ar
Feedback
የሕግ ዜና

የሕግ ዜና

الذهاب إلى القناة على Telegram

​⚖️ የሕግ ዜና | Legal News ​ወቅታዊ የሕግ መረጃዎች፣ የፍትሕ ለውጦች እና የሕግ መሻሻሎች የሚቀርቡበት መድረክ። ከሕግ አውጪው ውሳኔ እስከ ፍርድ ቤት ውሎ፤ እስከ ተበዳዮች መብት ድረስ📍 የጠበቆች ምክር እና የፍትሕ ክንውኖች https://www.facebook.com/share/17edCauY5V/

إظهار المزيد
4 569
المشتركون
+124 ساعات
+227 أيام
+9430 أيام

جاري تحميل البيانات...

سحابة العلامات
لا توجد بيانات
هل تواجه مشاكل؟ يرجى تحديث الصفحة أو الاتصال بمدير الدعم الخاص بنا.
الإشارات الواردة والصادرة
---
---
---
---
---
---
جذب المشتركين
يوليو '26
يوليو '26
+105
في 0 قنوات
يونيو '26
+120
في 0 قنوات
Get PRO
مايو '26
+102
في 0 قنوات
Get PRO
أبريل '26
+115
في 0 قنوات
Get PRO
مارس '26
+60
في 0 قنوات
Get PRO
فبراير '26
+77
في 4 قنوات
Get PRO
يناير '26
+44
في 0 قنوات
Get PRO
ديسمبر '25
+41
في 0 قنوات
Get PRO
نوفمبر '25
+23
في 0 قنوات
Get PRO
أكتوبر '25
+66
في 0 قنوات
Get PRO
سبتمبر '25
+44
في 2 قنوات
Get PRO
أغسطس '25
+74
في 0 قنوات
Get PRO
يوليو '25
+54
في 1 قنوات
Get PRO
يونيو '25
+37
في 0 قنوات
Get PRO
مايو '25
+91
في 1 قنوات
Get PRO
أبريل '25
+79
في 2 قنوات
Get PRO
مارس '25
+85
في 0 قنوات
Get PRO
فبراير '25
+78
في 2 قنوات
Get PRO
يناير '25
+135
في 3 قنوات
Get PRO
ديسمبر '24
+190
في 4 قنوات
Get PRO
نوفمبر '24
+214
في 3 قنوات
Get PRO
أكتوبر '24
+407
في 5 قنوات
Get PRO
سبتمبر '24
+295
في 3 قنوات
Get PRO
أغسطس '24
+556
في 6 قنوات
Get PRO
يوليو '24
+93
في 2 قنوات
Get PRO
يونيو '24
+71
في 2 قنوات
Get PRO
مايو '24
+107
في 6 قنوات
Get PRO
أبريل '24
+83
في 1 قنوات
Get PRO
مارس '24
+106
في 0 قنوات
Get PRO
فبراير '24
+235
في 4 قنوات
Get PRO
يناير '24
+195
في 1 قنوات
Get PRO
ديسمبر '23
+109
في 0 قنوات
Get PRO
نوفمبر '23
+23
في 0 قنوات
Get PRO
أكتوبر '23
+16
في 0 قنوات
Get PRO
سبتمبر '23
+10
في 0 قنوات
Get PRO
أغسطس '23
+10
في 0 قنوات
Get PRO
يوليو '23
+32
في 0 قنوات
Get PRO
يونيو '23
+23
في 0 قنوات
Get PRO
مايو '23
+21
في 0 قنوات
Get PRO
أبريل '23
+15
في 0 قنوات
Get PRO
مارس '23
+25
في 0 قنوات
Get PRO
فبراير '23
+12
في 0 قنوات
Get PRO
يناير '23
+35
في 0 قنوات
Get PRO
ديسمبر '22
+67
في 0 قنوات
Get PRO
نوفمبر '22
+49
في 0 قنوات
Get PRO
أكتوبر '22
+64
في 0 قنوات
Get PRO
سبتمبر '22
+47
في 0 قنوات
Get PRO
أغسطس '22
+167
في 0 قنوات
Get PRO
يوليو '22
+28
في 0 قنوات
Get PRO
يونيو '22
+197
في 0 قنوات
Get PRO
مايو '22
+151
في 0 قنوات
Get PRO
أبريل '22
+25
في 0 قنوات
Get PRO
مارس '22
+46
في 0 قنوات
Get PRO
فبراير '22
+44
في 0 قنوات
Get PRO
يناير '22
+10
في 0 قنوات
Get PRO
ديسمبر '21
+17
في 0 قنوات
Get PRO
نوفمبر '21
+13
في 0 قنوات
Get PRO
أكتوبر '21
+36
في 0 قنوات
Get PRO
سبتمبر '21
+188
في 0 قنوات
Get PRO
أغسطس '21
+45
في 0 قنوات
Get PRO
يوليو '21
+116
في 0 قنوات
Get PRO
يونيو '21
+126
في 0 قنوات
Get PRO
مايو '21
+81
في 0 قنوات
Get PRO
أبريل '21
+48
في 0 قنوات
Get PRO
مارس '21
+759
في 0 قنوات
التاريخ
نمو المشتركين
الإشارات
القنوات
22 يوليو+3
21 يوليو+3
20 يوليو+8
19 يوليو0
18 يوليو+2
17 يوليو+8
16 يوليو+4
15 يوليو+5
14 يوليو+9
13 يوليو+8
12 يوليو+3
11 يوليو+4
10 يوليو+2
09 يوليو+7
08 يوليو+16
07 يوليو+3
06 يوليو+2
05 يوليو+3
04 يوليو+6
03 يوليو+3
02 يوليو+5
01 يوليو+1
منشورات القناة
🚨#በዜሮ አመት የስራ ልምድ ረዳት ዳኝነት የስልጤ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት 🕹#ማስታወቂያ ከወጣበት ከሀምሌ 14 ቀን 2ዐ18 ዓም ጀምሮ ባሉት 1 ተከታታይ ቀናት የስስጤ ዞን ከፍተኛ ፍለቤት ቢሮ ቁ
🚨#በዜሮ አመት የስራ ልምድ ረዳት ዳኝነት የስልጤ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት 🕹#ማስታወቂያ ከወጣበት ከሀምሌ 14 ቀን 2ዐ18 ዓም ጀምሮ ባሉት 1 ተከታታይ ቀናት የስስጤ ዞን ከፍተኛ ፍለቤት ቢሮ ቁጥር 1 በመቅረብ መመዝገብ የምትሉ መሆኑን ያስታውቃል። ‼️#የስልጥኛ ቋ መናገር መዳፍ የሚችልም ትችል ‼️#በወረዳ እና ለከተማ አስተዳደር ፍ/ቤቶች ለተጨማሪ መረጃ 👇👇 https://t.me/kebilawu

2
🚨በዜሮ አመት ለዐቃቤ የወጣ የሥራ ማስታወቂያ 🚨ደቡብ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት 📤የጋሞ ዞን ፍትህ መምሪያ ባለዉ የስር መዋቅሮች ክፍት የሥራ መደብ ላይ ዐ/ህግ ባለሙያዎችን አወዳድሮ በመቅጠር የ
🚨በዜሮ አመት ለዐቃቤ የወጣ የሥራ ማስታወቂያ 🚨ደቡብ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት 📤የጋሞ ዞን ፍትህ መምሪያ ባለዉ የስር መዋቅሮች ክፍት የሥራ መደብ ላይ ዐ/ህግ ባለሙያዎችን አወዳድሮ በመቅጠር የሰው ኃይል ሟሟላት ይፈልጋል። በዚህ መሠረት፤ 🕹የሥራ መደቡ መጠሪያ -- ዐ/ሕግ 🕹ብዛት ------ 6/ስድስት ❌❌የምዝገባ ወቅት ከ08/11/2018 ዓ/ም ጀምሮ ባሉት 10 ተከታታይ የሥራ ቀናት ይሆናል 👩‍🎓👨‍🎓ለተመራቂዎች በ0 ዓመት የሚወጡ እንዲሁም የስራ ልምድ የሚጠይቁ ሁሉንም አይነት የሥራ ማስታወቂያዎችን ከታማኝ ምንጮች አፈላልገን የምንለቅበት በተጨማሪም👨‍⚖️ከ ህግ የተየያዙ መረጃወችን የሚያገኙባት ቻናል ነው 🇪🇹 https://t.me/kebilawu
496
3
🚨Wegagen_Bank! ♦Deadline: July 25, 2026 Wegagen Bank invites qualified candidates for the the following positions. ✔ Position 1: 𝐏𝐨𝐬𝐢𝐭𝐢𝐨𝐧: 𝐀𝐭𝐭𝐨𝐫𝐧𝐞𝐲-𝐈 ❇️ Qualification & Experience: Master/Bachelor Degree in Law or equivalent with one year experience as Legal Officer -II or relevant experience ✔ Position 2: 𝐏𝐨𝐬𝐢𝐭𝐢𝐨𝐧: 𝐋𝐞𝐠𝐚𝐥 𝐀𝐢𝐝 ❇️ Qualification & Experience: Diploma or Diploma Equivalent graduate in Law and Legislation (LLB) with one (1) years of relevant experience. 🔻Salary: Attractive and per the Banks Scale How to Apply Online?? 👇👇👇 https://ethiojobshub.com/wegagen-bank/ @https://t.me/kebilawu/
381
4
#🚨Vacancy announcement with 0 years experience ‼️Attorney 🕹L.L.B Degree or Level V With COC in Law or Legal Services Manage
#🚨Vacancy announcement with 0 years experience ‼️Attorney 🕹L.L.B Degree or Level V With COC in Law or Legal Services Management with 0 years of experience ‼️ NB:- Affan Oromo language skill is mandatory ‼️Required Documents: - CV, Educational Certificate, and 8th grade certificate (original and copy) •‼️Applicants who submit false or forged documents will be disqualified at any time confirmed. •‼️Female applicants are encouraged Internship opportunities Location: Addis Ababa. ❌❌Vacancy End Date: July 24, 2026, ‼️How to Apply to Ethio Telecom Job Vacancy 2026? ‼️Interested & qualified applicants can register online with the below button: and search jobs which are posted in the last days. Online Application Link: https://www.ethiotelecom.et/-Attorney-/ | Apply Here for more information join 👇👇👇 https://t.me/kebilawu
397
5
ስለ ቤት ኪራይ ውል ይህን ያውቁ ኖሯል?
ስለ ቤት ኪራይ ውል ይህን ያውቁ ኖሯል?
1 342
6
ከኤሌክትሮኒክ ደረሰኝ መመዝገቢያ ሥርዓት ጋር ተስማሚ የሆነ የሽያጭ መመዝገቢያ ስርዓት መጠቀም በሁሉም የሂሳብ መዝገብ በሚይዙ ታክስ ከፋዮች ላይ አስገዳጅ የሚያደርግ መመሪያ ወጥቷል። የኢፌዴሪ ገቢዎች ሚኒስቴር የታክስ አስተዳደሩን ለማዘመን እና የታክስ ስወራን በዘላቂነት ለመከላከል ያስችላል ያለውን "የኤሌክትሮኒክ ደረሰኝ ሥርዓት አስተዳደር መመሪያ ቁጥር 1142/2018" አውጥቷል። መመሪያው በዋናነት የታለመው የታክስ አስተዳደሩን ከዘመናዊው የቴክኖሎጂ እድገት ጋር ለማጣጣም ነው። እንደ መመሪያው ገለጻ፣ ማንኛውም የሂሳብ መዝገብ የመያዝ ግዴታ ያለበት ታክስ ከፋይ በሚኒስቴሩ እውቅና ከተሰጠው የሽያጭ መመዝገቢያ ሶፍትዌር ጋር የተገናኘ የኤሌክትሮኒክ ደረሰኝ የመጠቀም ግዴታ ይኖርበታል። ይህ አሰራር ግብይቶች በተከናወኑበት ወዲያውኑ (Real-time) ለሚኒስቴሩ ማዕከላዊ የመረጃ ቋት ሪፖርት እንዲደረጉ የሚያስችል በመሆኑ፣ መረጃዎችን የመሰወርና ደረሰኞችን የማጭበርበር እድልን በእጅጉ እንደሚያጠፋው ይጠበቃል። በአዲሱ መመሪያ መሰረት፣ የኤሌክትሮኒክ ደረሰኝ የሚሰጠው በሚኒስቴሩ ተገንብቶ በሚቀርበው ማዕከላዊ የኤሌክትሮኒክ ደረሰኝ መመዝገቢያ ሥርዓት አማካኝነት ነው። እያንዳንዱ ደረሰኝ የደረሰኝ ምዝገባ ቁጥር (IRN) እና ፈጣን መላሽ ኮድ (QR Code) የሚሰጠው ሲሆን፣ ይህም ደረሰኙ ህጋዊ መሆኑን በገዢውም ሆነ በግብር ሰብሳቢው አካል በቀላሉ ለማረጋገጥ ያስችላል። በተጨማሪም ደረሰኞች በዲጂታል አማራጮች እንደ ኢሜይል እና አጭር የፅሁፍ መልዕክት ለገዢው እንዲደርሱ የሚደረግ ሲሆን፣ እንደ አስፈላጊነቱ ታትሞ እንዲሰጥም መመሪያው ይፈቅዳል። መመሪያው በሶፍትዌር አልሚዎች እና አገልግሎት አቅራቢዎች ላይም ጥብቅ የሆኑ መስፈርቶችን አስቀምጧል። ማንኛውም የሽያጭ መመዝገቢያ ሶፍትዌር አቅራቢ ወይም የክላውድ (Cloud-based SaaS) አገልግሎት ሰጪ ድርጅት በሚኒስቴሩ እውቅና ማግኘት ይኖርበታል። ለዚህም እንደ ዋስትና በባንክ ወይም በመድን የተረጋገጠ እስከ 50,000 የአሜሪካ ዶላር የሚደርስ የመልካም አፈፃፀም ዋስትና እንዲያስይዙ ይጠየቃሉ። ይህም በዘርፉ የሚሰማሩ ድርጅቶች ጥራት ያለውና አስተማማኝ ቴክኖሎጂ ለታክስ ከፋዩ ማቅረባቸውን ለማረጋገጥ የታለመ ነው። ይፋ የተደረገው አዲስ መመሪያ፣ የኤሌክትሮኒክ ደረሰኝ ሥርዓቱን በበላይነት የሚመሩና የሶፍትዌር ጥራቱን የሚቆጣጠሩ ሁለት ታላላቅ የባለሙያ ስብስቦች እንደሚቋቋሙ ይገልጻል። በመመሪያው መሠረት፣ የ"ቴክኒክ ቡድን" እና የ"እውቅና ሰጭ ቦርድ" የሚባሉ አካላት የሚቋቋሙ ሲሆን፣ እነዚህ አካላት ማንኛውም በገበያ ላይ የሚውል የሽያጭ መመዝገቢያ ሶፍትዌር የታክስ ሕጉን ማክበሩንና ከመንግስት የመረጃ ቋት ጋር በአግባቡ መገናኘቱን የማረጋገጥ ከፍተኛ ኃላፊነት ተሰጥቷቸዋል። መመሪያው ከፍተኛ የቴክኖሎጂ አቅም ለሌላቸው ወይም አዲስ ወደ ንግድ ዓለም ለሚገቡ አነስተኛ ግብር ከፋዮች ልዩ ድጋፍ የሚያደርግ የ"ክላውድ ሽያጭ መመዝገቢያ ሥርዓትም" (Cloud Sales Register System) ይፋ አድርጓል። የኢንተርኔት ግንኙነት በማይኖርበት ወቅት ግብይቶች እንዳይስተጓጎሉ የ"ከመስመር ውጭ" (Offline) የሆነ አሰራርም ተዘርግቷል። በተለይም የምግብ፣ የመጠጥ፣ የመድኃኒት እና መሰል መሰረታዊ የችርቻሮ ንግድ ዘርፎች ላይ የተሰማሩ ታክስ ከፋዮች የኢንተርኔት ግንኙነት ቢቋረጥ እንኳ ግብይቶችን መመዝገብ የሚችሉበትና ግንኙነቱ ሲመለስ መረጃው በራሱ የሚተላለፍበት ሥርዓት እንዲዘረጋ ተደንግጓል። የመረጃ ደህንነትን በተመለከተም እያንዳንዱ ሶፍትዌርና የቴክኖሎጂ መሠረተ ልማት ከኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር (INSA) የደህንነት ማረጋገጫ ሰርተፊኬት ማግኘት እንዳለበት ታዟል። በተጨማሪም የግል ታክስ ከፋዮች መረጃ ለሶስተኛ ወገን እንዳይጋለጥ እና ለመንግስት የሚተላለፈው መረጃ በሚስጥር (Encryption) የተጠበቀ እንዲሆን ጥብቅ ደንቦች ተቀምጠዋል። ከኤሌክትሮኒክ ደረሰኝ መመዝገቢያ ሥርዓት ተስማሚ የሆነ የሽያጭ መመዝገቢያ ስርዓት መጠቀም በሁሉም የሂሳብ መዝገብ በሚይዙ ታክስ ከፋዮች አስገዳጅ ሲሆን ትግበራው ባለስልጣኑ በሚያወጣው መርሐ ግብር መሰረት የሚተገበር ይሆናል ተብሏል። ይህ አዲስ መመሪያ ሰኔ 2/2018 ዓም በፍትህ ሚኒስቴር ተመዝግቦ በድህረ ገጹ ላይ የተጫነ መሆኑን ቲክቫህ ኢትዮጵያ ተመልክቷል። ቲክቫህ ኢትዮጵያ አዲስ አበባ @tikvahethiopia
1 592
7
ክብርት ዳኛዋን በችሎት የገደለው እራሱን አጠፋ። በችሎት አዳራሽ በሽጉጥ ክብርት ዳኛዋን እና ባለቤቱን የገደለው ግለሰብ ከ3ኛ ፎቅ ላይ እራሱን ወርውሮ ህይወቱን አጠፋ። ግንቦት 27 ቀን 2018 ዓ/
ክብርት ዳኛዋን በችሎት የገደለው እራሱን አጠፋ። በችሎት አዳራሽ በሽጉጥ ክብርት ዳኛዋን እና ባለቤቱን የገደለው ግለሰብ ከ3ኛ ፎቅ ላይ እራሱን ወርውሮ ህይወቱን አጠፋ። ግንቦት 27 ቀን 2018 ዓ/ም በኦሮሚያ ክልል ምዕራብ ሸዋ ዞን በሆለታ ወልመራ ወረዳ የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት በችሎት አዳራሽ የቤተሰብ ክርክርን መዝገብ ስትመለከት የነበረችው ክብርት ዳኛ ወርቄ ፈካንሳ እንዲሁም የክርክሩ አካል የሆነች የተከሳሹ የቀድሞ ባለቤት ወይዘሮ አልማዝ መኮንን በተከሳሹ በተተኮሰ ጥይት ህይወታቸውን እንዲያልፍ ማድረጉ አይዘነጋም። በዕለቱም እራሱ ላይ በመተኮስ ቆስሎ የነበረዉ አቅነዉ በቀለ የተባለው ግለሰብ በፖሊስ ጥበቃ እየተደረገ በቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል የሕክምና ክትትል ላይ ነበር። ሆኖም ግለሰቡ በዛሬው ቀን ሕክምናውን ጨርሶ ከሆስፒታሉ ለማውጣት ዝግጅት እየተደረገ ባለበት ጊዜ ላይ ከሆስፒታሉ ሕንፃ 3ኛው ፎቅ በመስኮት እራሱን በመወርወር እራሱን ማጥፋቱ ተረጋግጧል። Via: ታሪክ አዱኛ
1 080
8
ፍርድ ቤት በዋስ እንዲፈቱ የወሰነላቸው የ76 ዓመቷ አዛውንት ከሦስት ቀናት መዘግየት በኋላ ከእስር ተለቀቁ። ሰኔ 8/2018 ዓ.ም ከሚኖሩበት ቀበሌ ተወስደው በመቐለ ታስረው የነበሩት የ76 ዓመቷ አ+1
ፍርድ ቤት በዋስ እንዲፈቱ የወሰነላቸው የ76 ዓመቷ አዛውንት ከሦስት ቀናት መዘግየት በኋላ ከእስር ተለቀቁ። ሰኔ 8/2018 ዓ.ም ከሚኖሩበት ቀበሌ ተወስደው በመቐለ ታስረው የነበሩት የ76 ዓመቷ አዛውንት ወ/ሮ አኸዛ ሕሉፍ፣ ፍርድ ቤት የዋስ መብት ቢፈቅድላቸውም ፖሊስ ትእዛዙን ሳይተገብር ቆይቶ ዛሬ ሰኔ 12 ቀን 2018 ዓ.ም ከቀኑ 10:00 ሰዓት ላይ በዋስ መለቀቃቸው ታወቀ። የሰባ እንደርታ ወረዳ ፍርድ ቤት ሰኔ 10/ 2018 ዓ.ም በዋለው ችሎት አዛውንቷ በ5 ሺህ ብር ዋስ ከእስር እንዲፈቱ ወስኖ የነበረ ቢሆንም የፖሊስ አካላት የፍርድ ቤቱን ሕጋዊ ትእዛዝ በማዘግየት ዛሬ ከ3 ቀን በኃላ ተግባራዊ አድርገውታል። የአዛውንቷን ውክልና በመያዝ "Access for Human Rights and Social Justice" የተባለው የሰብአዊ መብት ተሟጋች ድርጅት ፍርድ ቤት በመቅረብ የተሟገተ ሲሆን፣ ግለሰቧ የተከሰሱበት "የመኸተ አዋጅ" በትግራይ የሚገኘውን የኢፌዴሪ ሕገ-መንግሥት የሚጥስና ሕገ-መንግሥቱ የማያውቀው በመሆኑ ክሱ ተቀባይነት የለውም ሲል ተከራክሯል። ፍርድ ቤቱም የቀረበውን የሕግ መከራከሪያ በመቀበል በአዛውንቷ ላይ የቀረበውን ክስ ውድቅ በማድረግ የዋስ መብታቸው ተጠብቆ እንዲፈቱ መወሰኑ ይታወሳል። ቲክቫህ ኢትዮጵያ መቐለ ሰኔ 12 ቀን 2018 ዓ/ም @tikvahethiopia
870
9
+7
لا يوجد نص...
1 707
10
#የግብር_ጉዳይ የኢትዮጵያ የፌደራል #ጠበቆች ማህበር ዝማኔ ኩነት ወይም Update on Current Affairs በሚል ሰኔ 3 ቀን 2018 ዓ.ም ባወጣው መደብዳቤ ማህበሩ ከገንዘብ ሚኒስቴር እና ከ+1
#የግብር_ጉዳይ የኢትዮጵያ የፌደራል #ጠበቆች ማህበር ዝማኔ ኩነት ወይም Update on Current Affairs በሚል ሰኔ 3 ቀን 2018 ዓ.ም ባወጣው መደብዳቤ ማህበሩ ከገንዘብ ሚኒስቴር እና ከአዲስ አበባ ገቢዎች ቢሮ ጋር የጠበቆች ግብር አከፋፈልና ከሙያው ልዩ ባህርይ ጋርየተጣጣመ የግብር ማዕቀፍ እንዲኖር በተከታታይ ውይይቶች ማድረጉን አስታውቋል። በእነዚህ ውይይቶች በተደረሰው መግባባት እና በገቢ ግብር አዋጅ ቁጥር 1395/2017 በተደነገገው መሰረት ሊዘጋጅ የሚገባውን እና የባለሙያዎች የተቀናሽ ወጪ መመሪያ ለማዘጋጀት የሚረዳውን የፖሊሲ ግብዓት ሰነድ ማህበሩ የጥናት ቡድን በመመደብ ባለፉት አራት ወራት ሲሰራ ቆይቶ ስራውን አጠናቆ ሰነዱን ለገንዘብ ሚኒስቴር አስረክቧል ብሏል። ከዚያም በላይ ማህበራችን ጉዳዩ ተገቢውን ትኩረት እንዲያገኝ ክትትል እያደረገ ይገኛል ብሏል። በሌላ በኩል የአዲስ አበባ ገቢዎች ቢሮ በአዋጁ መሰረት የተቀናሽ ወጪ መመሪያው ጸድቆ ተግባራዊ እስከሚሆን ድረስ ጠበቆች አመታዊ ገቢያቸውን በህጉ መሰረት በሚያሳውቁበት ወቅት ወጪያቸው ከዚህ ቀደም በነበረው አሰራር እንዲያዝላቸው የሚጠይቅ ደብዳቤ በማስገባት ውጤቱን በመከታተል ላይ ይገኛል ብሏል። ማህበሩ የጠበቆችን ሙያ ልዩ ባህርይ የሚያንጸባርቅ ፣ ፍትሃዊ ፣ ግልጽ እና ተገማች የግብር ማዕቀፍ እንዲኖር ከሚመለከታቸው ተቋማት ጋር የጀመረውን ስራ በቀጣይነት አጠናክሮ ይቀጥላል በማለት ፣ እንዲሁም የመመሪያውን ዝግጅትና አፈጻጸም በቅርብ በመከታተል ለአባላቱ ተገቢውን መረጃ በየጊዜው ያደርሳል ብሏል። የሚበረታታና የሚደገፍ ጥረት ሲሆን ውጤቱ ደግሞ በጉጉት የሚጠበቅ ነው🙏🙏🙏 የሕግ ቤት
1 285
11
#ለመረጃ፡ በኢትዮጵያ ኢኮኖሚያዊ እና ማህበራዊ መረጃዎች የሚደራጁበት እና የሚተነተኑበት (የዋጋ ንረትን ጨምሮ) የኢትዮጵያ የስታቲስቲክስ አዋጅ ተሻሽሏል! ሙሉ ሰነዱን ማንበብ ለምትፈልጉ ከላይ ተቀምጧል!
1 285
12
በኢራን በአንድ ታዳጊ ላይ የግብረሰዶም ተግባር የፈጸሙ ሁለት ግለሰቦች በስቅላት ተቀጡ። በኢራን፣ ቆርቬህ ከተማ ውስጥ በአንድ የ14 ዓመት ወንድ ታዳጊ ላይ የግብረሰዶም ተግባር የፈጸሙ ሁለት ግለሰቦ+1
በኢራን በአንድ ታዳጊ ላይ የግብረሰዶም ተግባር የፈጸሙ ሁለት ግለሰቦች በስቅላት ተቀጡ። በኢራን፣ ቆርቬህ ከተማ ውስጥ በአንድ የ14 ዓመት ወንድ ታዳጊ ላይ የግብረሰዶም ተግባር የፈጸሙ ሁለት ግለሰቦች፣ በተፈረደባቸው የሞት ፍርድ መሠረት ባለፈው ሰኞ ጎህ ሲቀድ በከተማው በሚገኝ ቆርቬህ ማረሚያ ቤት ውስጥ በስቅላት እንዲሞቱ ተደርገዋል። የሞት ቅጣት የተፈጸመባቸው ግለሰቦች የ52 ዓመቱ ታህማሴቢ እና የ37 ዓመቱ ኩህያር አባሲ የሚባሉ የከተማው ነዋሪዎች ናቸው። ግለሰቦቹ በቁጥጥር ስር የዋሉት በነሐሴ 2024 ዓ.ም ሲሆን በሞት የተቀጡት ፈሪድ ሳዴጊ የተባለ የ14 ዓመት ታዳጊ ላይ የግብረሰዶም ተግባር በመፈጸምና በቪድዮ በመቅረጽ በማስፈራራት እና ገንዘብ በመቀበል ወንጀል ተከሰው ነው። ታዳጊው ከደረሰበት ከፍተኛ ጥቃት እና የስነ-ልቦና ጉዳት የተነሳ ነሐሴ 12 ቀን 2024 ዓ.ም ህይወቱን በገዛ እጁ ማጥፋቱን ሄንጋው የተባለ በሰብዓዊ መብት ላይ የሚሰራ ድርጅት ገልጿል። ቲክቫህ ኢትዮጵያ ግንቦት 28 ቀን 2018 ዓ/ም @tikvahethiopia
1 321
13
"የፍትሕ ተቋማት" 6 ተቋማትን ያካትትል:: 1. ፍርድ ቤቶችን 2. የዐቃቤ ሕግ ተቋማትን (ፍትሕ ሚ/ር፣ ፍትሕ ቢሮ) 3. የፖሊስ ተቋማትን 4. ማረሚያ ቤቶችን 5. የጥብቅና ተቋማትን 6. የተከላካይ ጠበቆች ተቋማትን -አንቀጽ 18(2)፣ 23 *በዚህ አዲሱ Code (ዐዋጅ ቁ. 1410/2018) የጥብቅና ሙያ የፍትሕ ሥርዓቱ የተፈጥሮ/የባሕርይ አካል እንደሆነ በግልጽ በማረጋገጥ ማንኛውም ምድራዊ ኃይል ጠበቃን ነጋዴ ነው ብሎ ሊጠራው እንደማይችል አሥምሮአል:: ስለሆነም በጠበቆች ላይ የሚፈጸም ጥቃት በፍትሕ ተቋማት/በፍትሕ ሥርዓቱ ላይ የተፈጸመ ጥቃት ነው::👴🏽🧓🏾 ሀይሉ ሀሰና
1 693
14
የመጀመሪያው የአፋን ኦሮሞ የሕግ መዝገበ ቃላት ተመረቀ ***** ግንቦት 06 ቀን 2018 ዓ.ም፣ (ሀገሬ ቴቪ)፤ በኢትዮጵያ የፍትሕ ስርዓት ታሪክ ውስጥ የመጀመሪያ ነው የተባለው "ዋላቡ" የአፋን ኦ
የመጀመሪያው የአፋን ኦሮሞ የሕግ መዝገበ ቃላት ተመረቀ ***** ግንቦት 06 ቀን 2018 ዓ.ም፣ (ሀገሬ ቴቪ)፤ በኢትዮጵያ የፍትሕ ስርዓት ታሪክ ውስጥ የመጀመሪያ ነው የተባለው "ዋላቡ" የአፋን ኦሮሞ የሕግ መዝገበ ቃላት ተመረቀ። ይህ መዝገበ ቃላት የፌደራል የሕግና ፍትሕ ኢንስቲትዩት፣ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ እንዲሁም ጀስቲስ ፎር ኦል ከተሰኘ ድርጅት ጋር ባደረጉት የጋራ ጥረትና ትብብር የተዘጋጀ መሆኑ ተነግሯል። በኢትዮጵያ አብዛኛው የሕግ ትምህርት በእንግሊዝኛ ቋንቋ የሚሰጥ በመሆኑ የሕግ ባለሙያዎች ወደ ስራ ሲገቡ ቃላቱን በየግላቸውና እንደተረዱት ወደ አፋን ኦሮሞ ይተረጉሙ ነበር። ይህ ወጥነት የሌለው ትርጉም በፍትሕ አሰጣጡ ጥራት ላይ የራሱን አሉታዊ ተጽእኖ ሲፈጥር መቆየቱ ተገልጿል። መዝገበ ቃላቱ የተዘበራረቁ የሕግ ቃላትን፣ ሀረጎችን እና ጽንሰ-ሀሳቦችን ወጥ በማድረግ ለሕግ ባለሙያዎችም ሆነ ለጠቅላላው ህብረተሰብ ግልጽ የሆነ የፍትሕ ስርአት እንዲኖር ትልቅ መሰረት እንደሚጥልም ተመላክቷል። ባሳለፍነው ዓመት የአማርኛ የሕግ መዝገበ ቃላት ወደ ሥራ መግባቱ ተገልጿል፡፡
1 429