cookie

نحن نستخدم ملفات تعريف الارتباط لتحسين تجربة التصفح الخاصة بك. بالنقر على "قبول الكل"، أنت توافق على استخدام ملفات تعريف الارتباط.

avatar

MINSTER OF EDUCATION

إظهار المزيد
مشاركات الإعلانات
25 982
المشتركون
+1824 ساعات
+3847 أيام
+40130 أيام

جاري تحميل البيانات...

معدل نمو المشترك

جاري تحميل البيانات...

إظهار الكل...
PEPE Miner Bot

The most memeable memecoin in existence. The dogs have had their day, it’s time for Pepe to take reign.

إظهار الكل...
$PRETON DROP

Preton community: @preton Preton community: @preton_cis Chat: @chat_preton Cooperation: @eleidans

1
إظهار الكل...
$WONTON BOT

The fastest growing community on TON. Wonton channel: @cryptowonton Help: @WontonSupport

إظهار الكل...
PEPE Miner Bot

The most memeable memecoin in existence. The dogs have had their day, it’s time for Pepe to take reign.

#2024_Commencement የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች በተለያዩ የትምህርት መስኮች ያሰለጠኗቸውን ተማሪዎች ማስመረቅ ጀምረዋል፡፡ ደብረታቦር ዩኒቨርሲቲ -ሰኔ 25/2016 ዓ.ም ቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ - ሰኔ 27/2016 ዓ.ም ጂንካ ዩኒቨርሲቲ - ሰኔ 27/2016 ዓ.ም አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ - ሰኔ 27/2016 ዓ.ም ወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ - ሰኔ 27/2016 ዓ.ም @minster_of_education
إظهار الكل...
👍 1
Photo unavailableShow in Telegram
በደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ የአስራት ወልደየስ ጤና ሳይንስ ካምፓስ የ2016 ዕጩ ተመራቂዎች አገር አቀፍ የመውጫ ፈተናን ሙሉ በሙሉ ማለፋቸውን ካምፓሱ ገልጿል፡፡ @minster_of_education
إظهار الكل...
Photo unavailableShow in Telegram
#WolloUniversity በወሎ ዩኒቨርሲቲ የ2016 ዓ.ም አገር አቀፍ የመውጫ ፈተና ለመጀመሪያ ግዜ ከወሰዱ የቅድመ ምረቃ መደበኛ ፕሮግራም ዕጩ ተመራቂ ተማሪዎች መካከል 83.27 በመቶ ተማሪዎች የማለፊያ ውጤት ማስመዝገባቸውን ዩኒቨርሲቲው ገለፀ። የዩኒቨርሲቲው አምስት ትምህርት ክፍሎች ያስፈተኗቸውን ተማሪዎች ሙሉ በሙሉ ማሳለፍ እንደቻሉ ከተቋሙ የተገኘ መረጃ ያሳያል። @minster_of_education
إظهار الكل...
#TVTI_Exit_Exam የቴክኒክና ሙያ ስልጠና ኢንስቲትዩት ለዕጩ ተመራቂ ተማሪዎቹ የመውጫ ፈተና እየሰጠ ነው፡፡ በዛሬው ዕለት እየተሰጠ የሚገኘውን የመውጫ ፈተና፣ በኢንስቲትዩቱ ለአራት ዓመታት ስልጠናቸውን ያጠናቀቁ እንዲሁም ፈተናውን በድጋሜ የሚወስዱ ሰልጣኞች መሆናቸው ተገልጿል፡፡ ትምህርት ሚኒስቴር ከኢንስቲትዩቱ ጋር በመተባበር እየተሰጠ በሚገኘው በዚህ ፈተና 2,135 ዕጩ ተመራቂዎች የመውጫ ፈተናውን እየወሰዱ ይገኛሉ። በኢንስቲትዩቱ እንዲሁም በተቋሙ ሳተላይት ካምፓሶች አቅራቢያ የሚገኙ ዩኒቨርሲዎችን ጨምሮ በ11 የተለያዩ የፈተና ማዕከላት ፈተናው እየተሰጠ መሆኑን የኢንስቲትዩቱ ም/ዋ/ዳይሬክተር ሀፍቶም ገ/እግዚአብሄር ገልፀዋል፡፡ ከመውጫ ፈተናው አስቀድሞ ሰኔ 21/2016 ዓ.ም ለመስጠት ታቅዶ የነበረው #ሞዴል የመውጫ ፈተና አለመሰጠቱን ቲክቫህ ዩኒቨርሲቲ ሰምቷል፡፡ @minster_of_education
إظهار الكل...
👍 1
Photo unavailableShow in Telegram
🎓🎓 ፕሮፌሰሮቹ አባት እና ልጅ ፕሮፌሰር ባዬ ይማም (አባት) እና ፕሮፌሰር ቃለአብ ባዬ ይማም (ልጅ) በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በሙያቸው እያገለገሉና ተተኪ ምሁራንን እያፈሩ የሚገኙ ፕሮፌሰሮች ናቸው። ፕሮፌሰር ባዬ ይማም 44 ዓመታትን እንዲሁም ፕሮፌሰር ቃለዓብ ባዬ 15 ዓመታትን በመምህርነት፣ በተመራማሪነት እና በተለያዩ የሥራ ኃላፊነቶች ያገለገሉና እያገለገሉ የሚገኙ ምሁራን ናቸው። ሁለቱም የፒኤችዲ ዲግሪያቸውን በሰሩ በ10ኛው ዓመት የሙሉ ፕሮፌሰርነት ማዕረግን ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ አገኝተዋል። ፕሮፌሰር ቃለዓብ ባዬ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ዘንድሮ የሙሉ ፕሮፌሰርነት ማዕረግ ከሰጣቸው ምሁራን መካከል አንዱ ናቸው። #AAU @minster_of_education
إظهار الكل...
👍 2
Photo unavailableShow in Telegram
ጅማ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የትምህርት መስኮች ያሰለጠናቸውን ከ 1,700 በላይ ተማሪዎችን ነገ ያስመርቃል። ከተመራቂዎቹ መካከል 20 በሦስተኛ ዲግሪ እንዲሁም 253 በሁለተኛ ዲግሪ  ትምህርታቸውን ተከታትለው ያጠናቀቁ ናቸው። @minster_of_education
إظهار الكل...
👍 2
اختر خطة مختلفة

تسمح خطتك الحالية بتحليلات لما لا يزيد عن 5 قنوات. للحصول على المزيد، يُرجى اختيار خطة مختلفة.