስንል በአክብሮት እናሳውቃለን፡፡ መካከለኛ ግ/ ከ/ ቁጥር 3 ቅ/ጽ/ቤት አድራሻ የቀድሞ ግሎባል ሆቴል አጠገብ መሆኑን እናሳውቃለን
Dear Taxpayers,The Ministry of Revenues has conducted taxpayer segmentation during the current fiscal year. Accordingly, taxpayers whose names appear on the list below are hereby informed that, effective Hamle 1, 2018 E.C. (July 8, 2026 G.C.), all tax payments and other tax-related services will be provided through the newly established Medium Taxpayers Branch Office No. 3. We respectfully notify you of this change and request that you make the necessary preparations. Please also be informed that the Medium Taxpayers Branch Office No. 3 is located near the former Global Hotel.
ለመሆኑ የኤሌክትሮኒክስ ደረሰኝ ማለት ምን ማለት ነው? መጠቀም ያለበትስ ማን ነው?የኤሌክትሮኒክ ደረሰኝ ሥርዓት የኤሌክትሮኒክ ደረሰኝ ሥርዓት ማለት በሚኒስቴሩ እውቅና የተሰጠውን የሽያጭ መመዝገቢያ ሶፍትዌር በመጠቀም ለሚከናወን ግብይት የሚሰጥ ዲጂታል የግብይት ሰነድ ነው። ይህ ሥርዓት በገቢዎች ሚኒስቴር ተዘጋጅቶ የቀረበ ሶፍትዌር ሲሆን፣ ደረሰኝን በማዕከል ለመመዝገብ፣ ለማረጋገጥ፣ መረጃ ለማጠናቀር እና ከታክስ ከፋዮች ሲስተም ጋር መረጃ ለመለዋወጥ ያስችላል። የሥርዓቱ ዋና ጥቅሞች የሚከተሉት ናቸው፡ • የታክስ አስተዳደሩን ዘመናዊ ማድረግ። • የአገልግሎት አሰጣጥን ቀልጣፋ እና ውጤታማ ማድረግ። • የታክስ ስወራን መከላከል። የኤሌክትሮኒክስ ደረሰኝ አቅራቢ እና አገልግሎት ሰጪ ለመሆን መሟላት ያለባቸው ጉዳዮች አቅራቢ ወይም አገልግሎት ሰጪ ለመሆን የሚፈልግ ሰው የሚከተሉትን መስፈርቶች ማሟላት አለበት፡ 👉🏽 ህጋዊ የንግድ ፈቃድ፡ በኢትዮጵያ የተመዘገበ ህጋዊ የንግድ ፈቃድ ያለው እና በሶፍትዌር ማልማት ወይም ማማከር ዘርፍ የተሰማራ መሆን። 👉🏽 የባለሙያ ብቃት ሙሉውን ለማንበብ 👇🏾 https://web.facebook.com/share/p/1At1h6tDHj/
