Hawassa University
One of the top ranking first generation Universities in Ethiopia.
إظهار المزيد📈 نظرة تحليلية على قناة تيليجرام Hawassa University
تُعد قناة Hawassa University (@hucommunicationsoffice) في القطاع اللغوي Amharic لاعباً نشطاً. يضم المجتمع حالياً 36 112 مشتركاً، محتلاً المرتبة 5 197 في فئة التعليم والمرتبة 967 في منطقة Ethiopia.
📊 مؤشرات الجمهور والحراك
منذ تأسيسه في невідомо، حقق المشروع نمواً سريعاً وجمع 36 112 مشتركاً.
بحسب آخر البيانات بتاريخ 03 سبتمبر, 2026، تحافظ القناة على نشاط مستقر. خلال آخر 30 يوماً تغيّر عدد الأعضاء بمقدار 1 144، وفي آخر 24 ساعة بمقدار 20، مع بقاء الوصول العام مرتفعاً.
- حالة التحقق: غير موثّقة
- معدل التفاعل (ER): يبلغ متوسط تفاعل الجمهور 20.21%. وخلال أول 24 ساعة من النشر يحصد المحتوى عادةً 12.19% من ردود الفعل نسبةً إلى إجمالي المشتركين.
- وصول المنشورات: يحصل كل منشور على متوسط 7 290 مشاهدة. وخلال اليوم الأول يجمع عادةً 4 396 مشاهدة.
- التفاعلات والاستجابة: يتفاعل الجمهور بانتظام؛ متوسط التفاعلات لكل منشور يبلغ 0.
📝 الوصف وسياسة المحتوى
يصف المؤلف القناة بأنها مساحة للتعبير عن الآراء الذاتية:
“One of the top ranking first generation Universities in Ethiopia.”
بفضل وتيرة التحديث المرتفعة (أحدث البيانات بتاريخ 04 سبتمبر, 2026) تحافظ القناة على حداثتها ومستوى وصول مرتفع. وتُظهر التحليلات تفاعلاً نشطاً من الجمهور، ما يجعلها نقطة تأثير مهمة ضمن فئة التعليم.
جاري تحميل البيانات...
| التاريخ | نمو المشتركين | الإشارات | القنوات | |
| 04 سبتمبر | +11 | |||
| 03 سبتمبر | +20 | |||
| 02 سبتمبر | +44 | |||
| 01 سبتمبر | +51 |
| 2 | لا يوجد نص... | 2 127 |
| 3 | لا يوجد نص... | 1 925 |
| 4 | ማስታወሻ!
ቅዳሜ ነሐሴ 23/2018 ዓ/ም ከሰዓት በኃላ
የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ የቀድሞ ተማሪዎች ወደ ልጅነት ቤታቸው ሲመጡ የነበረው አቀባበልና ትውውቅ: የግቢ ጉብኝት: የማስታወሻ ችግኝ ተከላ እንዲሁም የምሽት የአብሮነት ግዜ በከፊል ይህን ይመስላል!
Hawassa University
ሁሌም ለልህቀት! | 1 852 |
| 5 | ሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ በትምህርት መምሪያው በሚተገበሩ ፕሮግራሞች ብቻ ሳይሆን በዘርፈ-ብዙ የማህበረሰብ አገልግሎቶች አጋርነቱን እያሳየ ይገኛል ያሉት የሀዋሳ ከተማ አስተዳደር ትምህርት መምሪያ ኃላፊ ዶ/ር ብርሃኑ ደሳለኝ በዩኒቨርሲቲው ውስጥ ያለውን እውቀትና ልምድ ወደ ታችኛው የትምህርት እርከን ማሸጋገር ይቻል ዘንድ ዩኒቨርሲቲው የሚያደርገውን ድጋፍ አጠናክሮ እንዲቀጥል ጥሪ አቅርበዋል።
የኤስ.ኦ.ኤስ ህፃናት መንደር ፕሮግራም የሀዋሳ ማስተባበሪያ ኃላፊ ተወካይ አቶ ግርማ ሞገስ ደግሞ በጋራ በሚተገበረዉ ፕሮግራም የመማሪያ ቁሳቁስ በማቅረብና ስልጠና በመስጠት ዩኒቨርሲቲዉ ድጋፉን እንደሚያሳይ በእነርሱ በኩል እንደዚሁ ከልጆች አስተዳደግና ከትምህርት ጋር በተያያዘ፣ የቤተሰብና የማህበረሰብንም አቅም ከመገንባት አኳያ በርካታ ስራዎችን እየተሰራ እንደሚገኝ ገልጸዋል።
ይህ የትብብር ፕሮጀክት ለረጅም ዓመታት ለአካባቢው ማህበረሰብ የትምህርት መርጃ መሳሪያና የተለያዩ ቁሳቁሶች ድጋፍ ከማበርከቱ በተጨማሪ በጨፌና ቆንቦኦ የተለያዩ ደረጃዎች ያሉትን የመማሪያ ህንፃ በመገንባት ለማህበረሰቡ እያደረገ ስላለው ድጋፍ ምስጋና ያቀረቡት የጨፌ ኮቲ- ጀቤሳ ቀበሌ አስተዳዳሪ አቶ ዘለቀ ማርሳሞ ናቸው።
ሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ
ሁሌም ለልህቀት! | 2 860 |
| 6 | ሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ 251 ለሚሆኑ ተማሪዎች የትምህርት ቁሳቁስ ድጋፍ አደረገ።
*//*
ነሐሴ 29/2018 ዓ/ም
የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ምርምርና ትብብር ም/ፕሬዚደንት ጽ/ቤት ከኤስ.ኦ.ኤስ (SOS) ህፃናት መንደር ፕሮጀክት ጋር በመተባበር በጨፌ ኮቲ ጀዌሳ ቀበሌ ነዋሪ ሆነው ከ8 የተለያዩ ት/ቤቶች ለተወጣጡ 251 የትምህርት ግብአት እጥረት ያለባቸው ተማሪዎች የመማሪያ ቁሳቁሶችና የሴቶች ንጽህና መጠበቅያ ድጋፍ አድርጓል።
የምርምርና ትብብር ም/ፕሬዚደንት ዶ/ር ታፈሰ ማቴዎስ ትምህርት ለየትኛውም ሀገር እድገት ዋና መሰረት መሆኑን በመገንዘብ ዩኒቨርሲቲው ከኤስ.ኦ.ኤስ (SOS) ህፃናት መንደር ፕሮጀክት ጋር በመተባበር ባለፉት 12 ዓመታት ውስጥ ትምህርትንና ተማሪዎችን በቋሚነት ሲደግፍ መቆየቱን ገልጸዋል። በተለይም በ2019 የትምህርት ዘመን ይህን ድጋፍ በልዩ ሁኔታ በማጠናከር ለተማሪዎቹ የመማሪያ ደብተር፣ እስክሪብቶ፣ እርሳስ፣ ቦርሳ እና ለሴት ተማሪዎች የንፅህና መጠበቂያ ቁሳቁስ ድጋፍ ማበርከቱንና በተጨማሪም 12ኛ ክፍል ተፈትነው ወደ ዩኒቨርሲቲ መግቢያ ውጤት ላላስመዘገቡ የአካባቢው ተማሪዎች ዩኒቨርሲቲው አስፈላጊውን ድጋፍ ለማድረግ ዝግጁ መሆኑን ዶ/ር ታፈሰ አረጋግጠዋል።
የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት ዶ/ር ችሮታው አየለ በበኩላቸው በትምህርት ሚኒስቴር ስር ባሉ 47 የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት እና 3 ተጠሪ ተቋማት (በአጠቃላይ 50 ተቋማት) እያንዳንዳቸው ድጋፍ ለሚያስፈልጋቸው 100 ተማሪዎች የትምህርት ቁሳቁስ እንዲያቀርቡ አቅጣጫ መቀመጡን ጠቁመው ሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ግን ይህ አቅጣጫ ከወረደበት ጊዜ አስቀድሞ በማህበረሰብ አገልግሎት ዘርፍ ድጋፉን ተግባራዊ ሲያደርግ መቆየቱን ገልፀዋል።
ሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ በትምህርት መምሪያው በሚተገበሩ ፕሮግራሞች ብቻ ሳይሆን በዘርፈ-ብዙ | 2 728 |
| 7 | ዩኒቨርሲቲዎች የተማረ እና ብቁ ዜጋ ከማፍራት ባሻገር በተለያዩ ማህበራዊ ጉዳዮች ላይ የበኩላቸውን ድርሻ የመወጣት ኃላፊነት እንዳለባቸው ተረድተው መንቀሳቀስ እንዳለባቸው ያሳሰቡት የዕለቱ የክብር እንግዳ የሆኑት በኢፌዴሪ ሰላም ሚኒስቴር የሰላም ግንባታና ብሔራዊ መግባባት ዘርፍ ሚኒስቴር ዴኤታ አማካሪ ክቡር አቶ ፍሬሰንበት ወ/ትንሳኤ ሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ በተደጋጋሚ በተካሄዱ መሰል ስልጠናዎች ወቅት ላሳየው የላቀ ትብብርና አስተዋጽኦ ከፍ ያለ ምስጋና አቅርበዋል።
"በጎነት ለአብሮነት" በሚል መሪ ቃል ሲካሄድ የቆየው 15ኛው ዙር የሰላም በጎ ፈቃድ አገልግሎት የስልጠና መርሃ-ግብር ወደ አንድ ሺህ የሚጠጉ ወጣቶችን በሰላም ግንባታ፣ በበጎ ፈቃደኝነት እና በብሔራዊ መግባባት ዙሪያ በማሰልጠን ለሀገር ሰላምና አብሮነት የራሳቸውን አዎንታዊ አስተዋጽኦ እንዲያበረክቱ የማስቻል ዓላማ ያለው ነው።
ሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ
ሁሌም ለልህቀት! | 2 822 |
| 8 | 15ኛው ዙር ብሔራዊ የሰላም በጎ ፈቃድ አገልግሎት የስልጠና ማጠቃለያ መርሃ-ግብር ተካሄደ።
*//*
ነሐሴ 27/2018 ዓ/ም
የሰላም ሚኒስቴር ከሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ጋር በመተባበር ያካሄደው 15ኛው ዙር ብሔራዊ የሰላም በጎ ፈቃድ አገልግሎት የስልጠና ማጠቃለያ መርሃ-ግብር ነሐሴ 21 ቀን 2018 ዓ.ም የዩኒቨርሲቲው ከፍተኛ አመራሮችን ጨምሮ የሲዳማ ክልል እና የሀዋሳ ከተማ የሰላምና ጸጥታ ዘርፍ አመራሮች፣ እንዲሁም ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች በተገኙበት በሐዋሳ ከተማ ሲዳማ ባህል አዳራሽ በተለያዩ ዝግጅቶች ታጅቦ በድምቀት ተካሂዷል::
የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚደንት ዶ/ር ችሮታው አየለ በመክፈቻ ንግግራቸው የማህበራዊ ሳይንስ ሊቃውንት የሰው ልጅ ከሰው ተለይቶ መኖር የማይችልና የጠነከረ የህይወት መስተጋብር ያለው ማህበራዊ ፍጥረት መሆኑን በስፋት እንደሚናገሩ በመጠቆም ይህንን መስተጋብር በአግባቡ ለመምራት በሰላም የመኖር ክህሎትን መላበስ እና መለማመድ የግድ እንደሚል ገልጸዋል። ዶ/ር ችሮታው አክለውም የሰው ልጅ በግለሰብ ደረጃ ከሚኖረው ሰላም ባሻገር እንደ ህዝብ እና እንደ ሀገር ሰላምን ለማስፈን የበጎ ፈቃድ አገልግሎትና የአብሮነት እሴቶች ሚና ከፍተኛ መሆኑን በመጠቆም የ15ኛው ዙር የሰላም በጎ ፈቃድ ሰልጣኞችም ይህንኑ ሚና እንዲጫወቱ አሳስበዋል።
የሲዳማ ክልል ሰላምና ጸጥታ ቢሮ ም/ኃላፊ ኮሚሽነር አለማየሁ አሰፋ በበኩላቸው ሰላም ድንበርን የሚሻገርና ሰፊ ተጽዕኖ ያለው ሁለንተናዊ መፍትሔ መሆኑን በመጠቆም፣ በጸጥታ አካላት ከሚሰራው ሰላምን የማስፈንና ሁከትን የመቆጣጠር ስራ ባልተናነሰ ወጣቶች ለሰላም ግንባታና ለህዝቦች አብሮነት የሚጫወቱት ሚና የማይተካ መሆኑን አስገንዝበዋል። | 3 031 |
| 9 | Hawassa University Signs MoU to Strengthen Health and Demographic Surveillance and Evidence-Based Decision-Making
***
September 3, 2026
Hawassa University has signed a Memorandum of Understanding (MoU) with the Health and Demographic Surveillance System (HDSS) Network and key health-sector stakeholders to strengthen collaboration in the generation, management, sharing, and utilization of population-based health and demographic data for evidence-informed health planning and decision-making.
The MoU was signed at a high-level national event organized by the Impact HDSS Ethiopia Project, bringing together senior representatives from the Ministry of Health (MoH), Ethiopian Public Health Institute (EPHI), and universities and academic institutions hosting HDSS sites across the country, an event aimed to strengthen the governance and sustainability of the HDSS Network, formalize data-sharing and access mechanisms, and enhance the contribution of population-based evidence to national health policies and programs. | 5 091 |
| 10 | Hawassa University and Norwegian Church Aid Sign Landmark MoU
Hawassa University (HU) and Norwegian Church Aid (NCA) Ethiopia have officially signed a Memorandum of Understanding (MoU) to establish a tripartite operational framework designed to bridge academic research with real-world impact.
The agreement was signed by Margrethe Volden, Country Director of NCA Ethiopia, and Dr. Tafesse Matewos, Vice President for Research and Collaboration at HU.
Key Priorities of the partnership are:
Evidence-Based Field Impact: Translating academic research directly into actionable, community-level development models;
Capacity Enhancement: Strengthening the institutional capabilities of HU, NCA, and local operational partners;
Climate & Social Resilience: Co-designing targeted initiatives to build adaptive capacity in high-vulnerability communities; and
Resource Mobilization: Co-designing joint funding applications and pooling strategic resources for sustainable development.
Hawassa University
Ever to Excel! | 6 635 |
| 11 | لا يوجد نص... | 6 347 |
| 12 | LXD Training Program Post .pdf | 6 183 |
| 13 | Document from Emebet Bekele | 1 |
| 14 | لا يوجد نص... | 7 830 |
| 15 | Selam dear Hawassa American Corner families!
To give you some more idea on "Nuclear Energy 101"
This session comes through Purdue's Krach Institute for Tech Diplomacy, founded by Keith Krach, former Under Secretary of State for Economic Growth, Energy, and the Environment, and led by Michelle Giuda, former Assistant Secretary of State for Public Diplomacy.
Kenya's Nuclear Power and Energy Agency is evaluating vendors for a planned 2,000-megawatt plant, with construction targeted for 2027.
Ethiopia signed an action plan with Russia's Rosatom in September 2025 to advance its own reactor project.
Tanzania is developing its uranium sector as a precursor to a domestic nuclear program.
Small modular reactors, the focus of this session, are increasingly discussed across the continent as a tool for grid expansion and, notably, for powering the data centers behind AI infrastructure.
Who may be interested in this seminar?
STEM students and faculty get direct access to Purdue's Nuclear Engineering and Chemical Engineering departments, a rare opportunity for exchange with a leading U.S. research institution.
Energy and infrastructure professionals will find the material useful given how actively this topic is moving in the region right now.
Anyone working in tech or AI will be interested in the AI-energy nexus angle.
One of the presenters, Dr. Lefteri Tsoukalas, directs Purdue's AI Systems Lab and has written directly on this intersection.
We hope you will join us on Thursday afternoon for the seminar.
Hawassa American Corner team | 7 589 |
| 16 | لا يوجد نص... | 1 |
| 17 | Hello dear Hawassa American Corner families!
We are more than glad to invite you to a virtual seminar session entitled "Nuclear Energy 101," presented via Zoom by nuclear engineering and energy experts from Purdue University, USA.
It will be livestreamed at our Corner on September 3 / 2026 afternoon - 2:00 p.m. – 4:00 p.m. (local time 8:00 - 10:00).
Please attend and invite all whom you think will be interested in this.
To attend this please register at:
https://docs.google.com/forms/d/1XXKGxDlKZYCFuPHDg5WF6mEGakRALdQoecVYNhy0DNw/edit | 7 089 |
| 18 | Selam dear Hawassa American Corner families!
To give you some more idea on "Nuclear Energy 101"
This session comes through Purdue's Krach Institute for Tech Diplomacy, founded by Keith Krach, former Under Secretary of State for Economic Growth, Energy, and the Environment, and led by Michelle Giuda, former Assistant Secretary of State for Public Diplomacy.
Kenya's Nuclear Power and Energy Agency is evaluating vendors for a planned 2,000-megawatt plant, with construction targeted for 2027.
Ethiopia signed an action plan with Russia's Rosatom in September 2025 to advance its own reactor project.
Tanzania is developing its uranium sector as a precursor to a domestic nuclear program.
Small modular reactors, the focus of this session, are increasingly discussed across the continent as a tool for grid expansion and, notably, for powering the data centers behind AI infrastructure.
Who may be interested in this seminar?
STEM students and faculty get direct access to Purdue's Nuclear Engineering and Chemical Engineering departments, a rare opportunity for exchange with a leading U.S. research institution.
Energy and infrastructure professionals will find the material useful given how actively this topic is moving in the region right now.
Anyone working in tech or AI will be interested in the AI-energy nexus angle.
One of the presenters, Dr. Lefteri Tsoukalas, directs Purdue's AI Systems Lab and has written directly on this intersection.
We hope you will join us on Thursday afternoon for the seminar.
Hawassa American Corner team | 125 |
| 19 | Selam dear Hawassa American Corner families!
To give you some more idea on "Nuclear Energy 101"
This session comes through Purdue's Krach Institute for Tech Diplomacy, founded by Keith Krach, former Under Secretary of State for Economic Growth, Energy, and the Environment, and led by Michelle Giuda, former Assistant Secretary of State for Public Diplomacy.
Kenya's Nuclear Power and Energy Agency is evaluating vendors for a planned 2,000-megawatt plant, with construction targeted for 2027.
Ethiopia signed an action plan with Russia's Rosatom in September 2025 to advance its own reactor project.
Tanzania is developing its uranium sector as a precursor to a domestic nuclear program.
Small modular reactors, the focus of this session, are increasingly discussed across the continent as a tool for grid expansion and, notably, for powering the data centers behind AI infrastructure.
Who may be interested in this seminar?
STEM students and faculty get direct access to Purdue's Nuclear Engineering and Chemical E | 1 |
| 20 | لا يوجد نص... | 8 301 |
