3 349
المشتركون
-724 ساعات
لا توجد بيانات7 أيام
+13830 أيام
- المشتركون
- التغطية البريدية
- ER - نسبة المشاركة
جاري تحميل البيانات...
معدل نمو المشترك
جاري تحميل البيانات...
ቀን ግንቦት 08/2016 ዓ/ም
✍🗣📖ከ12ኛ ክፍል መምህራን ጋር በዛሬው ዕለት ተወያይተናል የውይይታችንም አላማ የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች የመማር ብቃትን ማሳደግና የስነ ልቦና ዝግጁነት ነው።
1.ለ12ኛ ክፍል ተማሪዎች የሚደረግ ክትትልና ድጋፍ።
2.የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች የማጠናከሪያ ትምህር እቅድ ማፅደቅና የተግባር መርሃ ግብርን ማስተዋወቅና ስራውን ማስጀመር ዋና ዋና አጀንዳዎቻችን ነበሩ።
ቀን 06/09/2016 ዓ/ም
ማስታወቂያ ለት/ቤቱ የስፖርት ተወዳዳሪ ተማሪዎች በሙሉ
ስማችሁ ከዚህ በታች በታች የተዘረዘረው የት/ቤቱ የስፖር ተወዳዳሪ ተማሪዎች ከዚህ ቀደም ለስፖርታዊ ውድድር የተረከባችሁትን ማሊያ ከዛሬ ጀምሮ አስከ ግንቦት 09/2016 ዓ/ም ድረስ ለስፖርት ትምህርት ክፍል መምህራን እንድታስረክቡ በጥብቅ እናሳስባለን።
ማሳሰቢያ:-በተጠቀሰው የጊዜ ገደብ ገቢ የማያደርግን ተማሪ ከየትኛውም የትምህርት ቤቱ አገልግሎት የምናግድ መሆኑን በጥብቅ እናሳስባለን።
1.ተማሪ ሀብታሙ ደገፉ
2.ተማሪ ደኜ ደጀኔ
3.ተማሪ ይስሃቅ ጌቱ
4.ተማሪ ኪሩቤል አበባው
5.ተማሪ የአብስራ ዱላ
6.ተማሪ ጠሃ ሁሴን
7.ተማሪ አብደላ ከማል
8.ተማሪ ያሬድ ታደሰ
9.ተማሪ ሰምረዲን
10.ተማሪ ደነቀ
11.ተማሪ ቢላል ሁሴን
12. ተማሪ ደዊት ደገፉ
የ2016 ትምህርት ዘመን የኢትዮጵያ ሁለተኛ ደረጃ ማጠናቀቂያ ፈተና መርሃ ግብር ይፋ ሆነ፡፡
(ግንቦት 3 ቀን 2016 ዓ.ም) ከትግራይ ክልል ውጭ በሁሉም ክልሎችና በከተማ አስተዳደሮች ላሉ ተፈታኞች በወረቀትና በበይነ መረብ የሚሰጠው የፈተና መርሃ ግብር የሚከተለው መሆኑን የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት የገለጸ ሲሆን ተፈታኞችና የሚመለከታቸው ሁሉ ተገቢውን ዝግጅት እንዲያደርጉ አሳስባል፡፡
የፈተና ስርቆትንና ኩረጃን በጋራ እንከላከል!!