ar
Feedback
💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

الذهاب إلى القناة على Telegram

« الـنِّـسَـاء الـسَّــلَــفِـيَّـة أَغْـلَى مِـنَ الـذَّهَـبِ الأحْـمَـر» قال العلامة المحدث:مقبل الوادعي رحمه الله ማንኛዉም አስተያየት/እርምት መስጫ ↓↓↓↓↓↓ @Ass_selefyaa_bot @Ass_selefyaa_bot

إظهار المزيد

📈 نظرة تحليلية على قناة تيليجرام 💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

تُعد قناة 💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀 (@https_asselefya1) في القطاع اللغوي Amharic لاعباً نشطاً. يضم المجتمع حالياً 14 265 مشتركاً، محتلاً المرتبة 6 132 في فئة الدين والقيم الروحية والمرتبة 2 370 في منطقة Ethiopia.

📊 مؤشرات الجمهور والحراك

منذ تأسيسه في невідомо، حقق المشروع نمواً سريعاً وجمع 14 265 مشتركاً.

بحسب آخر البيانات بتاريخ 08 يوليو, 2026، تحافظ القناة على نشاط مستقر. خلال آخر 30 يوماً تغيّر عدد الأعضاء بمقدار -2، وفي آخر 24 ساعة بمقدار -5، مع بقاء الوصول العام مرتفعاً.

  • حالة التحقق: غير موثّقة
  • معدل التفاعل (ER): يبلغ متوسط تفاعل الجمهور 16.75‎%. وخلال أول 24 ساعة من النشر يحصد المحتوى عادةً 8.90‎% من ردود الفعل نسبةً إلى إجمالي المشتركين.
  • وصول المنشورات: يحصل كل منشور على متوسط 2 390 مشاهدة. وخلال اليوم الأول يجمع عادةً 1 269 مشاهدة.
  • التفاعلات والاستجابة: يتفاعل الجمهور بانتظام؛ متوسط التفاعلات لكل منشور يبلغ 0.

📝 الوصف وسياسة المحتوى

يصف المؤلف القناة بأنها مساحة للتعبير عن الآراء الذاتية:
« الـنِّـسَـاء الـسَّــلَــفِـيَّـة أَغْـلَى مِـنَ الـذَّهَـبِ الأحْـمَـر» قال العلامة المحدث:مقبل الوادعي رحمه الله ማንኛዉም አስተያየት/እርምት መስጫ ↓↓↓↓↓↓ @Ass_selefyaa_bot @Ass_selefyaa_bot

بفضل وتيرة التحديث المرتفعة (أحدث البيانات بتاريخ 09 يوليو, 2026) تحافظ القناة على حداثتها ومستوى وصول مرتفع. وتُظهر التحليلات تفاعلاً نشطاً من الجمهور، ما يجعلها نقطة تأثير مهمة ضمن فئة الدين والقيم الروحية.

14 265
المشتركون
-524 ساعات
-67 أيام
-230 أيام
أرشيف المشاركات
ትዳር ማለት፦ ~ሁለት ልቦችን ማስተሳሰር ~ሁለት ነፍሶችን ማያያዝ ~ሁለት ሩሖችን መቀላቀል ~በመጨረሻም ሁለት አካሎችን ማቀራረብ ማለት ነው። በሺር አል ኢብራሂምይ [አል አሣር 3/297]
ትዳር ማለት፦ ~ሁለት ልቦችን ማስተሳሰር ~ሁለት ነፍሶችን ማያያዝ ~ሁለት ሩሖችን መቀላቀል ~በመጨረሻም ሁለት አካሎችን ማቀራረብ ማለት ነው። በሺር አል ኢብራሂምይ [አል አሣር 3/297]

ጅዳ የኢቃማን (የባስፖርትን)ቁጥር ለማዉጣት አሻራ (በስማ)የሚሠጥበትን ቦታ የምታቁ ንገሩኝ 👉👉 @Ass_selefyaa_bot

አይ የኛ ሞኝነት! ሰዉ መሳደብ ስንፈልግ በማያቁን አካዉንት በሚያቁን አካዉንት ደግሞ መልካም መልካም ያጫዉተናል ህእ? ግን ማን እያታለልን ይሆን ? መለይካዎች ስራ መዝገባችን ላይ በራሳችን ስም እንደሚፀፉ የት እየረሳነዉ ነዉ ግን !? አይገርማችሁም ?? #ትገርሚኛለሁ =

ያአሏህ! አልቻልኩም ያ አሏህ አሁንስ ከፍቶኛል፡ መውጫና መግቢያዬ ቀኑ ጨልሞኛልከላይም ከታችም ወንጀል አስምጦኛል፡ የአርሹ ባለቤት የአለም ፈጣሪ፡ ከእናት በላይ አዛኝ እጂጉን መሀሪያ አሏህ እባክህ በል ሀጂን ወፍቀኝ፡ ሀዘን በዝቶብኛል ደስታ ያጥለቅልቀኝ፡ እንደ አድስ ልወለድ መንገደም ይሁን ቀኝለበይክ አልኩ አምላኬ__!! ወዜ ተመጠጠ የልጂነት መልኬ፡ ልብሴም አልሆን አለኝ ገዝቸው በልኬ፡ ስለዚህ ከንግድህ ሀጂ ይሁን ታሪኬ፡ መካና መድናን ከማየው በስልኬ፡ በአካል ውሰደኝ ለበይክ አልኩ አምላኬ፡ ✍ከወንድሜ ኑረድን ፅሁፍ የተቆረጠች http://t.me/https_Asselefya1

በቁንጅናሽ ልትወደጂ ትችያለሽ 👉የምትከበሪውና ትዳርሽ ፍሬያማ የሚሆነው በአስተሳሰብሽ እና በዲንሽ ቀጥ ስትይ ብቻ ነው።

🔖 ሰዉን አዋርዳለሁ ሲሉ ለራስ መዋረድ እንዳለ ስንቶች አስተዉለናል ህእ!? ለምሳሌከአንድ እኛ ካልመለስን ካልፃፍን ሲደወል ካላነሳን በግድ አዉሩኝ ብሎ አያስገድድማ!? So በራስ እጅ ብዙ ቦታ ተደርሶ ያ ሰዉየ ብቻ ጥፋተኛ ማድረግ ይሄ ጅልነት ነዉ። ለመፍረድ ከሁለቱም ጎን ያለ ነጥብ መታየት ያለበት ከአንድ በኩል ይዞ መሮጥ ይሄ አሽቃባጭነት ይባላል። =

የደዕዋው ጉዳይ ለሚያሳስባችሁ ሁሉ! ~ እውቀት ያለው በእውቀቱ፣ ሃብት ያለው በሀብቱ፣ በየትኛውም በምንችለው መንገድ ሁሉ ለደዕዋ አስተዋፅኦ ይኑረን። መስጂዶችን፣ ማህበራዊ መገናኛዎችን፣ ... ለደዕ
የደዕዋው ጉዳይ ለሚያሳስባችሁ ሁሉ! ~ እውቀት ያለው በእውቀቱ፣ ሃብት ያለው በሀብቱ፣ በየትኛውም በምንችለው መንገድ ሁሉ ለደዕዋ አስተዋፅኦ ይኑረን። መስጂዶችን፣ ማህበራዊ መገናኛዎችን፣ ... ለደዕዋ እንደሚገባ እንጠቀማቸው። ካልሆነ የተጋረጡብንን አደጋዎች መቋቋም አንችልም። = የቴሌግራም ቻናል፡- https://t.me/IbnuMunewor https://t.me/IbnuMunewor

~ ምላስህን ጠብቅ ‼️
~ ምላስህን ጠብቅ ‼️

ولك الوو..... በሉ ሰላም እደሩ
ولك الوو..... በሉ ሰላም እደሩ

የዙል ሒጃ ስምንቱን ቀናት መፆም ~ ነብያችን ﷺ የዙልሒጃን አስር ቀናት አስመልክቶ እንዲህ ብለዋልمَا مِنْ أَيَّامٍ الْعَمَلُ الصَّالِحُ فِيهِنَّ أَحَبُّ إِلَى اللَّهِ مِنْ هَذِهِ الأَيَّامِ الْعَشْرِ . فَقَالُوا : يَا رَسُولَ اللَّهِ ، وَلا الْجِهَادُ فِي سَبِيلِ اللَّهِ ؟ فَقَالَ رَسُولُ اللَّهِ صَلَّى اللَّهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ : وَلا الْجِهَادُ فِي سَبِيلِ اللَّهِ ، إِلا رَجُلٌ خَرَجَ بِنَفْسِهِ وَمَالِهِ فَلَمْ يَرْجِعْ مِنْ ذَلِكَ بِشَيْءٍ ''በውስጣቸው መልካም ስራ ከሚፈፀምባቸው ቀናት ውስጥ ከነዚህ አስር ቀናት በላይ አላህ ዘንድ የተወደደ የለም።" "በአላህ መንገድ መታገልም ቢሆን?" ብለው ሲጠይቋቸው የአላህ መልእክተኛ ﷺ "በአላህ መንገድ መታገልም ቢሆን! በነፍሱም፣ በገንዘቡም ወጥቶ ከዚህ ውስጥ ምንም ያልተመለሰ ሰው ሲቀር" ብለው መለሱ። [አልቡኻሪይ፡ 969] በዚህ መሰረት በነዚህ የተከበሩ ቀናት የተለያዩ ዒባዳዎችን መፈፀም በጣም ትልቅ ዋጋ ያለው ነው። ፆም ወደ አላህ መቃረቢያ ከሆኑ ዒባዳዎች ውስጥ አንዱ መሆኑ ግልፅ ነው። ከመሆኑም ጋር በያመቱ "የዙል ሒጃን አስር ቀናት መፆም ይቻላል ወይ?" የሚል ጥያቄ ሲነሳ ያጋጥማል። የግርታው መነሻ እናታችን ዓኢሻ ረዲየላሁ ዐንሃ "በነዚህ አስር ቀናት ውስጥ የአላህ መልእክተኛን ﷺ ፈፅሞ ፆመው አላየሁም" ማለቷ ነው። [ሙስሊም፡ 1179] ይሄ ግን ግርታ ሊፈጥር የሚገባው አይደለም። እንደሚታወቀው የነብዩ ﷺ ሱና በሶስት መንገድ ይተላለፋል። 1- በቃላቸው 2- በተግባራቸው እና 3- ሌሎች ሲፈፅሙ አይተው የሚሰጡት ይሁንታ (ኢቅራር)። የዙል ሒጃን ስምንት ቀናት መፆም ከነዚህ ውስጥ በቃላቸው የተላለፈው ሐዲሥ ውስጥ ይካተታል። ሐዲሡ አስተማማኝ፣ መልእክቱም ፆምን አካታች ነው። ከዚህ በኋላ የዓኢሻ ነብዩን ﷺ ሲፆሙ አለማየት የሳቸውን ጥቅል የቃል መልእክት ለመገደብ መነሻ መሆን የለበትም። ለዓኢሻ አለማየት የተለያዩ ምክንያቶች ሊኖሩ ይችላሉ። ደግሞ የሚገድብ መረጃ እስከሌለ ድረስ በጥቅል ቃላዊ መረጃ የተገኘው በቂ ነው። ስለዚህ ሌሎች መረጃዎች ደካማዎች (ዶዒፎች) ቢሆኑ እንኳ መግቢያ ላይ የተጠቀሰው ሐዲሥ በቂ ማስረጃ ነው። ይሄ እንግዲህ ስምንቱን ቀናት በተመለከተ ነው። * ዘጠነኛው ቀን የሁለት አመት ወንጀል እንደሚያሳብስ አስተማማኝ መረጃ መጥቶበታል። [ሙስሊም፡ 1162] ስለዚህ ብዥታ የሚነሳበት አይደለም። * አስረኛው ቀን በአል ስለሆነ አይፆምም። ወሏሁ አዕለም። = የቴሌግራም ቻናል፦ https://t.me/IbnuMunewor https://t.me/IbnuMunewor

የዉሸት እና የሀሜት አደገኚት!!» «በአል ኢህሳን የሰለፍዮችየየቲሞች ሴንተር ግንባታ ግሩፕ የተደረገ!!» 🎙በአቡ ረይስ ሙሀመድ ኢብኑ ኢማም ⟱⟱⟱⟱⟱⟱⟱⟱⟱⟱⟱⟱⟱⟱⟱⟱⟱ http://t.me/abu_reyyis_arreyyis t.me/AlihsanCharityAssociation

ቤተሠቦቻችን ጎራ በሉ ተጋብዛችኋል 11:00 ስአት ላይ ማለትም ከ2 ስአት በኋላ ላይቭ እንገናኝ ተዘገጃጁ ቂርአት ስራ ጨራርሱ 🤏
ቤተሠቦቻችን ጎራ በሉ ተጋብዛችኋል 11:00 ስአት ላይ  ማለትም  ከ2 ስአት በኋላ  ላይቭ እንገናኝ  ተዘገጃጁ ቂርአት ስራ  ጨራርሱ  🤏

⚠️የዉሸት በሽታ ... ! 🎙أبو ريس محمد إمام = t.me/abu_reyyis_arreyyis/9915

ወላጆች ልጆቻቸው ይስቁ ዘንድ ያለቅሳሉወላጆች ልጆቻቸው ይደሰቱ ዘንድ ያዝናሉወላጆች ልጆቻቸው ይጠግቡ ዘንድ ይራባሉ...! =

-አሰላሙዐለይክ ሰሚራ ነኝ አወከኝ? -ወአለይኩምሰላም አወቄሻለሁ እንዴት ነሽ? አልሀምዱሊላህ መንጃፍቃድ አወጣው እኮ ሰማህ? -ይህን ለኔ መናገር አይጠበቅብሽም የኔና ያንቺ ነገር አብቅቷል -መንገድ ስትሻገር ግራና ቀኝ እያየህ ለማለት ነው በተረፈ አሏህ ይጠብቅህ ህእ ለፈገግታ ያክል ነዉ ¡