ar
Feedback
የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU

የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU

الذهاب إلى القناة على Telegram

📈 نظرة تحليلية على قناة تيليجرام የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU

تُعد قناة የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU (@eotcgssu21) في القطاع اللغوي Amharic لاعباً نشطاً. يضم المجتمع حالياً 14 479 مشتركاً، محتلاً المرتبة 6 043 في فئة الدين والقيم الروحية والمرتبة 2 334 في منطقة Ethiopia.

📊 مؤشرات الجمهور والحراك

منذ تأسيسه في невідомо، حقق المشروع نمواً سريعاً وجمع 14 479 مشتركاً.

بحسب آخر البيانات بتاريخ 30 يونيو, 2026، تحافظ القناة على نشاط مستقر. خلال آخر 30 يوماً تغيّر عدد الأعضاء بمقدار 530، وفي آخر 24 ساعة بمقدار 23، مع بقاء الوصول العام مرتفعاً.

  • حالة التحقق: غير موثّقة
  • معدل التفاعل (ER): يبلغ متوسط تفاعل الجمهور 39.14‎%. وخلال أول 24 ساعة من النشر يحصد المحتوى عادةً 10.20‎% من ردود الفعل نسبةً إلى إجمالي المشتركين.
  • وصول المنشورات: يحصل كل منشور على متوسط 5 666 مشاهدة. وخلال اليوم الأول يجمع عادةً 1 477 مشاهدة.
  • التفاعلات والاستجابة: يتفاعل الجمهور بانتظام؛ متوسط التفاعلات لكل منشور يبلغ 33.

📝 الوصف وسياسة المحتوى

وصف القناة غير متوفر.

بفضل وتيرة التحديث المرتفعة (أحدث البيانات بتاريخ 01 يوليو, 2026) تحافظ القناة على حداثتها ومستوى وصول مرتفع. وتُظهر التحليلات تفاعلاً نشطاً من الجمهور، ما يجعلها نقطة تأثير مهمة ضمن فئة الدين والقيم الروحية.

14 479
المشتركون
+2324 ساعات
+1447 أيام
+53030 أيام
أرشيف المشاركات
ምኲራብ "የቤትህ ቅንዓት በልታኛለችና" መዝ 68(69)፡9 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት! መልካም ዕለተ ሰንበት! የበረከት ጾም ይሁንልን! ✍
ምኲራብ "የቤትህ ቅንዓት በልታኛለችና" መዝ 68(69)፡9 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት! መልካም ዕለተ ሰንበት! የበረከት ጾም ይሁንልን! ✍️YouTube 👇 https://www.youtube.com/@eotc-gssu

"አሁንም በዚህ ስፍራ ለሚጸለይ ጸሎት ዓይኖቼ ይገለጣሉ፥ ጆሮቼም ያደምጣሉ። አሁንም ስሜ ለዘላለም በዚያ ይኖር ዘንድ ይህን ቤት መርጫለሁ ቀድሻለሁም፤ ዓይኖቼና ልቤም ዘወትር በዚያ ይሆናሉ።" 2 ዜና
"አሁንም በዚህ ስፍራ ለሚጸለይ ጸሎት ዓይኖቼ ይገለጣሉ፥ ጆሮቼም ያደምጣሉ። አሁንም ስሜ ለዘላለም በዚያ ይኖር ዘንድ ይህን ቤት መርጫለሁ ቀድሻለሁም፤ ዓይኖቼና ልቤም ዘወትር በዚያ ይሆናሉ።" 2 ዜና 7፡15 - 16 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት! ✍️YouTube 👇 https://www.youtube.com/@eotc-gssu

የሰንበት ት/ቤቶች ማደራጃ መምሪያ የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት አመራሮች ከቋሚ ሲኖዶስ ጋር በወቅታዊ የቤተክርስቲያን ጉዳይ ላይ ውይይት አደረጉ! መጋቢት 13/7/2016 ዓ.ም (የሰንበት ትምህ
+5
የሰንበት ት/ቤቶች ማደራጃ መምሪያ የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት አመራሮች ከቋሚ ሲኖዶስ ጋር በወቅታዊ የቤተክርስቲያን ጉዳይ ላይ ውይይት አደረጉ! መጋቢት 13/7/2016 ዓ.ም (የሰንበት ትምህረት ቤቶች አንድነት) ከየሰንበት ት/ቤቱ የተነሱ ... ውይይት የማስፈጸሚያ ስልቶችን ጨምሮ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን የሰንበት ትምህርት ቤቶች ማደራጃ መምሪያ የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት አመራር ከየሰንበት ት/ቤቱ የሚነሱ በቤተክርስቲያናችን መንፈሳዊና አስተዳደራዊ ጉዳዮች ላይ ከቋሚ ሲኖዶስ ጋር ጠንከር ያለ ሰፊ ውይይት አደረገ። በውይይቱ ወቅት የሰንበት ትምህርት ቤት አንድነቱ አመራሩ የቤተክርስቲያናችንን መንፈሳዊና አስተዳደራዊ ጉዳዮችን በተመለከተ ጥቅል ጥናታዊ ሰነድ ከመፍትሔ አቅጣጫ ጭምር በላዕከ ሰላም ግርማ ተክሉ የሰንበት ት/ቤቶች ማደራጃ መምሪያ የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት ምክትል ሰብሳቢ በኩል በጽሑፍ ያቀረበ ሲሆን የቀረበው ሰነድ በቀጣይ በዝርዝር ተዘጋጅቶ፣ በማስረጃና በመረጃ ዳብሮ ችግሮቹን ደረጃ በደረጃ መፍታት በሚያስችል የማስፈጸሚያ ስልቶችን ጨምሮ እንዲቀርብ ቋሚ ሲኖዶስ አቅጣጫ ሰጥቷል። የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት አመራሮቹም ለቋሚ ሲኖዶስ ያቀረቡት ሰነድ ሁኔታዎችን ለማመላከት እንጂ ያለቀለት ሰነድ እንዳልሆነ ገልጸው ዝርዝር ጥናቱን፣ የጥፋቱን መጠን፣ ባለቤቱንና የመፍትሔ አቅጣጫዎቹን የሚያመለክት ዝርዝር ሰነድ በማዘጋጀት እንደሚያቀርቡ ገልጸዋል። በውይይቱ ወቅትም ከቋሚ ሲኖዶስ አባላት ጥያቄና አስተያየት ተሰጥቶ በአመራሮቹ ምላሽ ተሰጥቶበታል። (የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት) 👉 Youtube @eotc-gssu 👉 Facebook @EOTC.GSSU 👉 Telegram @SSUGlobal 👉 Tiktok @eotc_gssu

ቅድስት "እንግዲህ እኔ እግዚአብሔር አምላካችሁ ነኝና ሰውነታችሁን ቀድሱ፥ ቅዱሳንም ሁኑ።" ዘሌ 20፡7 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት! የበረ
ቅድስት "እንግዲህ እኔ እግዚአብሔር አምላካችሁ ነኝና ሰውነታችሁን ቀድሱ፥ ቅዱሳንም ሁኑ።" ዘሌ 20፡7 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት! የበረከት ጾም ይሁንልን! ✍️YouTube 👇 https://www.youtube.com/@eotc-gssu

ቅድስት "ዳሩ ግን፦ እኔ ቅዱስ ነኝና ቅዱሳን ሁኑ ተብሎ ስለ ተጻፈ የጠራችሁ ቅዱስ እንደ ሆነ እናንተ ደግሞ በኑሮአችሁ ሁሉ ቅዱሳን ሁኑ።" 1ኛ ጴጥ 1፡15 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲ
ቅድስት "ዳሩ ግን፦ እኔ ቅዱስ ነኝና ቅዱሳን ሁኑ ተብሎ ስለ ተጻፈ የጠራችሁ ቅዱስ እንደ ሆነ እናንተ ደግሞ በኑሮአችሁ ሁሉ ቅዱሳን ሁኑ።" 1ኛ ጴጥ 1፡15 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት! የበረከት ጾም ይሁንልን! ✍️YouTube 👇 https://www.youtube.com/@eotc-gssu

ቅድስት "እኔ እግዚአብሔር አምላካችሁ ቅዱስ ነኝና እናንተ ቅዱሳን ሁኑ።" ዘሌ 19፡2 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት! የበረከት ጾም ይሁንልን
ቅድስት "እኔ እግዚአብሔር አምላካችሁ ቅዱስ ነኝና እናንተ ቅዱሳን ሁኑ።" ዘሌ 19፡2 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት! የበረከት ጾም ይሁንልን! ✍️YouTube 👇 https://www.youtube.com/@eotc-gssu

ቅድስት "እኔ እግዚአብሔር አምላካችሁ ቅዱስ ነኝና እናንተ ቅዱሳን ሁኑ።" ዘሌ 19፡2 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት! የበረከት ጾም ይሁንልን
ቅድስት "እኔ እግዚአብሔር አምላካችሁ ቅዱስ ነኝና እናንተ ቅዱሳን ሁኑ።" ዘሌ 19፡2 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት! የበረከት ጾም ይሁንልን! ✍️YouTube 👇 https://www.youtube.com/@eotc-gssu

መጋቢት 10 በዓለ ቅዱስ መስቀል "ነገር ግን ዓለም ለእኔ የተሰቀለበት እኔም ለዓለም የተሰቀልሁበት ከጌታችን ከኢየሱስ ክርስቶስ መስቀል በቀር ሌላ ትምክህት ከእኔ ይራቅ።" ገላ 6፥14 የሰንበት ትም
መጋቢት 10 በዓለ ቅዱስ መስቀል "ነገር ግን ዓለም ለእኔ የተሰቀለበት እኔም ለዓለም የተሰቀልሁበት ከጌታችን ከኢየሱስ ክርስቶስ መስቀል በቀር ሌላ ትምክህት ከእኔ ይራቅ።" ገላ 6፥14 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት! መልካም ዕለተ ሰንበት! ✍️YouTube 👇 https://www.youtube.com/@eotc-gssu

በድሬደዋ ሀገረ ስብከት የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የ2016 ዓ.ም የመጀመሪያው ግማሽ ዓመት የማጠቃለያ ፈተና ተሰጠ። መጋቢት 9/7/2016 ዓ.ም (የሰንበት ትምህረት ቤቶች አንድነት) በኢትዮ
+9
በድሬደዋ ሀገረ ስብከት የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የ2016 ዓ.ም የመጀመሪያው ግማሽ ዓመት የማጠቃለያ ፈተና ተሰጠ። መጋቢት 9/7/2016 ዓ.ም (የሰንበት ትምህረት ቤቶች አንድነት) በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን በድሬደዋ ሀገረ ስብከት የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት በ2016 ዓ.ም ለመጀመሪያ ጊዜ በሀገረ ስብከት ደረጃ ሲተገበር የቆየው የ4ኛ እና የ1ኛ ክፍል ሥርዓተ ትምህርት ትግበራ በተሳካ ሁኔታ መጋቢት 7 እና 8 ለሁለት ቀን ሲሰጥ በቆየው የመጀመሪያ ወሰነ ትምህርት ፈተና አጠናቀቀ። በትግበራውም በሀገረ ስብከቱ ስር ከሚገኙ 12 አጥቢያዎች 8ቱ የተሳተፉ ሲሆን በቁጥር 431 የ4ኛ ክፍል እና 300 የሚሆኑ የ1ኛ ክፍል በጥቅሉ ከ 731 በላይ ተማሪዎ ፈተናውን ወስደዋል። በመጨረሻም ለአንድነቱ ትምህርት ክፍል እና ገና ከመነሻው ፈተናውን በማዘጋጀት በመገምገም ብሎም እስከ መፈተን ድረስ ለተሳተፉ የሰንበት ትምህርት ቤቶች አባላት መምህራን እና አስተባባሪዎች ላሳዩት ፍጹም መታዘዝ የሀገረ ስብከቱ የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት ላቅ ያለ ምስጋናን አቅርቧል። መረጃው የድሬደዋ ሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት ጽ/ቤት ነው። (የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት) 👉 Youtube @eotc-gssu 👉 Facebook @EOTC.GSSU 👉 Telegram @SSUGlobal 👉 Tiktok @eotc_gssu

ቅድስት "የሰንበትን ቀን ትቀድሰው ዘንድ አስብ!" ዘጸ 20፡8 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት! መልካም ዕለተ ሰንበት! ✍️YouTube 👇 h
ቅድስት "የሰንበትን ቀን ትቀድሰው ዘንድ አስብ!" ዘጸ 20፡8 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት! መልካም ዕለተ ሰንበት! ✍️YouTube 👇 https://www.youtube.com/@eotc-gssu