EvaSUE |ኢቫሱ
የኢትዮጵያ ወንጌላውያን ክርስቲያን ተማሪዎችና ምሩቃን ማሕበር [ኢቫሱ] -ከ1950ዎቹ ጀምሮ #ተቀዳሚ_ዐላማ፤የምንኖርለት:- <<ተማሪዎችን በማገልገል የእግዚአብሔርን መንግስት ማስፋት>> ኢቫሱ፣ በመላው ኢትዮጵያ የሚገኙ #176 የዩኒቨርሲቲና ኮሌጅ ወንጌላውያን ክርስቲያን ተማሪዎች ሕብረቶችን በማቀፍ ያገለግላል። #በዚህ_ቻናል:- ☞ለካምፓስ ሕብረቶች የሚጠቅሙ መልእክቶች ይተላለፉበታል!
إظهار المزيد📈 نظرة تحليلية على قناة تيليجرام EvaSUE |ኢቫሱ
تُعد قناة EvaSUE |ኢቫሱ (@evasue58) في القطاع اللغوي Amharic لاعباً نشطاً. يضم المجتمع حالياً 16 057 مشتركاً، محتلاً المرتبة 5 329 في فئة الدين والقيم الروحية والمرتبة 2 104 في منطقة Ethiopia.
📊 مؤشرات الجمهور والحراك
منذ تأسيسه في невідомо، حقق المشروع نمواً سريعاً وجمع 16 057 مشتركاً.
بحسب آخر البيانات بتاريخ 01 يوليو, 2026، تحافظ القناة على نشاط مستقر. خلال آخر 30 يوماً تغيّر عدد الأعضاء بمقدار 342، وفي آخر 24 ساعة بمقدار 5، مع بقاء الوصول العام مرتفعاً.
- حالة التحقق: غير موثّقة
- معدل التفاعل (ER): يبلغ متوسط تفاعل الجمهور 18.01%. وخلال أول 24 ساعة من النشر يحصد المحتوى عادةً 9.55% من ردود الفعل نسبةً إلى إجمالي المشتركين.
- وصول المنشورات: يحصل كل منشور على متوسط 2 890 مشاهدة. وخلال اليوم الأول يجمع عادةً 1 533 مشاهدة.
- التفاعلات والاستجابة: يتفاعل الجمهور بانتظام؛ متوسط التفاعلات لكل منشور يبلغ 33.
📝 الوصف وسياسة المحتوى
يصف المؤلف القناة بأنها مساحة للتعبير عن الآراء الذاتية:
“የኢትዮጵያ ወንጌላውያን ክርስቲያን ተማሪዎችና ምሩቃን ማሕበር [ኢቫሱ] -ከ1950ዎቹ ጀምሮ
#ተቀዳሚ_ዐላማ፤የምንኖርለት:-
<<ተማሪዎችን በማገልገል የእግዚአብሔርን መንግስት ማስፋት>>
ኢቫሱ፣ በመላው ኢትዮጵያ የሚገኙ #176 የዩኒቨርሲቲና ኮሌጅ ወንጌላውያን ክርስቲያን ተማሪዎች ሕብረቶችን በማቀፍ ያገለግላል።
#በዚህ_ቻናል:-
☞ለካምፓስ ሕብረቶች የሚጠቅሙ መልእክቶች ይተላለፉበ...”
بفضل وتيرة التحديث المرتفعة (أحدث البيانات بتاريخ 02 يوليو, 2026) تحافظ القناة على حداثتها ومستوى وصول مرتفع. وتُظهر التحليلات تفاعلاً نشطاً من الجمهور، ما يجعلها نقطة تأثير مهمة ضمن فئة الدين والقيم الروحية.
ሉኪዮስ ቅምሻዐይኖቼን ወደ ተራሮች አነሣሁ፤ ረድኤቴ ከወዴት ይመጣል? ረድኤቴ ሰማይንና ምድርን ከፈጠረ፣ ከእግዚአብሔር ዘንድ ይመጣል። መዝሙር 121፥1-2 ልብ በብዙ ዝለት ስታልፍ ዐይኖች ረድኤት ፍለጋ ማይንከራተቱበት የለም ። የጠብቅነው ሳይሆን ሲቀር ፣ የፈለግነው ፤ከደጅ ቢርቅ ፣ የወደድነው የከዳን ለት ፣ የሰበሰብነው ተበትኖ ውጥንቅጡ ሲጠፋብን ፣ የታመነው ጉልበታችን ዝልፍልፍ ሲል ፤ ነፍስያችን ዙሪያ ገባውን ተመልክቶ በፍርኃት ሲሸበብ ረድኤት ፍለጋ ዐይኖቻችን ወዲህ ወዲያ ይንገላወዳሉ ። ዐይን የሰውነት መብራት ነው ። ዐይን ያረፈበት ልብ ያመነበት ነው ። መላ አካል የት አለህ ቢሉት ልብ ያለበት እንዲል ። የዐይን መንከራተት እንዲሁም መራኮት የልብን መታወክ ያሳብቃል ። ልብ የታወከ እንደሆነ ረፍት ለጋሽ ረድኤት ፍለጋ መኳተን የሚጠበቅ እንጂ ቅንጦት አይደለም ። ዐይኖቻችን ረድኤት ፈለጋ ቸኩለው ሚያርፉት ከፊት ተደግኖ ባለው ተራራ እንጂ ተራራውን ከፈጠረው አይደለም ። ክርስቲያን ከተደገነው ተራራ የሚልቀውን አምላከ እግዚአብሔርን ማየት ሚችልበት የእምነት ጋሻ የተላበሰ ካለሆነ በቀር ተራራውን ከለላ ፣ ጠባቂ እና አኗሪ በማድረግ መዛሉ አይቀርምና ዘማሪው የረድኤቱን ምንጭ ሲገልጥ " ረድኤቴ ሰማይንና ምድርን ከፈጠረ፣ ከእግዚአብሔር ዘንድ ይመጣል።" ብሎ መግለጡ ምነኛ ግሩም ነው ። ፊታችን ከተደገነው ተራራ ይልቅ ሰማይንና ምድርን የፈጠረውን አምላክ እግዚአብሔር ማየትስ ምነኛ መታደል ነው ። ✍️ጌታሁን አያኖ
ቃል ጸሎት እንደ ዐይንህ ብሌን ጠብቀኝ፤ በክንፎችህም ጥላ ሰውረኝ፤ መዝሙር 17፥8አቤቱ ጠብቀኝ ! ትድግናህ የሚያሻኝ ድኩም ፣ ጠብቆትህ የሚያስፈልገኝ ፣ ለአውሬ ለሌባ ተጋላጫ የሆንኹ በግ ፣ ከለላህ የሚያኖረኝ ልል ፣ ማዳናህ ሚፈውሰኝ ሕማም ፣ እጅህ የሚመራኝ ተጓዝ ፣ ቃልህ የሚያጸናኝ ወላዋይ ነኝና እንደ ዐይንህ ብሌን ጠብቀኝ ። የዐይንን ብሌን ከራስ በታች ከሌላው የሰውነት ክፍል ሁሉ ከፍ አድርገህ ፥ በማበጀት ከብዙ ጥፋት እንዲጠበቅ እንዳደረግህ ፤ ከዚህ ዓለም ክፋት እና ነውር በላይ በጽድቅህ ከፍታ እግሮቼን እንድታጸና እማጸንሃለሁ ። የዐይንን ብሌን በተከለለ ሥፍራ እንዳኖርከው አቤቱ ባርያህንም በእቅፍህ እንድታኖረኝ አሻለሁ ። ንስር ጫጩቶቿን በክንፎቿ ሰውራ ከውጩ ብርድ ሙቀትን እንደምትቸር ፣ ከፀሓዩም ከልላ ጥላ እንድምትሆነው ፣ ከዝናብ ከውርጭ ሸሽጋ በጉያዋ እንደምታሳርፍ አቤቱ ልጅህ ነኝና ከዚህ ዓለም ዐመጽ እና ነውር እንዲሁም ክፋት ሁሉ በክንፎችህ ሰውረኝ ። አምላክ ሆይ፤ ስለምትመልስልኝ ስምህን በመጥራት ልመናዬን አቅርቤያለሁና ስማኝ ። በእረኝነትህ እስከፍጻሜው አኑረኝ ፣ ለዘላለሙ አሜን !! ✍️ጌታሁን አያኖ
متاح الآن! بحث تيليغرام 2025 — أهم رؤى العام 
