fa
Feedback
የሕግ ዜና

የሕግ ዜና

رفتن به کانال در Telegram

​⚖️ የሕግ ዜና | Legal News ​ወቅታዊ የሕግ መረጃዎች፣ የፍትሕ ለውጦች እና የሕግ መሻሻሎች የሚቀርቡበት መድረክ። ከሕግ አውጪው ውሳኔ እስከ ፍርድ ቤት ውሎ፤ እስከ ተበዳዮች መብት ድረስ📍 የጠበቆች ምክር እና የፍትሕ ክንውኖች https://www.facebook.com/share/17edCauY5V/

نمایش بیشتر
4 568
مشترکین
+824 ساعت
+337 روز
+9530 روز

در حال بارگیری داده...

ابر برچسب‌ها
هیچ داده‌ای
مشکلی وجود دارد؟ لطفاً صفحه را تازه کنید یا با مدیر پشتیبانی ما تماس بگیرید.
اشارات ورودی و خروجی
---
---
---
---
---
---
جذب مشترکین
ژوئیه '26
ژوئیه '26
+102
در 0 کانال‌ها
ژوئن '26
+120
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مه '26
+102
در 0 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '26
+115
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مارس '26
+60
در 0 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '26
+77
در 4 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '26
+44
در 0 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '25
+41
در 0 کانال‌ها
Get PRO
نوامبر '25
+23
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اکتبر '25
+66
در 0 کانال‌ها
Get PRO
سپتامبر '25
+44
در 2 کانال‌ها
Get PRO
اوت '25
+74
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئیه '25
+54
در 1 کانال‌ها
Get PRO
ژوئن '25
+37
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مه '25
+91
در 1 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '25
+79
در 2 کانال‌ها
Get PRO
مارس '25
+85
در 0 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '25
+78
در 2 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '25
+135
در 3 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '24
+190
در 4 کانال‌ها
Get PRO
نوامبر '24
+214
در 3 کانال‌ها
Get PRO
اکتبر '24
+407
در 5 کانال‌ها
Get PRO
سپتامبر '24
+295
در 3 کانال‌ها
Get PRO
اوت '24
+556
در 6 کانال‌ها
Get PRO
ژوئیه '24
+93
در 2 کانال‌ها
Get PRO
ژوئن '24
+71
در 2 کانال‌ها
Get PRO
مه '24
+107
در 6 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '24
+83
در 1 کانال‌ها
Get PRO
مارس '24
+106
در 0 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '24
+235
در 4 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '24
+195
در 1 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '23
+109
در 0 کانال‌ها
Get PRO
نوامبر '23
+23
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اکتبر '23
+16
در 0 کانال‌ها
Get PRO
سپتامبر '23
+10
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اوت '23
+10
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئیه '23
+32
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئن '23
+23
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مه '23
+21
در 0 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '23
+15
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مارس '23
+25
در 0 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '23
+12
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '23
+35
در 0 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '22
+67
در 0 کانال‌ها
Get PRO
نوامبر '22
+49
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اکتبر '22
+64
در 0 کانال‌ها
Get PRO
سپتامبر '22
+47
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اوت '22
+167
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئیه '22
+28
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئن '22
+197
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مه '22
+151
در 0 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '22
+25
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مارس '22
+46
در 0 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '22
+44
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '22
+10
در 0 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '21
+17
در 0 کانال‌ها
Get PRO
نوامبر '21
+13
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اکتبر '21
+36
در 0 کانال‌ها
Get PRO
سپتامبر '21
+188
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اوت '21
+45
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئیه '21
+116
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئن '21
+126
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مه '21
+81
در 0 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '21
+48
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مارس '21
+759
در 0 کانال‌ها
تاریخ
رشد مشترکین
اشارات
کانال‌ها
21 ژوئیه+3
20 ژوئیه+8
19 ژوئیه0
18 ژوئیه+2
17 ژوئیه+8
16 ژوئیه+4
15 ژوئیه+5
14 ژوئیه+9
13 ژوئیه+8
12 ژوئیه+3
11 ژوئیه+4
10 ژوئیه+2
09 ژوئیه+7
08 ژوئیه+16
07 ژوئیه+3
06 ژوئیه+2
05 ژوئیه+3
04 ژوئیه+6
03 ژوئیه+3
02 ژوئیه+5
01 ژوئیه+1
پست‌های کانال
ስለ ቤት ኪራይ ውል ይህን ያውቁ ኖሯል?

2
ከኤሌክትሮኒክ ደረሰኝ መመዝገቢያ ሥርዓት ጋር ተስማሚ የሆነ የሽያጭ መመዝገቢያ ስርዓት መጠቀም በሁሉም የሂሳብ መዝገብ በሚይዙ ታክስ ከፋዮች ላይ አስገዳጅ የሚያደርግ መመሪያ ወጥቷል። የኢፌዴሪ ገቢዎች ሚኒስቴር የታክስ አስተዳደሩን ለማዘመን እና የታክስ ስወራን በዘላቂነት ለመከላከል ያስችላል ያለውን "የኤሌክትሮኒክ ደረሰኝ ሥርዓት አስተዳደር መመሪያ ቁጥር 1142/2018" አውጥቷል። መመሪያው በዋናነት የታለመው የታክስ አስተዳደሩን ከዘመናዊው የቴክኖሎጂ እድገት ጋር ለማጣጣም ነው። እንደ መመሪያው ገለጻ፣ ማንኛውም የሂሳብ መዝገብ የመያዝ ግዴታ ያለበት ታክስ ከፋይ በሚኒስቴሩ እውቅና ከተሰጠው የሽያጭ መመዝገቢያ ሶፍትዌር ጋር የተገናኘ የኤሌክትሮኒክ ደረሰኝ የመጠቀም ግዴታ ይኖርበታል። ይህ አሰራር ግብይቶች በተከናወኑበት ወዲያውኑ (Real-time) ለሚኒስቴሩ ማዕከላዊ የመረጃ ቋት ሪፖርት እንዲደረጉ የሚያስችል በመሆኑ፣ መረጃዎችን የመሰወርና ደረሰኞችን የማጭበርበር እድልን በእጅጉ እንደሚያጠፋው ይጠበቃል። በአዲሱ መመሪያ መሰረት፣ የኤሌክትሮኒክ ደረሰኝ የሚሰጠው በሚኒስቴሩ ተገንብቶ በሚቀርበው ማዕከላዊ የኤሌክትሮኒክ ደረሰኝ መመዝገቢያ ሥርዓት አማካኝነት ነው። እያንዳንዱ ደረሰኝ የደረሰኝ ምዝገባ ቁጥር (IRN) እና ፈጣን መላሽ ኮድ (QR Code) የሚሰጠው ሲሆን፣ ይህም ደረሰኙ ህጋዊ መሆኑን በገዢውም ሆነ በግብር ሰብሳቢው አካል በቀላሉ ለማረጋገጥ ያስችላል። በተጨማሪም ደረሰኞች በዲጂታል አማራጮች እንደ ኢሜይል እና አጭር የፅሁፍ መልዕክት ለገዢው እንዲደርሱ የሚደረግ ሲሆን፣ እንደ አስፈላጊነቱ ታትሞ እንዲሰጥም መመሪያው ይፈቅዳል። መመሪያው በሶፍትዌር አልሚዎች እና አገልግሎት አቅራቢዎች ላይም ጥብቅ የሆኑ መስፈርቶችን አስቀምጧል። ማንኛውም የሽያጭ መመዝገቢያ ሶፍትዌር አቅራቢ ወይም የክላውድ (Cloud-based SaaS) አገልግሎት ሰጪ ድርጅት በሚኒስቴሩ እውቅና ማግኘት ይኖርበታል። ለዚህም እንደ ዋስትና በባንክ ወይም በመድን የተረጋገጠ እስከ 50,000 የአሜሪካ ዶላር የሚደርስ የመልካም አፈፃፀም ዋስትና እንዲያስይዙ ይጠየቃሉ። ይህም በዘርፉ የሚሰማሩ ድርጅቶች ጥራት ያለውና አስተማማኝ ቴክኖሎጂ ለታክስ ከፋዩ ማቅረባቸውን ለማረጋገጥ የታለመ ነው። ይፋ የተደረገው አዲስ መመሪያ፣ የኤሌክትሮኒክ ደረሰኝ ሥርዓቱን በበላይነት የሚመሩና የሶፍትዌር ጥራቱን የሚቆጣጠሩ ሁለት ታላላቅ የባለሙያ ስብስቦች እንደሚቋቋሙ ይገልጻል። በመመሪያው መሠረት፣ የ"ቴክኒክ ቡድን" እና የ"እውቅና ሰጭ ቦርድ" የሚባሉ አካላት የሚቋቋሙ ሲሆን፣ እነዚህ አካላት ማንኛውም በገበያ ላይ የሚውል የሽያጭ መመዝገቢያ ሶፍትዌር የታክስ ሕጉን ማክበሩንና ከመንግስት የመረጃ ቋት ጋር በአግባቡ መገናኘቱን የማረጋገጥ ከፍተኛ ኃላፊነት ተሰጥቷቸዋል። መመሪያው ከፍተኛ የቴክኖሎጂ አቅም ለሌላቸው ወይም አዲስ ወደ ንግድ ዓለም ለሚገቡ አነስተኛ ግብር ከፋዮች ልዩ ድጋፍ የሚያደርግ የ"ክላውድ ሽያጭ መመዝገቢያ ሥርዓትም" (Cloud Sales Register System) ይፋ አድርጓል። የኢንተርኔት ግንኙነት በማይኖርበት ወቅት ግብይቶች እንዳይስተጓጎሉ የ"ከመስመር ውጭ" (Offline) የሆነ አሰራርም ተዘርግቷል። በተለይም የምግብ፣ የመጠጥ፣ የመድኃኒት እና መሰል መሰረታዊ የችርቻሮ ንግድ ዘርፎች ላይ የተሰማሩ ታክስ ከፋዮች የኢንተርኔት ግንኙነት ቢቋረጥ እንኳ ግብይቶችን መመዝገብ የሚችሉበትና ግንኙነቱ ሲመለስ መረጃው በራሱ የሚተላለፍበት ሥርዓት እንዲዘረጋ ተደንግጓል። የመረጃ ደህንነትን በተመለከተም እያንዳንዱ ሶፍትዌርና የቴክኖሎጂ መሠረተ ልማት ከኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር (INSA) የደህንነት ማረጋገጫ ሰርተፊኬት ማግኘት እንዳለበት ታዟል። በተጨማሪም የግል ታክስ ከፋዮች መረጃ ለሶስተኛ ወገን እንዳይጋለጥ እና ለመንግስት የሚተላለፈው መረጃ በሚስጥር (Encryption) የተጠበቀ እንዲሆን ጥብቅ ደንቦች ተቀምጠዋል። ከኤሌክትሮኒክ ደረሰኝ መመዝገቢያ ሥርዓት ተስማሚ የሆነ የሽያጭ መመዝገቢያ ስርዓት መጠቀም በሁሉም የሂሳብ መዝገብ በሚይዙ ታክስ ከፋዮች አስገዳጅ ሲሆን ትግበራው ባለስልጣኑ በሚያወጣው መርሐ ግብር መሰረት የሚተገበር ይሆናል ተብሏል። ይህ አዲስ መመሪያ ሰኔ 2/2018 ዓም በፍትህ ሚኒስቴር ተመዝግቦ በድህረ ገጹ ላይ የተጫነ መሆኑን ቲክቫህ ኢትዮጵያ ተመልክቷል። ቲክቫህ ኢትዮጵያ አዲስ አበባ @tikvahethiopia
1 592
3
ክብርት ዳኛዋን በችሎት የገደለው እራሱን አጠፋ። በችሎት አዳራሽ በሽጉጥ ክብርት ዳኛዋን እና ባለቤቱን የገደለው ግለሰብ ከ3ኛ ፎቅ ላይ እራሱን ወርውሮ ህይወቱን አጠፋ። ግንቦት 27 ቀን 2018 ዓ/
ክብርት ዳኛዋን በችሎት የገደለው እራሱን አጠፋ። በችሎት አዳራሽ በሽጉጥ ክብርት ዳኛዋን እና ባለቤቱን የገደለው ግለሰብ ከ3ኛ ፎቅ ላይ እራሱን ወርውሮ ህይወቱን አጠፋ። ግንቦት 27 ቀን 2018 ዓ/ም በኦሮሚያ ክልል ምዕራብ ሸዋ ዞን በሆለታ ወልመራ ወረዳ የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት በችሎት አዳራሽ የቤተሰብ ክርክርን መዝገብ ስትመለከት የነበረችው ክብርት ዳኛ ወርቄ ፈካንሳ እንዲሁም የክርክሩ አካል የሆነች የተከሳሹ የቀድሞ ባለቤት ወይዘሮ አልማዝ መኮንን በተከሳሹ በተተኮሰ ጥይት ህይወታቸውን እንዲያልፍ ማድረጉ አይዘነጋም። በዕለቱም እራሱ ላይ በመተኮስ ቆስሎ የነበረዉ አቅነዉ በቀለ የተባለው ግለሰብ በፖሊስ ጥበቃ እየተደረገ በቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል የሕክምና ክትትል ላይ ነበር። ሆኖም ግለሰቡ በዛሬው ቀን ሕክምናውን ጨርሶ ከሆስፒታሉ ለማውጣት ዝግጅት እየተደረገ ባለበት ጊዜ ላይ ከሆስፒታሉ ሕንፃ 3ኛው ፎቅ በመስኮት እራሱን በመወርወር እራሱን ማጥፋቱ ተረጋግጧል። Via: ታሪክ አዱኛ
1 080
4
ፍርድ ቤት በዋስ እንዲፈቱ የወሰነላቸው የ76 ዓመቷ አዛውንት ከሦስት ቀናት መዘግየት በኋላ ከእስር ተለቀቁ። ሰኔ 8/2018 ዓ.ም ከሚኖሩበት ቀበሌ ተወስደው በመቐለ ታስረው የነበሩት የ76 ዓመቷ አ+1
ፍርድ ቤት በዋስ እንዲፈቱ የወሰነላቸው የ76 ዓመቷ አዛውንት ከሦስት ቀናት መዘግየት በኋላ ከእስር ተለቀቁ። ሰኔ 8/2018 ዓ.ም ከሚኖሩበት ቀበሌ ተወስደው በመቐለ ታስረው የነበሩት የ76 ዓመቷ አዛውንት ወ/ሮ አኸዛ ሕሉፍ፣ ፍርድ ቤት የዋስ መብት ቢፈቅድላቸውም ፖሊስ ትእዛዙን ሳይተገብር ቆይቶ ዛሬ ሰኔ 12 ቀን 2018 ዓ.ም ከቀኑ 10:00 ሰዓት ላይ በዋስ መለቀቃቸው ታወቀ። የሰባ እንደርታ ወረዳ ፍርድ ቤት ሰኔ 10/ 2018 ዓ.ም በዋለው ችሎት አዛውንቷ በ5 ሺህ ብር ዋስ ከእስር እንዲፈቱ ወስኖ የነበረ ቢሆንም የፖሊስ አካላት የፍርድ ቤቱን ሕጋዊ ትእዛዝ በማዘግየት ዛሬ ከ3 ቀን በኃላ ተግባራዊ አድርገውታል። የአዛውንቷን ውክልና በመያዝ "Access for Human Rights and Social Justice" የተባለው የሰብአዊ መብት ተሟጋች ድርጅት ፍርድ ቤት በመቅረብ የተሟገተ ሲሆን፣ ግለሰቧ የተከሰሱበት "የመኸተ አዋጅ" በትግራይ የሚገኘውን የኢፌዴሪ ሕገ-መንግሥት የሚጥስና ሕገ-መንግሥቱ የማያውቀው በመሆኑ ክሱ ተቀባይነት የለውም ሲል ተከራክሯል። ፍርድ ቤቱም የቀረበውን የሕግ መከራከሪያ በመቀበል በአዛውንቷ ላይ የቀረበውን ክስ ውድቅ በማድረግ የዋስ መብታቸው ተጠብቆ እንዲፈቱ መወሰኑ ይታወሳል። ቲክቫህ ኢትዮጵያ መቐለ ሰኔ 12 ቀን 2018 ዓ/ም @tikvahethiopia
870
5
+7
بدون متن...
1 707
6
#የግብር_ጉዳይ የኢትዮጵያ የፌደራል #ጠበቆች ማህበር ዝማኔ ኩነት ወይም Update on Current Affairs በሚል ሰኔ 3 ቀን 2018 ዓ.ም ባወጣው መደብዳቤ ማህበሩ ከገንዘብ ሚኒስቴር እና ከ+1
#የግብር_ጉዳይ የኢትዮጵያ የፌደራል #ጠበቆች ማህበር ዝማኔ ኩነት ወይም Update on Current Affairs በሚል ሰኔ 3 ቀን 2018 ዓ.ም ባወጣው መደብዳቤ ማህበሩ ከገንዘብ ሚኒስቴር እና ከአዲስ አበባ ገቢዎች ቢሮ ጋር የጠበቆች ግብር አከፋፈልና ከሙያው ልዩ ባህርይ ጋርየተጣጣመ የግብር ማዕቀፍ እንዲኖር በተከታታይ ውይይቶች ማድረጉን አስታውቋል። በእነዚህ ውይይቶች በተደረሰው መግባባት እና በገቢ ግብር አዋጅ ቁጥር 1395/2017 በተደነገገው መሰረት ሊዘጋጅ የሚገባውን እና የባለሙያዎች የተቀናሽ ወጪ መመሪያ ለማዘጋጀት የሚረዳውን የፖሊሲ ግብዓት ሰነድ ማህበሩ የጥናት ቡድን በመመደብ ባለፉት አራት ወራት ሲሰራ ቆይቶ ስራውን አጠናቆ ሰነዱን ለገንዘብ ሚኒስቴር አስረክቧል ብሏል። ከዚያም በላይ ማህበራችን ጉዳዩ ተገቢውን ትኩረት እንዲያገኝ ክትትል እያደረገ ይገኛል ብሏል። በሌላ በኩል የአዲስ አበባ ገቢዎች ቢሮ በአዋጁ መሰረት የተቀናሽ ወጪ መመሪያው ጸድቆ ተግባራዊ እስከሚሆን ድረስ ጠበቆች አመታዊ ገቢያቸውን በህጉ መሰረት በሚያሳውቁበት ወቅት ወጪያቸው ከዚህ ቀደም በነበረው አሰራር እንዲያዝላቸው የሚጠይቅ ደብዳቤ በማስገባት ውጤቱን በመከታተል ላይ ይገኛል ብሏል። ማህበሩ የጠበቆችን ሙያ ልዩ ባህርይ የሚያንጸባርቅ ፣ ፍትሃዊ ፣ ግልጽ እና ተገማች የግብር ማዕቀፍ እንዲኖር ከሚመለከታቸው ተቋማት ጋር የጀመረውን ስራ በቀጣይነት አጠናክሮ ይቀጥላል በማለት ፣ እንዲሁም የመመሪያውን ዝግጅትና አፈጻጸም በቅርብ በመከታተል ለአባላቱ ተገቢውን መረጃ በየጊዜው ያደርሳል ብሏል። የሚበረታታና የሚደገፍ ጥረት ሲሆን ውጤቱ ደግሞ በጉጉት የሚጠበቅ ነው🙏🙏🙏 የሕግ ቤት
1 285
7
#ለመረጃ፡ በኢትዮጵያ ኢኮኖሚያዊ እና ማህበራዊ መረጃዎች የሚደራጁበት እና የሚተነተኑበት (የዋጋ ንረትን ጨምሮ) የኢትዮጵያ የስታቲስቲክስ አዋጅ ተሻሽሏል! ሙሉ ሰነዱን ማንበብ ለምትፈልጉ ከላይ ተቀምጧል!
1 285
8
በኢራን በአንድ ታዳጊ ላይ የግብረሰዶም ተግባር የፈጸሙ ሁለት ግለሰቦች በስቅላት ተቀጡ። በኢራን፣ ቆርቬህ ከተማ ውስጥ በአንድ የ14 ዓመት ወንድ ታዳጊ ላይ የግብረሰዶም ተግባር የፈጸሙ ሁለት ግለሰቦ+1
በኢራን በአንድ ታዳጊ ላይ የግብረሰዶም ተግባር የፈጸሙ ሁለት ግለሰቦች በስቅላት ተቀጡ። በኢራን፣ ቆርቬህ ከተማ ውስጥ በአንድ የ14 ዓመት ወንድ ታዳጊ ላይ የግብረሰዶም ተግባር የፈጸሙ ሁለት ግለሰቦች፣ በተፈረደባቸው የሞት ፍርድ መሠረት ባለፈው ሰኞ ጎህ ሲቀድ በከተማው በሚገኝ ቆርቬህ ማረሚያ ቤት ውስጥ በስቅላት እንዲሞቱ ተደርገዋል። የሞት ቅጣት የተፈጸመባቸው ግለሰቦች የ52 ዓመቱ ታህማሴቢ እና የ37 ዓመቱ ኩህያር አባሲ የሚባሉ የከተማው ነዋሪዎች ናቸው። ግለሰቦቹ በቁጥጥር ስር የዋሉት በነሐሴ 2024 ዓ.ም ሲሆን በሞት የተቀጡት ፈሪድ ሳዴጊ የተባለ የ14 ዓመት ታዳጊ ላይ የግብረሰዶም ተግባር በመፈጸምና በቪድዮ በመቅረጽ በማስፈራራት እና ገንዘብ በመቀበል ወንጀል ተከሰው ነው። ታዳጊው ከደረሰበት ከፍተኛ ጥቃት እና የስነ-ልቦና ጉዳት የተነሳ ነሐሴ 12 ቀን 2024 ዓ.ም ህይወቱን በገዛ እጁ ማጥፋቱን ሄንጋው የተባለ በሰብዓዊ መብት ላይ የሚሰራ ድርጅት ገልጿል። ቲክቫህ ኢትዮጵያ ግንቦት 28 ቀን 2018 ዓ/ም @tikvahethiopia
1 321
9
"የፍትሕ ተቋማት" 6 ተቋማትን ያካትትል:: 1. ፍርድ ቤቶችን 2. የዐቃቤ ሕግ ተቋማትን (ፍትሕ ሚ/ር፣ ፍትሕ ቢሮ) 3. የፖሊስ ተቋማትን 4. ማረሚያ ቤቶችን 5. የጥብቅና ተቋማትን 6. የተከላካይ ጠበቆች ተቋማትን -አንቀጽ 18(2)፣ 23 *በዚህ አዲሱ Code (ዐዋጅ ቁ. 1410/2018) የጥብቅና ሙያ የፍትሕ ሥርዓቱ የተፈጥሮ/የባሕርይ አካል እንደሆነ በግልጽ በማረጋገጥ ማንኛውም ምድራዊ ኃይል ጠበቃን ነጋዴ ነው ብሎ ሊጠራው እንደማይችል አሥምሮአል:: ስለሆነም በጠበቆች ላይ የሚፈጸም ጥቃት በፍትሕ ተቋማት/በፍትሕ ሥርዓቱ ላይ የተፈጸመ ጥቃት ነው::👴🏽🧓🏾 ሀይሉ ሀሰና
1 693
10
የመጀመሪያው የአፋን ኦሮሞ የሕግ መዝገበ ቃላት ተመረቀ ***** ግንቦት 06 ቀን 2018 ዓ.ም፣ (ሀገሬ ቴቪ)፤ በኢትዮጵያ የፍትሕ ስርዓት ታሪክ ውስጥ የመጀመሪያ ነው የተባለው "ዋላቡ" የአፋን ኦ
የመጀመሪያው የአፋን ኦሮሞ የሕግ መዝገበ ቃላት ተመረቀ ***** ግንቦት 06 ቀን 2018 ዓ.ም፣ (ሀገሬ ቴቪ)፤ በኢትዮጵያ የፍትሕ ስርዓት ታሪክ ውስጥ የመጀመሪያ ነው የተባለው "ዋላቡ" የአፋን ኦሮሞ የሕግ መዝገበ ቃላት ተመረቀ። ይህ መዝገበ ቃላት የፌደራል የሕግና ፍትሕ ኢንስቲትዩት፣ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ እንዲሁም ጀስቲስ ፎር ኦል ከተሰኘ ድርጅት ጋር ባደረጉት የጋራ ጥረትና ትብብር የተዘጋጀ መሆኑ ተነግሯል። በኢትዮጵያ አብዛኛው የሕግ ትምህርት በእንግሊዝኛ ቋንቋ የሚሰጥ በመሆኑ የሕግ ባለሙያዎች ወደ ስራ ሲገቡ ቃላቱን በየግላቸውና እንደተረዱት ወደ አፋን ኦሮሞ ይተረጉሙ ነበር። ይህ ወጥነት የሌለው ትርጉም በፍትሕ አሰጣጡ ጥራት ላይ የራሱን አሉታዊ ተጽእኖ ሲፈጥር መቆየቱ ተገልጿል። መዝገበ ቃላቱ የተዘበራረቁ የሕግ ቃላትን፣ ሀረጎችን እና ጽንሰ-ሀሳቦችን ወጥ በማድረግ ለሕግ ባለሙያዎችም ሆነ ለጠቅላላው ህብረተሰብ ግልጽ የሆነ የፍትሕ ስርአት እንዲኖር ትልቅ መሰረት እንደሚጥልም ተመላክቷል። ባሳለፍነው ዓመት የአማርኛ የሕግ መዝገበ ቃላት ወደ ሥራ መግባቱ ተገልጿል፡፡
1 429