Ethio Fm 107.8
በፍቅር ላይ የተመሰረተ ኢትዮጵያዊነት እንዳይላላ ከልቡ የሚተጋ፣ መከባበርና መተሳሰብን የሚያስቀድም ኤፍ ኤም ሬዲዮ ነው!!!
إظهار المزيد📈 نظرة تحليلية على قناة تيليجرام Ethio Fm 107.8
تُعد قناة Ethio Fm 107.8 (@ethiofm107dot8) في القطاع اللغوي Amharic لاعباً نشطاً. يضم المجتمع حالياً 18 485 مشتركاً، محتلاً المرتبة 12 078 في فئة الأخبار والوسائط والمرتبة 1 847 في منطقة Ethiopia.
📊 مؤشرات الجمهور والحراك
منذ تأسيسه في невідомо، حقق المشروع نمواً سريعاً وجمع 18 485 مشتركاً.
بحسب آخر البيانات بتاريخ 31 أغسطس, 2026، تحافظ القناة على نشاط مستقر. خلال آخر 30 يوماً تغيّر عدد الأعضاء بمقدار -10، وفي آخر 24 ساعة بمقدار -7، مع بقاء الوصول العام مرتفعاً.
- حالة التحقق: غير موثّقة
- معدل التفاعل (ER): يبلغ متوسط تفاعل الجمهور 9.92%. وخلال أول 24 ساعة من النشر يحصد المحتوى عادةً 7.42% من ردود الفعل نسبةً إلى إجمالي المشتركين.
- وصول المنشورات: يحصل كل منشور على متوسط 1 835 مشاهدة. وخلال اليوم الأول يجمع عادةً 1 371 مشاهدة.
- التفاعلات والاستجابة: يتفاعل الجمهور بانتظام؛ متوسط التفاعلات لكل منشور يبلغ 3.
📝 الوصف وسياسة المحتوى
يصف المؤلف القناة بأنها مساحة للتعبير عن الآراء الذاتية:
“በፍቅር ላይ የተመሰረተ ኢትዮጵያዊነት እንዳይላላ ከልቡ የሚተጋ፣ መከባበርና መተሳሰብን የሚያስቀድም ኤፍ ኤም ሬዲዮ ነው!!!”
بفضل وتيرة التحديث المرتفعة (أحدث البيانات بتاريخ 01 سبتمبر, 2026) تحافظ القناة على حداثتها ومستوى وصول مرتفع. وتُظهر التحليلات تفاعلاً نشطاً من الجمهور، ما يجعلها نقطة تأثير مهمة ضمن فئة الأخبار والوسائط.
7መቶ 8ሺህ 266 ኩንታል ቀይ ሽንኩርትእንደሚቀርብ የተናገሩት የቢሮዉ ሀላፊ ሀቢባ ሲራጅ ፤ 227 ሺህ 8 መቶ 85 ኩንታል የጤፍ ምርት ለማቅረብ መታቀዱን በመግለጫቸው ገልፀዋል። ከ3.7 ሚሊዮን ሊትር በላይ ፈሳሽ የምግብ ዘይት ለኅብረተሰቡ ለማቅረብ ዝግጅት መጠናቀቁን የቢሮ ሃላፊ ወ/ሮ ሃላፊ ሀቢባ ሲራጅ ተናግረዋል። ለህብረተሰቡ በጥራትና በበቂ ሁኔታ ለማዳረስ ሲባል የሰብል፣ የአትክልትና ፍራፍሬ እንዲሁም የፋብሪካ ምርቶች መሸጫ ማዕከላት አገልግሎቱ እንዲሰጡ ይደረጋል ተብሏል። 5 የቀንድ እንስሳት መሸጫ ማዕከላት እና 2መቶ 64 የቅዳሜና እሁድ ገበያዎች በሳምንቱ ሙሉ ክፍት ሆነው አገልግሎት እንዲሰጡ መወሰኑን ሀላፊዋ ጠቁመዋል። ሊዲያ ደሳለኝ ነሐሴ 26/2018 ዓ.ም
